input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
ሊባኖሶች ጠቅላይ ሚንስትራቸዉ ያሉበትን ሥፍራና ሁኔታ ለማወቅ ኃያላንን ሲማፀኑ ፈጣሪያቸዉን ሲፀልዩ ሰንብተዉ ትናንት ማታ ተንፈስ አሉ።
|
የመኖችን ብዙ ያስጨነቀዉ የጦርነቱ አልበቃ ብሎ በኮሌራና ረሐብ ብዙ ወገኞቻቸዉ ማለቃቸዉ ነዉ።
|
ቀጠሮች ያየር የምድር የባሕር ሕልቅታቸዉ ተይዞ እስትፋሳቸዉ በቱርክ እና ኢራኖች ደግነት ላይ ከተንጠለጠለች አምስተኛ ወራቸዉ።
|
ከኢትዮጵያዉያን ክርክር እስከ ቴሕራኖች ዛቻ ከየመኖች እልቂት እስከ ሊባኖስ ሥጋት ምክንያት የሆነች አንድ ትልቅ ግን በትንሽ ወጣት የምትመራ ሐገር አለች።
|
ሳዑዲ አረቢያ የአረቡ ዓለም ዋና በጥባጭ ኃይል ከመሆን አፋፍ ላይ ናት ይላል የስለላዉ ድርጅት ዘገባ።
|
የጀርመን የዉጪ መርሕ ማሕበረሰብ የተሰኘዉ ተቋም ባልደረባ ሴባስቲያን ዞንስ ግን የሐገራቸዉ የስለላ ድርጅት ጥቆማን ብዙም የሚቀበሉት አይመስሉም።
|
ዞንስት እንደሚሉት ወጣቱ ልዑል በተለይ በእድሜ አቻዎቻቸዉ ዘንድ እንደ ለዉጥ አራማጅ ነዉ የሚታዩት።
|
ልዑሉ ሲናገሩ ግልፅ መልዕክት ያስተላልፋሉ ነባሩን ሥርዓት ተቺም ናቸዉ።
|
በሳዑዲ አረቢያ የእስከ ቅርብ ዘመን ታሪክ ሐራም ወይም አይኔ ይመስል የነበረዉን አስተሳሰብ ጥሰዉ ሴቶች መኪና እንዲነዱ ፈቅደዋል።
|
የሚወስዱትን እርምጃ ይቃወማሉ የሚባሉ አክራሪ የኃይማኖት መሪዎችን ሰብሰበዉ አስረዋል።
|
ጂዳ ሳዑዲ አረቢያ የሚኖረዉ ጋዜጠኛ ነብዩ ሲራክም ይሕን ማስተዋሉን ይመሰክራል።
|
አልጋወራሹ የመከላከያ ሚንስትርነቱን ሥልጣን በ እንደያዙ መጀመሪያ የወሰዱት ትልቅ እርምጃ የመንን መዉረር ነበር።
|
እርግጥ ነዉ የመን እንደሐገር ከቆመችበት ጊዜ ጀምሮ የሳዑዲ አረቢያ ፖለቲካዊ እና ምጣኔ ሐብታዊ ጣልቃገብነት ተለይቷት አያዉቅም።
|
ልዑል መሐመድ ቢን ሳልማን ግን ያያት አጎቶቻቸዉን ጥንቃቄ የተሞላበት ሥልት ጥሰዉ አሁን የመንን ካየር እና ከባር የሚቀጥቅጥ ጦር ነዉ ያዘመቱት።
|
አዲሶቹ የሳዑዲ አረቢያ ገዢዎች ጦር ያዘመቱበት ምክንያት እንደ አያት አጎቶቻቸዉ በሶሻሊስቶች የሚደገፉ ሪፐብሊካዊያን አስግተዋቸዉ አይደለም።
|
የመንን እንኳ በቅጡ ያልተቆጣጠሩት ሁቲዎች ለትልቋ ሳዑዲ አረቢያ የሚያሰጉ ሆነዉ አይደለም።
|
በአካባቢዉ ፖለቲካ የተበለጡ ሥለመሰላቸዉ ነዉ ይላል የጀርመኑ የስለላ ድርጅት ማስታወሻ።
|
በአካባቢዉ ፖለቲካ ላለመበለጥ የፈለገዉ ኪሳራ ቢያመጣም ወታደራዊ ፖለቲካዊ እና ምጣኔ ኃብታዊ እርምጃ ለመዉሰድ መቁረጣቸዉን የሚያረጋግጥ ነዉ።
|
የሳዑዲ ገዢዎች በፖለቲካ ይበልጡናል ብለዉ የሚፈሩት የረጅም ጊዜ የአረብ ጠላት የምትባለዉ እስራኤልን አይደለም።
|
እንደነሱዉ ሁሉ በእስልምና ግን በሺዓ ሐራጥቃ የሚመሩትን ኢራኖችን እንጂ።
|
ያም ሆኖ ሪያዶች ለሰወስት ወራት አቅደዉ የተሞጀሩበት ጦርነት እነሆ ሰወስተኛ ዓመቱን ሊደፍን አራት ወር ቀረዉ።
|
በሪያዶች ግፊት የየመኑን ወረራ እኩል ከጀመሩት የአካባቢዉ መንግሥታት አንዷ የሪያድ ጠላት ከሆነች አምስተኛ ወሯን ያዘች።
|
የዶኻዎች ጥፋት ጋስ እየተዛቀ ዶላር የምታፈስባት ትንሽ ሐገራቸዉን ከሪያዶች ፍላጎት እና ፍቃድ ዉጪ ከፍከፍ ማድረጋቸዉ ነዉ።
|
የቢን ሠልማን ቤተሰቦች ቀጠርን መቅጣት ማግለላቸዉን የተሐድሶ ለዉጥ እርምጃችን ሊሉት በርግጥ አይቃጣቸዉም።
|
አልጋወራሽ መሐመድ ቢን ሳልማን ይመሩታል የተባለዉ የፀረ ሙስና ኮሚቴ በቅርቡ ልዑላንን ሚንስትሮችን የጦር አዛዦችንን እና ቱጃር ነጋዴዎችን ጠራርጎ አስሯል።
|
ድጋፉ ምክንያታዊ የሚሆነዉ ግን አሳሪዎቹ ከታሳሪዎቹ ይበልጥ ከሙስና የፀዱ መሆናቸዉ ሲረጋገጥ ነዉ።
|
ብዙ ታዛቢዎች እንደተስማሙበት ወጣቱ አልጋወራሽ በአንድ ድንጋይ ብዙ ወፍ ነዉ የገደሉት።
|
ሥልጣን ሊቀናቀኗቸዉ የሚችሉ የንጉስ አብደላሕ ልጆችን አይነት ልዑላንን እና ደጋፊዎቻቸዉን አሽመድምዶ መጣል ቀዳሚዉ ነዉ።
|
ልዑላኑም ሆኑ ቱጃሮቹ የሚቆጣጠሩትን ሥልጣንና የሥራ መስክ ለታማኞቻቸዉ በማደላደል የታዛዦቻቸዉን ቁጥር ማበራከት ሁለት።
|
ለወደፊቱም ቀና የሚል ተቺ ተቀናቃኛቸዉ ካለ እነሱን አይተሕ ተቀጣ ሌላዉ ምክንያት ነዉ።
|
ጋዜጠኛ ነብዩም ግልፅ የሆኑ ነገሮች የሉም ከማለት ሌላ ብዙም የሚለዉ ያለ አይመስልም።
|
ሳዑዲ አረቢያ ሰነዓ ቤተ መንግሥት ልትዶላቸዉ የምትዋጋላቸዉ የየመኑ ፕሬዝደንት አብድረቦ መንሱር ሐዲ ልጃቸዉ እና ሚንስትሮቻቸዉን አስከትለዉ ሳዑዲ አረቢያ ከመሸጉ ቆይተዋል።
|
ባለፈዉ ነሐሴ ወደ አደን የመን ለመሔድ ከሪያድ ተነስተዉ ነበር።
|
አዉሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ግን የፀጥታ ኃይሎች ከሳዑዲ አረቢያ እንዳይወጡ አገዷቸዉ።
|
አረብ ኒዉስ አንድ የየመን ጦር አዛዥን ጠቅሶ ባለፈዉ ሳምንት እንደዘገበዉ ሐዲ እና ተከታዮቻቸዉ ሪያድ ዉስጥ በቁም ታስረዋል።
|
ሥልጣን ለቀቅኩ ካሉ በኋላ አንድ ሳምንት ጠፉተዉ ትናንት ቴሌቪዢን ፊት ቀርበዉ ለሥልጣናቸዉም ለሕወታቸዉም ለሐገራቸዉም ኢራንን ወነጀሉ።
|
ሁለቱ የመካከለኛዉ ምሥራቅ ኃያል ሙስሊም ሐገራት ቀጥታ ዉጊያ ለመግጠም መፈለጋቸዉን ብዙ የፖለቲካ ተንታኞች ይጠራጠራሉ።
|
ጦርነት ከተጫረ ግን ሴባስቲያን ዞንስት እንደሚሉት ለአካባቢዉም ለመላዉ ዓለምም ትልቅ ጥፋት ነዉ።
|
በኢራንና ሳዑዲ አረቢያ ቀጥታ ዉጊያ ቢገጥሙ ደግሞ መካከለኛዉ ምሥራቅን በሙሉ ያጋያዋል።
|
ከጦርነቱ የአካባቢዉም ሆነ ከአካባቢዉ ዉጪ ያሉት ኃይላት የሚጠቀሙ አይመስለኝም።
|
አልጋወራሽ መሐመድ ቢን ሳልማን የጀመሩት የተሐድሶ ለዉጥ በርግጥ የብዙዎችን ድጋፍ አትርፏል።
|
ከዉስጥም ከዉጪም ባንድ ጊዜ ብዙ ቁልፍ መነካካታቸዉ ግን የተሐድሶ ለዉጥ ሳይሆን ሥልጣን የመጥቅለል የኃያልነት እና ምናልባት ያለማወቅ ሥሕተት እንዳይሆን ያሰጋል።
|
ምናልባት ዋሽግተኖችን አይዞሕ አይዞሕ አምነዉ ከሌላ ጦርነት ከተሞጀሩ ደግሞ መዘዙ መመለሻ ማግኘቱ አጠራጣሪ ነዉ።
|
ዳርክኔት ሐምሌ ቀን ዓም ዴቪድ ዓሊ ሶምቦሊ በጀርመኗ የሙኒክ ከተማ ውስጥ ዘጠኝ ሰዎችን ተኩሶ በመግደል በመጨረሻ እራሱን አጠፋ።
|
የኢትዮጵያውያኑ አስከሬን የነበረበት መቃብር የተገኘው ከሲርጥ ከተማ አቅራቢያ ነው።
|
በወቅቱ የኢትዮጵያ የመንግሥት ቃል አቀባይ የነበሩት አቶ ሬድዋን ሁሴን በታጣቂዎቹ የተገደሉት ሰዎች በእርግጥ ኢትዮጵያውያን ስለመሆናቸው ማረጋገጥ እንዳልቻሉ ተናግረው ነበር።
|
በሊቢያ የሚደረገው ምርመራ እና ዓለም አቀፍ ሕጋዊ ሒደት ከተጠናቀቀ በኋላ አስከሬኖቹ ወደ ኢትዮጵያ እንደሚላኩ የወንጀል ምርመራ ክፍሉ ያሰራጨው መረጃ ይጠቁማል።
|
ካብ አዲስ አስመራ ይዘት ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
የጀርመን የተለያዩ የብዙሃን መገናኛዎችም የእዉቁን የሥነ ጽሑፍ ሰዉ ሥራዎች እያነሱ ደራሲዉን በመዘከር ላይ ይገኛሉ።
|
ከሥነ ጽሑፍ ሌላ በማሕበራዊና ፖለቲካ ጉዳዮች ላይ የሰላ ብዕራቸዉን በመሰንዘራቸዉ ይታወቁ የነበሩት ጉንተር ግራስ የፖለቲካ ፈጣሪም ተደርገዉ ይታዩ ነበር።
|
ጉንተር ግራስ በጎርጎረሳዉያኑ ዓ ም በዛሬዋ የፖላንድ የወደብ ከተማ ዳንትዚግ ዉስጥ ነዉ የተወለዱት።
|
በዚሁም ሥነ ጽሑፋቸዉ በጎርጎረሳዊዉ ዓ ም የሥነ ጽሑፍ ኖቤል ተሸላሚ ለመሆን በቅተዋል።
|
ከቪሊ ቭራንት ጋር በጋራ በመሥራት ያበረከቱትም ድርሻ የሚደነቅ ነው።
|
በሌላ በኩል ጉንተር ግራስ እንደ አንድ የተከበረ ታላቅ ምሑር በጀርመንና በአዉሮጳ በተካሄዱ ክርክሮችና ዉይይቶች ላይ የበኩላቸውን አሻራ ያሳረፉ ደራሲም ነበሩ።
|
በጉንተር ግራስ ከዚህ ዓለም በሞት መለየት ከብዙሃኖች ጋር በጋራ ጥልቅ ሃዘን ላይ እንገኛለን።
|
ጉንተር በዚህ ጉዳይ ላይ በሰጡት ቃለ ምልልስ ሁሉ ነገር የተከሰተዉ እያወቅን ነዉ ነበር ያሉት።
|
እስካሁን ድረስ የሆነ መንፈስ ጀርመኖችን ጥፋት እንዲሰሩ ያታለላቸዉ ወይም የገፋፋቸዉ ተደርጎ ነው ሲቀርብ የነበረው።
|
በዚያን ጊዜ በነበረኝ የወጣትነት አመለካከቴ እንኳን ይህ ልክ እንዳልሆነ አዉቅ ነበር።
|
ግራስ የወግ አጥባቂ የቀን ክንፍ ቡድኖችን ወይም ናዚዎችን ባሰሙዋቸው ንግግሮቻቸው ከመተቸት ወደ ኋላ ብለው አያውቁም ነበር።
|
ስለ ታዋቂዉ ጀርመናዊ የሥነ ጽሑፍ ኖቤል ተሸላሚ ጉንተር ግራስ ያወሳንበትን መሰናዶ የድምጽ ማዕቀፉን በመጫን ይከታተሉ።
|
የካርቱም ገዢዎች ሱዳን በ የራስዋን ሕዝባዊ አመፅ አስተናግዳለች በማለት የጥያቄ ንግግሩን ትኩረት ለማስቀየስ መጣጣራቸዉ አልቀረም።
|
አቅጣጫ ለማስቀየር ሲጣጣሩ አቅጣጫ የጠፋባቸዉ የካርቱሙ ጨቋኝ ጨካኝ ግዙፍ ዋርካ ተገነደሰ።
|
የሱዳኖች ብሶት የምጣኔ ሐብቱ ድቀትና የፖለቲካዊዉ ኪሳራ ሰበብ ምክንያት ብዙ ዉስብስብ የኃያላን ክርን የቱጃሮች መዳፍ የሚጫጨነዉ መሆኑ በርግጥ አያጠያይቅም።
|
የጎላዉ ግን አል በሽር ሊቢያን ከመጎብኘታቸዉ ከ ዓመት በፊት ናይቫሺ ኬንያ ላይ የፈረሙት ሰነድ ነበር።
|
እንደአብዛኛዉ አምባገነን ገዢ ሰላም በማስፈን ሰበብ የጠቀለሉት ሁለት አጫጭርና ስልጣን ላይ የመቆያ ስልት ነበር።
|
የመጀመሪያዉ ምዕራባዉያን በተለይም ዋሽግተኖች የሚፈልጉትን ስምምነት በመፈረም ከዋሽግተኖች የሚገኝ ፖለቲካዊና ምጣኔ ሐብታዊ ፍርፋሪ ካለ መቃረም ነዉ።
|
የምዕራቦች ከደገፉት የዳርፉር አማፂያን ከጠፉ ቃዛፊን መሰል ጠላቶች ከተደካሙ የእኒያን ጠንካራ ጄኔራል ጠንካራ ክንድ ማን ይዳፍራል ነበር ድምር ስሌቱ።
|
እንዲያዉም የዳርፉር ጣጣ ያን ብዙ የተለፋለትን የአል በሽርን ስልጣን ሊያስጠብቅ ቀርቶ በዓለም አቀፍ ፍርድ ቤት ከመከሰስ አንኳ አላዳናቸዉም።
|
አልበሽር በተገኙበት እንዲታሰሩ የዘ ሔጉ ፍርድ ቤት ዋራንት በቆረጠባቸዉ በሁለተኛ ዓመቱ ደቡብ ሱዳኖች ነፃነታቸዉን አወጁ።
|
በዘመናት ጦርነት የላሸቀዉ በማዕቀብ በመገለልና በሙስና የጫጫዉ ምጣኔ ሐብት የሚደጎመዉ በአብዛኛዉ ከዛሬዋ ደቡብ ሱዳን ከሚወጣዉ ነዳጅ ነበር።
|
ደቡብ ሱዳን የነዳጅ ጉርጓዶችዋን ይዛ ከሱዳን ስትገነጠል የሱዳን ምጣኔ ሐብት ሙገሌ እንደተመታ በሬ ባጭር ጊዜ ተሽመደመደ።
|
የቀድሞ አማፂዎችን ከመደበኛዉ ፀጥታ አስከባሪ ጋር ለመቀየጥ እንረዳችኋለን ቀጠሉ የካርቱሙ ጄኔራል ።
|
አል በሽር ትሪፖሊ ላይ ያሉትን ከማለታቸዉ ከዘጠኝ ወራት በፊት የኑሮ ዉድነት የከበደዉ ሕዝባቸዉ የቀሰቀዉን አመፅ ለጊዜዉ ደፍልቀዉ ነበር።
|
የአል በሽር የርዳታ ተስፋ እንደ ፓሪስ ለንደን ዋሽግተን መሪዎች ቃል ሁሉ ሸፍጥነቱ ገሐድ ከወጣ ከረመ።
|
የነሙስጠፋ የመሪነት ብቃት ሐብታም ሰፊ ስልታዊቱን ሊቢያን የአሸባሪዎች መፈልፈያ የወሮበሎች መናሐሪያ የጦር አበጋዞች መፈንጪያ በማድረጉ ጥፋት ከተረጋገጠ ዓምስት አለፈዉ።
|
አመፁ ትንሺቱ ከተማ በመጀመሩ ምክንያቱም የዳቦ ዋጋ ንረት ስለነበረ የካርቱም ገዢዎችን ማዘናጋቱ አልቀረም።
|
ሰልፈኛዉም የዳቦ ፉል ዋጋ ንረትን ከመቃወም አልፎ ገዢዎቹን ያወግዝ ነፃነቱን ይጠይቅ ገባ።
|
የዑማ ፓርቲ መሪ ሳዲቅ አልመሕዲ ለሕዝባዊዉ አመፅ ወጥ ፖለቲካዊ ዓላማና ግብ አበጁለት።
|
በጣም አስፈላጊዉ ጥያቄ ይሕ ስርዓት ተወግዶ በብሔራዊ የሽግግር መንግስት መተካት አለበት።
|
የሽግግር መንግሥቱ ኃላፊነትም ሰላም ማስፈን ሰብአዊ መብት ማስከበርና ነፃነትን ማረጋገጥ መሆን አለበት።
|
የሕዝቡን ችግር የሚያቃልል የምጣኔ ሐብት እና የለዉጥ መርሐ ግብር መንደፍ ሕገ መንግሥት የሚያረቅ ብሔራዊ ጉባኤ መጥራት አለበት።
|
አል በሽር አመፁን ለመደፍለቅ ሰልፈኞችን ያስገድሉ ያስደበድቡ ያሳስሩ ገቡ።
|
የሰላሳ ዘመን ብሶት ያማረረዉን ሕዝብ አመፅ መግታት ግን አልቻሉም።
|
የሕዝባዊዉ አመፅ መጠናከር ደራሹ ሕዝባዊ ጎርፍ ጠራርጎ እንዳይወስዳቸዉ የፈሩትንም የአልበሽርን መንበር ለመቀማት የሚያደቡትንም ወይም ለሕዝብ የወገኑትንም ጄኔራሎች ባንድ አቆማቸዉ።
|
እኔ አሁን እንደ መከላከያ ሚንስትርና እንደ የፀጥታ ላዕላይ ምክር ቤት የበላይ ኃላፊ የማስታዉቀዉ ነገር ይሕን ስርዓት ከስልጣን ማስወገዳችንን ነዉ።
|
እርግጥ ነዉ የሱዳን ሕዝብ ለአደባባይ ሰልፍ አመፅ እንግዳ አይደለም።
|
በተለይ በ ያደረገዉ የጥቅምቱ አብዮት በዘመኑ የነበሩ አምባገነን ገዢን አስወገዷል።
|
ይሁንና ከየስልጣናቸዉ የሚወገዱትን አምባገነን ገዢዎች የሚተኩት አዳዲስ የጦር መሪዎች በመሆናቸዉ የአድማ አመፁ ዉጤት ዉል እንደሳተ ነዉ።
|
አምና ሚያዚያም አልበሽርን ከስልጣን ያስወገዱት የጦር ጄኔራሎች ሥልጣኑን ጊዚያዊ በሚል ሽፋን ለራሳቸዉ መያዛቸዉ ታሪክ ራሱን የመደገሙ ማረጋገጪያ ነበር።
|
አመፅ አድማዉ ጠንከር ጠጠር አድመኞቹ በርከት መፈክራቸዉ ደገምገም ሲል እኒያ ቀጭን ጠይም ሸበቶዉ ጄኔራል የርዕሠ ብሔርነቱን ስልጣን ለቀቁ።
|
በዕለታት ዕድሜ የ ዓመቱ የኃይለኞች ኃያለኛ በተረኛ ኃይለኛ ከስልጣን ተወገዱ።
|
ጄኔራሉ እንዳሰቡት የመንታዉ ስልት ጥቅል ዉጤት ሰልፈኛዉ ፈርቶ በጊዜ ሒደት ተሰላችቶ ወይም በመሪዎቹ ላይ እምነት አጥቶ ይበተናል ነበር።
|
ጄኔራል አብዱል ፈታሕ ቡርሐን ያዘመቱት ጦር ሰላማዊ ሰዎችን ለመግደል ማቁሰሉ የሰልፈኛዉን መሪዎች ወነጀሉ።
|
ስለዚሕ በፈጣሪ ፊት በሕዝባችን በጦራችንና በአብዮታችን ፊት የሚከተሉትን የመወሰን ኃላፊነት አለብን።
|
ስምምነቱ እንዲቀጥል ተገቢዉን ድባብ ለመፍጠር ይቻል ዘንድ ድርዱን ለ ሰዓታት ማቋረጥ።
|
የቁጭታ አድማ በሚደረግባቸዉ አካባቢዎች የቆሙ መከላከያ አጥሮችን በሙሉ ማስወገድ።
|
በነዳጅ ዘይትና በሌሎች ሸቀጦች እጥረት ችግር ላጋጠማቸዉ ግዛቶች ሸቀጦቹ እንዲደርሱ የተዘጋዉን የባቡር መስመር መክፈት።
|
ሰልፈኛዉን አደራጆቹን ሌላዉ ቀርቶ ሐኪሞችን ሳይቀር እያሳደደ ያስር ይደበድብ ያቆስል ሲከፋም ይደፍርና ይገድል ገባ።
|
ወንዶቹ ሲደክሙ ሲወድቁ ወይም ሲቆስሉ ሴቶቹ የመሪነቱን ሥፍራ እየተረከቡ ሰልፈኛዉን የደም ዋጋ ደም ነዉ ን ያስፈክሩት ያዙ።
|
ሰኔ የሆነዉ ግን በሱዳን የተቃዉሞ ሰልፍ ታሪክ ብዙም የማይታወቅ ነዉ።
|
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.