input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
ከእነዚህ አዋጆች መካከል የሀገሪቱ የምርጫ ስርዓትን በተመለከተ ሊደረግ ታስቦ የነበረው ማሻሻያ አንዱ መሆኑንም አስታውሰዋል፡፡
|
ፕሬዝዳንቱ ባለፈው ዓመት ንግግራቸው ኢትዮጵያ የምትመራበትን የምርጫ ሕግ በገዢው ፓርቲ እና በተቃዋሚዎች መካከል በሚደረግ ድርድር እንደሚሻሻል አስታዉቀዋል፡፡
|
የሚሻሻለው የምርጫ ሕግ አሁን ያለውን የአብላጫ ድምጽ የምርጫ ስርዓት ከተመጣጣኝ ውክልና ስርዓት ጋር በትክክለኛ ሚዛን ያጣመረ እንደሚሆንም አብራርተው ነበር፡፡
|
ሕጉ የሁሉም የኅብረተሰብ ክፍል ድምጽ የሚሰማባቸው ምክር ቤቶች እንዲኖሩ ለማድረግ በሚያስችል ሁኔታ እንደሚስተካከልም ቃል መግባታቸው ይታወሳል፡፡
|
የቀድሞው አንድነት ለፍትህ እና ለዲሞክራሲ የምክር ቤት አባል አቶ ግርማ ሰይፉ በዚህ ጉዳይ ላይ አስተያየት አላቸው፡፡
|
የምርጫ ህጉን ለማሻሻል ሕገ መንግስት ማሻሻል እንደሚያስፈልግ ግን ጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ያሉ ጽሁፉን ያዘጋጁ ሰዎችም አያውቁም፡፡
|
አሁን ደግሞ መጥተው ለሚቀጥለው ዓ ም ለሚደረገው ምርጫ የምርጫ ህጉ የሚሻሻልበት ስራ በምክር ቤት ይጸድቃል ይላሉ፡፡
|
ሕጉ ከመሻሻሉ በፊት ግን በዚህ ዓመት በመላው ሀገሪቱ የአካባቢ እና ማሟያ ምርጫ ይካሄዳል፡፡
|
ምርጫው ዲሞክራሲያዊነቱን ጠብቆ ነጻ ፍትሃዊ እና በህዝቡ ዘንድ ተዓማኒነትን ያተረፈ ሆኖ እንዲጠናቀቅ መንግሥት አስፈላጊውን ሁሉ እንደሚያደርግ ፕሬዝዳንቱ ገልጸዋል፡፡
|
የፖለቲካ ፓርቲዎች በፓርላሜንታዊ ስርዓት ከፍተኛ ሚና እንደሚጫወቱ የተናገሩት ፕሬዝዳንቱ ገዢው ፓርቲ ከሌሎች ፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር እያደረገ ያለውን ውይይት በአዎንታዊነት ጠቅሰዋል፡፡
|
ውይይቱ የፖለቲካ ፓርቲዎች እንቅስቃሴ እንዲጎለብት እና የፖለቲካ ምህዳሩም ይበልጥ እንዲሰፋ እንደሚያደርግ ገልጸዋል፡፡
|
አቶ ግርማ ሰይፉ በፓርቲዎች መካከል ውይይት እየተደረገ ነው የሚለውን የፕሬዝዳንቱን ገለጻ አይቀበሉም፡፡
|
አሁን ፓርቲ የመንግስት ውይይት ተጀምሯል ብለው የእውነት ያምናሉ ማለት ነው
|
አሁን ተሰብስበው ውይይት እያደረጉ ያሉትን ሰዎች በምን አይነት ደረጃ እንደሚመዝኗቸው አውቃለሁ፡፡
|
ስለዚህ ከእነዚህ ጋር እየተነጋገርን ነው ብለው በአደባባይ ወጥተው ህዝብን መዋሸት በጣም ያሳፍራል ይላሉ አቶ ግርማ፡፡
|
የፕሬዝዳንቱ ንግግር ሌላው የጊዜው አነጋጋሪ ጉዳይ የሆነውን የሙስና ጉዳይንም ነክቷል፡፡
|
አላግባብ የመጠቀም እና የሙስና ጉዳዮች ጎልተው በሚታዩባቸው ዘርፎች መንግሥት ባለፈው ዓመት ተሃድሶ ማካሄዱን ፕሬዝዳንት ሙላቱ ተናግረዋል፡፡
|
ተሃድሶ ከተመለከታቸው ዘርፎች ቀልጣፋ እና ውጤታማ የፍትህ ስርዓት ማምጣት የፖሊስ እና የማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎቶችን ማሻሻል እንደሚገኙበት ገልጸዋል፡፡
|
ተሃድሶው በአንዳንድ ቦታዎች ውጤታማ መሆን መጀመራቸውን ገልጸው በብዙ ቦታዎች ግን ገና በዝግጅት ላይ ያሉ እና የተጓተቱ መሆኑን አስረድተዋል፡፡
|
መንግሥታቸው በዘርፎቹ ውስጥ በሚስተዋለው ሙስና ላይ ስለሚወስደው እርምጃ ደግሞ ተከታዩን ብለዋል፡፡
|
የቀድሞው የምክር ቤት አባል አቶ ግርማ ስለፕሬዝዳንቱ ጠቅለል ያለ አስተያየታቸውን ያጋራሉ፡፡
|
ሁልጊዜ ተስፈኛ ስለሆንኩ ተስፋ ስለማድረግ ይሆናል የተሻለ ነገር ለማድረግ መጠቀም የሚችሏቸውን አዲስ ምዕራፎች ሳይጠቀሙባቸው እያለፉ ነው ያሉት፡፡
|
ለውጥ ሊኖር የሚችልባቸው አዲስ መንገዶችን አስበን እንሰራለን እንዲሉ እጠብቅ ነበር ብለዋል፡፡
|
የኤሌክትሪክ ሞተር ብስክሌት በኢትዮጵያ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
ፎቶ ፡ ሞክቢል ያቤሮ በዚህ መርኃ ግብር ላይ ዕድሜያቸው ከ የሆነ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከ የአፍሪካ ሀገራት የመጡ ወጣቶች እየተሳተፉ ነው፡፡
|
ከሥር የምታገኟቸው ምስሎች በመርሃ ግብሩ መደምደሚያ የጉባዔ ቀናት ላይ የተወሰዱ ናቸው፡፡
|
የዶ ር አቢይ ንግግር እስረኞች ይፈቱ ና የኢትዮጵያ ቅርሶች በብሪታንያ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
ኢትዮጵያዊ ሕይወት ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ በፊትና በኋላ አገሪቱ በድንገት ከእስር ቤትነት ወደ ነጻ ምድርነት ተሸጋግራለች ማለት ይቻላል።
|
ከአድማስ እስከ አድማስ ግዙፉ ግድብ እዚሕ ነዉ የኢትዮጵያንና የጎረቤቶችዋን የኤሌክትሪክ ኃይል ፍላጎት ያረካል ተብሎ ተስፋ የተጣለበት ግድብ እዚሕ ነዉ።
|
ከዐባይ ወንዝ ዉኃ ኃይል የሚያመነጨዉ ግድብ ግንባታ በ ይጠናቀቃል ተብሏል።
|
ግዙፉ ፕሮጄክት የዉኃ ፍላጎቷን ይቀንስብኛል ብላ በሰጋችዉ ግብፅና በኢትዮጵያ መካከል የዲፕሎማሲ ዉዝግብ ቀስቅሷልም።
|
ጠንካራዉ ግንብ ግድቡ ሜትር ከፍታ አለዉ ኪሎ ሜትር ያክል ይረዝማል።
|
በዚሕም ምክንያት የግድቡ ሥራ ለኢትዮጵያዉን የኑሮ መሻሻል ተስፋ ነዉ።
|
ይኽ አካባቢ በሙሉ በቅርብ ዓመታት ዉስጥ በዉኃ ይሞላል ይላሉ ሜካኒካል ኢንጂነር አብዱ ይብራ ወንዙ የሚፈስበትን አካባቢ እየጠቆሙ።
|
የዐባይን ዉኃ የሚጠቀሙ ጎረቤቶችዋ በተለይ ግብፅ ግን ይሕን አትፈልገዉም።
|
የዐባይ ተጠቃሚዎች ዉዝግብ ኢትዮጵያ በሚቀጥለዉ ዓመት ዉስጥ ግድቡን መሙላት ትፈልጋለች።
|
ግብፅ ግድቡ ኢትዮጵያ እንዳቀደችዉ የሚሞላ ከሆነ ወደ ግብፅ የሚፈሰዉ የዉኃ መጠን ይቀንሳል ብላ ትከራከራለች።
|
የዉኃ እጥረት ወይም ድርቅ ቢከሰት ኢትዮጵያ ግብፅ መጠቀም ያለባትን ያክል የዉኃ መጠን ለግብፅ መፍቀድ አለባት።
|
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አሕመድ በቅርቡ ደቡብ አፍሪቃን በጎበኙበት ወቅት አስተናጋጃቸዉ የደቡብ አፍሪቃ ፕሬዝደንት ከግብፅ ጋር እንዲሸመግሏቸዉ ጠይቀዋል።
|
ፕሬዝደንት ሲይሪል ራማፎዛ ረጅም ጊዜ ያስቆጠረዉን ዉዝግብ ለማስወገድ ኢትዮጵያና ግብፅን ይሸመግላሉ።
|
ራማፎዛ በሚቀጥለዉ የካቲት ተዘዋዋሪዉን የአፍሪቃ ሕብረት የሊቀመንበርነት ሥልጣን ይረከባሉ።
|
እስካሁን ድረስ አፍሪቃ ዉስጥ ያሉት ትላልቅ ግድቦች የሚያመርቱት ቢደመር የኢትዮጵያዉን አያክልም።
|
መዘግየትና ወቀሳዉ በፊት በተያዘዉ ዕቅድ መሰረት ግድቡ ከዚሕ ቀደም መጠናቀቅ ነበረበት።
|
ይሁንና የአስተዳደር ጉድለትና ሙስና ግንባታዉ በተያዘለት ጊዜ እንዳይጠናቀቅ እንቅፋት ሆነዋል።
|
ዐባይ በዚሕ ፈለግ ከኢትዮጵያ አልፎ ወደ ሱዳንና ግብፅ ይፈሳል።
|
ወደ ሁለቱ ሐገራት ወደፊት የሚደርሰዉ የዉኃ መጠን በኢትዮጵያና በግብፅ መካከል በሚደረገዉ ድርድርና ዉይይት ላይ የተመሰረተ ነዉ።
|
ግብፅ ኢትዮጵያ ከምታመርተዉ የኤሌክትሪክ ኃይል መግዛት እንደምትፈልግ ግን ከዚሕ ቀደም አስታዉቃለች።
|
ዘርፈ ብዙዋ የህክምና ሰው የመጀመሪያዋ ሴት የህክምና ፕሮፌሰር ናቸው፡፡
|
በምዕራብ ኢትዮጵያ ተቋርጦ የቆየው የኢንተርኔት እና የስልክ አገልግሎት ተመለሰ ይዘት ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
የጦር ወንጀል ስጋት በየመን የየመን ተቀናቃኝ ሀይሎች የጦር ወንጀል ሳይፈጽሙ አይቀርም ሲሉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ አምነስቲ ኢንተርናሽናል ከሰሰ።
|
የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ አምነስቲ ኢንተርናሽናል የየመን ተቀናቃኝ ሃይሎች በንጹሃን ዜጎች ላይ ግድያ ፈጽመዋል ሲል ከሰሰ።
|
በአዲሲቷ አፍሪቃዊት ሀገር በአንጋፋ ፖለቲከኞቿ መካከል አለመግባባቱ ንሮ ወደጦርነት ከተሸጋገረ ወዲህ ሁለቱ ወገኖች በተግባር ያልተገለፁ ተደጋጋሚ ስምምነቶች ተፈራርመዋል።
|
አደራዳሪዎቹ የታንዛኒያ ባለስልጣናትም ተቀናቃኞቹን ያደራደሩት ን የከፈለዉን ልዩነት ለማስታረቅ እንጂ የተኩስ ማቆሙና መሰሉ ድርድር አዲስ አበባ ላይ በኢጋድ እንደሚከናወን አመልክተዋል።
|
የሴቶች አለባበስና እና አስገድዶ መድፈር ከክፍለ ሀገር ሥራ ለመሥራት ብዬ ነው ከቤት ጠፍቼ ወደ አዲስ አበባ የመጣሁት።
|
ጥቃቱን ያደረሰብኝ ፖሊስ መጀመሪያ ታስሮ ነበር ግን በዋስ ተለቀቀና ጠፋ እስካሁን አልተያዘም።
|
ፖሊስ ጣቢያ ባልሄድ ኖሮ ይህ አይፈጠርም ነበር እያልኩ አንዳንዴ አስባለሁ።
|
የሚሉ ጥያቄዎችን ማቅረብ ለወንጀሉ መፈፀም ትልቁን ሚና እሷ እንደተጫወተች ያህል የሚያቀርቡ ወገኖች የወንጀል ፈጻሚውን ጥፋት ለመከላከል ይመስላል የሚሉ ጥቂት አይደሉም።
|
ምን ለብሳ ነበር በሚል ርዕስ የቀረበው እጅጉን የሚያሳዝን እና ልብ የሚነካ ትዕይንት ነው ይላሉ የአውደ ርዕዩ ተመልካቾች።
|
የነበሩት ነገሮች ሴቷ ለብሳ የነበረው ለዛ የሚጋብዝ እንዳልሆነ በደንብ ያሳያል።
|
ምን ለብሳ ነበር ሴታዊት የሴቶች ንቅናቄ ማሕበር በኢትዮጵያ ከሲዊድን ኤምባሲ ጋር በመተባበር ያዘጋጀው አውደ ርዕይ ነው።
|
ከኅዳር እስከ ታህሳስ ቀን ዓ ም በአዲስ አበባ ሙዚየም ለተመልካች ቀርቦ እየታየ ይገኛል።
|
ስትደፈር ምን ለብሳ ነበር በሚል በትዕይንቱ ላይ ዕድሜያቸው ከሰባት እስከ ዓመት ያሉ የ ሴቶች ልብስ እና ታሪካቸው ለተመልካች ቀርቧል።
|
ያንን መራር ወቅት አስታዋሽ ድባብ ያለው የእውነታውን ክስተት በምናብ ዞር ብሎ ላስታወሰ ልብ ይሰብራል ይላሉ የተመለከቱት።
|
ማሕበሩ ከአራት ዓመት በፊት የተቋቋመ ሲሆን ጾታዊ ጥቃት ላይ ትኩረት አድርጎ ይሠራል።
|
ማሕበራቸው የፆታ እኩልነትን በተመለከተ ግንዛቤ ለመፍጠር እንቅስቃሴ እንደሚያደርግም ዶክተር ስህን ይናገራሉ።
|
በኢትዮጵያ በአንዳንድ ቦታ የሴቶችን ክብር ዝቅ የሚያደርጉ ልማዳዊ አስተሳሰቦች መኖራቸው ይታያል፡፡
|
በዚህም ምክንያት ሴቶች ለስነ ልቦናዊ አካላዊ እና ማሕበራዊ ችግሮች ተጋልጠው ይገኛሉ እንደብዙዎች አነጋገር፡፡
|
ያለእድሜ ጋብቻ እና ግርዛት የመሳሰሉ ጎጅ ልማዳዊ ድርጊቶች የቤት ውስጥ ጥቃት ይደርስባቸዋል።
|
የትምህርት ዕድል የማግኘት እንዲሁም የንብረት እና ሃብት የማፍራት መብቶቻቸውን ተነፍገው በመቆየታቸው በማኅበረሰብ ውስጥ ያላቸው ተሳትፎ እንዲቀንስ አድርጓል፡፡
|
የሚፈጸሙ ጾታዊ ጥቃቶችም ከማህበረሰቡ ባህላዊና ልማዳዊ አስተሳሰቦች ጋር ተቆራኝተው ይገኛሉ።
|
ይህ በመሆኑም ጥቃቱ ዛሬም አላቆመም ይላሉ በኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያ ሴቶች ማሕበር ኃላፊ የሆኑው ወ ት ኢየሩሳሌም ሰለሞን።
|
አሁንም ቢሆን ሴቶች ተደፍረው የተለያየ ጥቃት ደርሶባቸው ወደ ማህበራችን ይመጣሉ።
|
ይህንን ባትለብሽ ኑሮ አትደፈሪም ነበር በሚል ሴቷን ለተጨማሪ ጉዳት ሊያጋልጧት አይገባም።
|
እናንተም ይህን የተደፈሩ ሴቶችን እውነተኛ ስሜት ለመጋራት የሚያስችል አውደ ርዕይ በሳምንቱ መጨረሻ ልትመለከቱት ትችላላችሁ።
|
አልቃዳ በይፋ እንደሚታወቀዉ የዩናይትድ ስቴትስ የሳዑዲ አረቢያ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የሌሎችም መንግሥታት ጠላት ነዉ።
|
ዩናይትድ ስቴትስ የሳዑዲ አረቢያ የአረብ ኤሚሬቶች የቅርብ ደጋፊ አስታጣቂ አማካሪም ናት።
|
ሳዑዲ አረቢያ የአረብ የእስያና የአፍሪቃ መንግሥታትን አስከትላ በኢራን ይደገፋሉ የሚባሉትን የየመን አንሳር አላሕ ወይም የሁቲ አማፂያንን ትወጋለች።
|
የመን የሸመቀዉ የዩናይትድ ስቴትስ ቀንደኛ ጠላት አል ቃኢዳ ዩናይትድ ስቴትስ የቅርብ ወዳጅ ሳዑዲ አረቢያ ከምትመራዉ ጦር ጋር አብሮ ሁቲን ይወጋል።
|
ወዳጅ እና ጠላት አሸናፊ እና ተሸናፊ ማብቂያ እና መፍትሔ ያልየበት ጦርነት ሕፃን ከአዛዉንት ሲቢል ከወታደር ሳይለይ ሺዎችን ይፈጃል።
|
ጦራቸዉን ባዘዙ በ ኛ ሳምንቱ ግድም ባለሥልጣኖቻቸዉን ወደ ሰነዓ ላኩ።
|
ኢማም ያሕያ መልዕክቱ ሲደርሳቸዉ የሁለቱ ሐገራት ወታደሮች ጂዛን አሲር ናጅራት እና አል ሁዴይዳሕ ላይ ዉጊያ ገጥመዉ ነበር።
|
ብዙም ሳይቆይ የየመን ኢማም ጦራቸዉን ከሰወስቱ ትናንሽ ግዛቶች ለቅቆ እንዲወጣ ሲያዙ የሳዑዲ ንጉስ ደግሞ ጦራቸዉ አልሁዴይዳሕን ለየመኖች እንያስረከብ አዘዙ።
|
የፖለቲካ ተንታኝ እና ደራሲ ዩሱፍ ያሲን እንደሚሉት የመን የዘመተባት የማይመለስባት ሐገር ናት ትባላላች።
|
የዩናይትድ ስቴትስ እና የብሪታንያ ምርጥ ወታደራዊ አሰልጣኞች የሳዑዲ አረቢያ እና የተባባሪዎችዋን ወታደሮች ያሰልጥናሉ።
|
የአሜሪካ ሰላዮች ለሳዑዲ አረቢያ እና ለተከታዮቿ መረጃ የአሜሪካ የጦር ባለሙያዎች ምክር የአሜሪካ ጄቶች የአየር ላይ ነዳጅ ይሞላሉ።
|
መከላከያ ሚንስትር ጂም ማቲያስ መንግስታቸዉ በሚዝቀዉ ገንዘብ እንደሚደሰቱ ሑሉ ባደረገዉ ድጋፍም ይኩራራሉ።
|
አየር ላይ ያሉ ፓይለቶች እንዲተኩሱ ታዘዉ እንኳን የተሰጣቸዉን ተልዕኮ አደገኛነት ሲረዱ ቦምቡን የማይጥሉ አሉ።
|
ሆስፒታሎች እና ትምሕርት ቤቶች አካባቢ ተኩስ እንዳይከፈት የሚከለክል መመሪያ እንዳለ አይተናል።
|
በአሜሪካኖች የሚረዳ የሚሠለጥነዉ የተባባሪ ሐገራት ጦር ቦምብ ሚሳዬሉን ሠላማዊ ሕዝብ ላይ ያዝነበዋል።
|
በየመን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሠብአዊ እርዳታ አስተባባሪ ሊዛ ግራንዴ የጦርነቱ ዘግናኝ ዉጤት ብለዉታል።
|
የሳዓዳዉ ጥፋት አነጋግሮ ሳያበቃ ምዕራባዊ የመን ዉስጥ በአዉቶብስ ይጓዙ የነበሩ ሰላሳ ሰላማዊ ሰዎች በተባባሪዎቹ ሐገራት የአዉሮፕላን ጥቃት ተገደሉ።
|
አንድ የአካባቢዉ ባለሥልጣን እንዳሉት ሰዎቹ ከነአዉቶብሱ አመድ ነዉ የሆኑት።
|
ይሕ ጦርነት ይሕ ወንጀል ሰዎችን ሙሉ በሙሉ ለማጥፋት ያለመ ነዉ።
|
የሰወስት ዓመት ከመንፈቁ ድብደባ ከ ሺሕ በላይ ሰላማዊ ሕዝብ ፈጅቷል።
|
የጂዳዉ ወኪላችን ነቢዩ ሲራክ እንደሚለዉ ዕድል ቀንቷቸዉ ሳዑዲ አረቢያ የገቡ የመኖች ስለየመን የሚተርኩት ዘግናኝ ነዉ።
|
የአጥኚዉ ቡድን ተወካይ እንዳሉት የየመንግሥቱ እና የቡድኑ አባላት የጦር ወንጀል ሳይፈፅሙ አይቅርም።
|
የሪያድ እና የአቡዳቢ ገዢዎች በሰወስት ወር ሊያጠናቅቁት የፎከሩት ጦርነት በሰወስት ዓመት ከመንፈቁም የድል ጭላንጭል አላዩም።
|
የፖለቲካ ተንታኝ ዩሱፍ ያሲን እንደሚሉት ደግሞ አንድም ሁነኛ ከተማ እንኳን አልተቆጣጠሩም።
|
የሪያድ እና የአቡዳቢ ገዢዎች በጦርነቱ እንደማያሸንፉ በትክክል ሲያዉቁ ግን በዓለም አቀፍ አሸባሪነት የሚያወግዙትን አልቃኢዳን ሳይቀር በተዘዋዋሪ ከጎናቸዉ አሰለፉ።
|
አል ዛይዲ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በ የመን ዉስጥ የሸመቀ የአልቃኢዳ ቡድን አዛዥ ነዉ በሚል ማዕቀብ የጣለበት ሸማቂ ነበር።
|
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.