input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
አደጋዉ እዚሕ እላይ ያለዉ ነገር ምን ያሕል አደገኛ እንደሆነ አረጋገጠ።
|
በአስር ሺሕ የምንቆጠር ሰዎች ለተቃዉሞ አደባባይ መዉጣት የጀመርነዉም ከዚያ ጊዜ በኋላ ነዉ።
|
እሳቸዉም ባለቤታቸዉም የኑክሌር ጦር መሳሪያን የሚቃወመዉ የሐይልብሮን የሠላም ምክር ቤት የተባለዉ ስብስብ አባላት ናቸዉ።
|
ተቃዉሞዉ ግን ቦን ላይ ከግማሽ ሚሊዮን የሚበልጥ ሕዝብ ካሰለፈ በኋላ በድፍን አዉሮጳ ከዚያም በዓለም ተዛምቶ ዓለም አቀፍ ንቅናቄ ሆኗል።
|
ሕዝባዊዉ ግፊት ሶቭየት ሕብረት ከተደረገዉ የመሪዎች ለዉጥ ጋር ተዳምሮ ፕሬዝደንት ሮናልድ ሬገንና ዋና ፀሐፊ ሚኻኤል ጎርቫቾቭ የተባለዉን ስምምነት እንዲፈራረሙ አስገድዷል።
|
ይሕ ሥርዓትና የምንፈርመዉ ሥምምነት ለትዕግሥት ዉጤት እጅግ በጣም ጥሩ ምሳሌዎች ናቸዉ።
|
ከስድት ዓመታት በፊት ሕዳር ነበር ዜሮ አማራጭ የሚለዉን ሐሳብ ያቀረብኩት።
|
ከዚሕ ቀደም እንደነበሩት ስምምነቶች የነበረዉን መቀነስ ወይም አዲስ የጦር መሳሪያዎችን ክምችት የሚገታ ብቻ አይደለም።
|
በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የጦር መሳሪያ ቁጥጥር የሚለዉ ቋንቋ የጦር መሳሪያ ቅነሳ በሚለዉ ተለዉጧል።
|
በዚሕ ዉል መሠረት የሶቬየትና የዩኤስ የኑክሌር ሚሳዬልን ማጥፋት ነዉ።
|
በርግጥም በስምምነቱ መሠረት ዩናይትድ ስቴትስ ሶቭየት ሕብረት ደግሞ ሺሕ የአጭርና የመካከለኛ ርቀት ተምዘግዛጊ ሚሳዬሎቻቸዉን አጥፍተዋል።
|
እስከ መጀመሪያ ድረስም አዉሮጳ ሰወስተኛዉ የዓለም ወይም ምናልባትም የመጀመሪያዉ የኑክሌር ጦር ዉጊያ ይጫርባታል የሚለዉ ሥጋት ቀንሶ ነበር።
|
የሩሲያ ፌደሬሽን የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ማርሻል ዩሪ ባሉየቭስኪይ የዋይት ሐዉስ ማማኸኛን ሩሲያን እንደማጃጃል ነበር የቆጠሩት።
|
የፕሬዝደንት ጆር ቡሽ ዉሳኔ እንደተሰማ ለአፀፋ የዛቱት የሩሲያዉ ፕሬዝደንት ቭላድሚር ፑቲን በ የተሰኘዉን ሚሳዬል አሰሩ።
|
የጀርመኑ የፀጥታ ጉዳይ ተኝታኝ ማርኩስ ካይም እንደሚሉት ፕሬዝደንት ባራክ ኦቦማ የሩሲያን እርምጃ ደበቅ አድርገዉ ጉዳዩን በድርድር ለመጨረስ ሞክረዉ ነበር።
|
የኑክሌር ስምምነቱን ጥሰዉ እኛ መስራት የተከለከልነዉን መሳሪያ እንዲሰሩ አንፈቅድላቸዉም።
|
ዉጪ ጉዳይ ሚንስትር ማይክ ፖምፒዮ መንግስታቸዉ ከቅዳሜ ጀምሮ ከስምምነቱ መዉጣቱን አወጁ።
|
ዉጪ ጉዳይ ሚንስትራቸዉ ሠርጌይ ላቭሮቭ ደግሞ የዩናይትድ ስቴትስን ዉሳኔ ሥጋት ብለዉታል።
|
የቀዝቃዛዉ ጦርነት መለያ እንደነበረዉ የጦር መሳሪያ ምርት እሽቅድምድም ዉስጥ አንገባም።
|
እርግጥ ነዉ ዩናይትድ ስቴትስ ከአጭርና ረጅም ርቀት ተምዘግዛጊ የኑክሌር ሚሳዬል ሥምምነት በመዉጣታዋ የፈጠረችዉን ሥጋት ለመቋቋም ወታደራዊና ቴክኒካዊ አቅምን መጠቀማችን አይቀርም።
|
የፖለቲካ ተንታኞችም መጪዉ ጊዜ የኑክሌር ጦር መሳሪያ ስጋት የሚንርበት ይሆናል ባዮች ናቸዉ።
|
ቅዳሜ የፈረሰዉ ስምምነት ታዛቢዎች እንደሚሉት የዓለምን ሠላም ለማስከበር ከመጥቀሙ እኩል ለቻይና ልዩ እድል ነበር የፈጠረላት።
|
ሁለቱ ኃያላን መንግሥታት ስምምነቱን ሲፈራረሙ እንደስጋት ያላይዋት ቻይና ዛሬ የዘመናዊዉ የኑክሌር ሚሳዬል አምራች ሆናለች።
|
የጦር መሳሪያ አዋቂዎች እንደሚሉት ቻይና በስምምነቱ ከታገደዉ ከ ኪሎ ሜርትር ርቀት በላይ የሚወነጨፍ ሚሳዬል አምርታለች።
|
አሁን የስምምነቱ መፍረስ ዩናይትድ ስቴትስ የቻይናን አዳዲስ ሚሳዬሎች የሚገታ ሚሳዬል ለማምረትና እስያ ላይ ለመትከል ይረዳታል ባዮች አልጠፉም።
|
ኢትዮጵያ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎቹን አስመረቀ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪ ሲያስተምራቸው የነበሩ ሺህ ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመረቀ፡፡
|
በውይይቱ ላይ የኢትዮጵያ መንግስት ያወጀዉን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በተመለከተም ተሳታፊዎች ንግግር አሰምተዋል።
|
የፓርላማ አባላት የኮሚሽኑ እና የልዩ ልዩ ድርጅቶች ተወካዮች በተካፈሉበት በዚሁ ውይይት ላይ በብራሰልስ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተወካዮችም ተገኝተዋል ።
|
በውይይቱ ላይ የፓርላማ አባላት የሰብዓዊ መብት አያያዝ ችግር አለበት ባሉት በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ ኮሚሽኑ ለዘብተኛ አቋም ይከተላል ሲሉ ወቅሰዋል ።
|
ኢንተርኔትን እና ሚዲያን የሚገድበው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ እንዲነሳም ጠይቀዋል።
|
የፖለቲካ እስረኞች እንዲፈቱ ጥሪ በማስተላለፍ እስሩ አሁንም እንደቀጠለ ነው ያሉት ወ ሮ አና ጎሜሽ የአውሮጳ ኅብረት ጠንካራ ርምጃ ባለመውሰዱ ወቅሰዋል።
|
የጀርመን መራኂተ መንግሥት አንጌላ ሜርክል የኢትዮጵያ ጉብኝትንም አጥብቀው ተችተዋል።
|
አምባሳደሩ በስብሰባው ላይ በኦሮምያ የዘረኝነት ችግር አለ መባሉን እንዳስተባበሉ ውይይቱን የተከታተለው የብራሰልሱ ወኪላችን ገበያው ንጉሴ ዘግቧል ።
|
ስፖርት ግንቦት ዓም መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
መቀመጫውን በሲሊከን ቫሊ ያደረገው ህሩይ አማኑኤል ከኮደርስ ፎር አፍሪካ ጋር በመተባበር የመጀመሪያውን ገበያ የተሰኘ የሶፍትዌር ፕሮግራሚንግ ማሰልጠኛ በኢትዮጵያ ከፍቷል።
|
የተቃዋሚዎች ተወካዮች ድርድሩን ረግጠው ቢወጡም መንግስት ግን አሁንም ይቀጥላል እያለ ነው።
|
በአምነስቲ ዘገባ መሰረት የሶስት አካባቢያዊ አስተዳደሮች ባለስልጣናት በተቃውሞ ሰልፎች ላይ ገደብ ጥለዋል የተቃውሞ ሰልፎች ህጋዊ እውቅና ተነፍገዋል።
|
ይሁንና የገዢው ጥምር ፓርቲ ደጋፊዎች በፖሊስ እና አካባቢያዊ አስተዳደሮች አመቻችተውላቸው የአደባባይ ሰልፎችን አካሂደዋል።
|
የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ፕሬዝዳንት ጆሴፍ ካቢላ ከ ዓመታት የስልጣን ዘመን በኋላ በጎርጎሮሳዊው ዓ ም መገባደጃ ይለቃሉ ይለቃሉ ተብሎ ይጠበቃል።
|
ፕሬዝዳንቱ እስካሁን የሥልጣን ዘመናቸው ሲጠናቀቅ መንበራቸውን ስለማስረከባቸው አሊያም ለተጨማሪ ዓመታት በስልጣን ለመቆየት በድጋሚ ለመወዳደራቸው በግልፅ ያሳወቁት ነገር የለም።
|
አገሪቱ በመጪው ህዳር ከምታካሒደው ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ በፊት የጀመረችው የብሔራዊ እርቅ ጉባኤ እንደታቀደው አልሰመረም።
|
ባለፈው ሳምንት የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች ድርድሩን ረግጠው ወጥተዋል።
|
የተቃዋሚዎቹ ውሳኔ ድርድሩ ላለመሳካቱ ምልክት ሳይሆን አይቀርም እየተባለ ነው።
|
የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ መንግስት ቃል አቀባይ ራማዛኒ ሻዳሪ የተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች ረግጠው በመውጣት እንደ መደራደሪያ ሊጠቀሙበት ከጅለዋል ሲሉ ይወነጅላሉ።
|
ይህ ድርድሩ አብቅቶለታል ወይም ተቃዋሚዎች ራሳቸውን አግልለዋል ማለት አይደለም።
|
ምናልባት በሌሎች ቦታዎች አገሮች እንደሆነው ወደ ድርድር ጠረጴዛው መመለስ አለብን ብለው ሊያምኑ ይችላሉ።
|
ተቃዋሚዎች ሁለቱ ምርጫዎች በተከታታይ መካሔድ አለባቸው የሚል ቁርጥ አቋም ይዘዋል።
|
ተቃዋሚዎች ፕሬዝዳንታዊ ምርጫው በሕገ መንግስቱ መሰረት የጆሴፍ ካቢላ የስልጣን ዘመን ከማብቃቱ ዘጠና ቀናት በፊት ሊካሔድ ይገባል ብለው ይከራከራሉ።
|
በእነሱ እምነት መሰረት አካባቢያዊ ምርጫዎች ፕሬዝዳንታዊውን ተከትለው ሊካሔዱ ይገባል።
|
ሞይሴ ካቱምቢ ቪታል ካሜርሔ እና ኤትየን ሺሴኬዲ የጋራ ጥምረት የመሰረቱት በቅርቡ ነበር።
|
መንግስት ድርድሩን በስልጣን ለመቆየት እንደ መሳሪያ እየተጠቀመበት ነው ሲሉም ይወነጅላሉ።
|
በርካታ ተከታዮች ያሏቸው ሌላው የተቃውሞ ፖለቲካ መሪ የ ዓመቱ ኤትየን ሺሴኬዲ አንድነት ለዴሞክራሲ እና ማሕበራዊ ለውጥ ፓርቲ መሪ ናቸው።
|
ይሁንና በድርድሩ የተቃዋሚዎች ሁነኛው ተወካይ ለኮንጎ አንድነት የተባለው ፓርቲ ተወካይ ቪታል ካሜርሔ ናቸው።
|
ካሜርሔ ለጋዜጠኞች በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ለድርድሩ መጓተት ገዢውን ጥምር ፓርቲ ተጠያቂ አድርገዋል።
|
ፕሬዝዳንት ጆሴፍ ካቢላ የፕሬዝዳንታዊ ሃያላን ጥምረት ጓደኞቻችን የሚቀጥለውን እርምጃ መውሰድ እንዳለባቸው ሊረዱ ይገባል።
|
ማዘግየትን እንደ ሥልት ገዢው የፕሬዝዳንታዊ ሃያላን ጥምረት ፕሬዝዳንታዊው ምርጫ ከአካባቢያዊው በኋላ ለማካሔድ ቆርጠው ተነስተዋል።
|
ተቃዋሚዎች ይህ በ ታኅሣሥ ወር የሚጠናቀቀውን የፕሬዝዳንት ጆሴፍ ካቢላ ሥልጣን ለማራዘም የሚጠቀሙበት ሥልት ነው ሲሉ ይከራከራሉ።
|
እስካሁን ካለየለት የምርጫ ሰሌዳ በተጨማሪ የመዘገባቸውን ድምፅ ሰጪዎች ዝርዝር ማሻሻል የሚጠበቅበት የምርጫ ኮሚሽን ከፊቱ ፈተና ተደቅኖበታል።
|
እንደ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ባለ ሰፊ እና ምቹ መንገዶች በሌሉበት አገር የመራጮች ምዝገባን ለማሻሻል ቀላል አይደለም።
|
እስካሁን የመራጮች ምዝገባ የተጀመረው በሰሜናዊ የኡባንጊ ግዛት ብቻ ነው።
|
አሁን እኛ የምርጫ ኮሚሽኑን የቆጠራ ውጤት በመጠባበቅ ላይ እንገኛለን።
|
ሲሉ የምርጫ ተቆጣጣሪ የሆኑት አንድሬ ካዮምቤ ለዶይቼ ቬለ ተናግረዋል።
|
ሁሉንም ግዛቶች ለማዳረስ ግን እስከ አስራ ስድስት ወራት ይፈጃል።
|
ይህ ማለት ደግሞ ፕሬዝዳንት ካቢላ በህገ መንግስቱ እና የምርጫ ውጤት ከተፈቀደላቸው ጊዜ በላይ በስልጣን ይቆያሉ ማለት ነው።
|
ፍርድ ቤቱ ይህን ውሳኔ ያስተላለፈው የስልጣን ቅብብሎሹን ለማስጠበቅ እና በከፍተኛው አመራር ዘንድ የሚፈጠር ክፍተትን ለማስወገድ መሆኑን ገልጧል።
|
የቀድሞ ፕሬዚዳንት ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ በ ዓመታቸው ባለፈው ሳምንት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
|
የመለያ ምርጫ በአፍጋኒስታን አፍጋኒስታን በሚያዝያ ወር ባካሄደችዉ ፕሬዝደንታዊ ምርጫ የብዙሃኑን አብላጫ ድምፅ ያገኘ ተፎካካሪ ባለመኖሩ የመለያ ምርጫ ለማካሄድ ወሰነች።
|
የኢትዮጵያ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካና ሠራተኞቹ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
የመሬት መንቀጥቀጥ በኢትዮጵያ ሁሉም ረጭ ባለበት ድንገት በእኩለ ሌሊት ነው የተከሰተው።
|
ብርጭቆዎች ከየመደርደሪያቸው እየተውረገረጉ ረግፈዋል ትሪዎች ከየተሰቀሉበት ግድግዳ እየሸሹ ከመሬቱ ጋር ኹካታ ገጥመዋል።
|
ከአልጋቸው ተንከባለው የወደቁም ነበሩ ከዚያ ባለፈ ግን ምን ያኽል ጉዳት እንደደረሰ በውል አይታወቅም የመሬት መንቀጥቀጥ በኢትዮጵያ የስምጥ ሸለቆ ከተሞች።
|
ርእደ መሬቱ ከኤርታአሌ ቅልጥ አለት ሐይቅ ሙላት አቅራቢያ እስከ ላንጋኖ ከዝዋይ እስከ አዋሳ ታይቷል በሌሎች ከተሞችም ንዝረቱ ተሰምቷል።
|
ከሰሜን እስከ ደቡብ የተለያዩ የኢትዮጵያ ከተሞች የሚገኙበት ታላቁ ስምጥ ሸለቆ ውስጥ ውስጡን ሁሌም እንደተናጠ ነው።
|
በኢትዮጵያ በቅርቡ ሁለት ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ብቻ ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጦች ተከስተዋል።
|
የመሬት መንቀጥቀጡ ንዝረት በወቅቱ እስከ አዲስ አበባ ድረስ ሊሰማም ችሎ ነበር።
|
ሁለት ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ደግሞ ከመሬት መንቀጥቀጡ ባሻገር ሌላም አስገራሚ ክስተት ተፈጥሯል።
|
ወትሮ በተንጣለለበት የእሳት ሐይቅ ላይ የሚንተከተከው የኤርታአሌ ቅልጥ አለት ከረቡዕ ጥር ቀን ዓም ጀምሮ ሞልቶ መፍሰስ ይዟል።
|
የኤርታአሌ ቅልጥ አለት ሐይቅ ሞልቶ እየፈሰሰ ነው መባሉን መስማታቸውን ተናግረዋል።
|
የኤርታአሌ የማግማ ሐይቅ የቅልጥ አለቱ ሐይቅ ሞልቶ ፈሷል መባሉን ከአካባቢው ነዋሪዎች እና ሀገር ጎብኚዎች ለመስማት ችለናል።
|
እኛ ግን በእኛ ጣቢያዎች መረብ የመዘገብነው በጣም ትንሽ የቅልጥ አለት እንቅስቃሴ የሚያመላክት መረጃ ነበር።
|
እና ይህ ማለት ቅልጥ አለቱ ወደ ላይ ወጥቶ ምንም እንደ መሬት መንቀጥቀጥ ብዙ እንቅስቃሴ ሳይፈጥር መፍሰስ ችሏል።
|
በአፋር የኤርታሌ ሐይቅ ውስጥ ሲንፈቀፈቅ ዘመን የፈጀው ቅልጥ አለት ከወትሮው በተለየ መልኩ ከመፍሰሱም ባሻገር በአቅራቢያው የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል።
|
ጃንዋሪ ደግሞ ጥር ቀን በእኛ ልኬት መጠኑ ወደ የሚደርስ የመሬት መንቀጥቀጥ ተመዝግቧል ።
|
ግን ብዙ ዓለም አቀፍ ማዕከላትን ስናመላክት መጠኑ ከዚያም በላይ ወደ እና ይደርሳል ተብሎ የሚገመት የመሬት መንቀጥቀጥ ኢትዮጵያ ስምጥ ሸለቆ ውስጥ።
|
ብዙ ሰው ጉዳት ሊደርስበት በሚችል መልኩ ነው የተከሰተው ሁሉም ሰው በየቤቱ ሊገባ ስለሚችል ማለት ነው።
|
እናም በጣም ብዛት ባላቸው የኢትዮጵያ ስምጥ ሸለቆ ውስጥ ባሉ ከተሞች ተሰምቷል አዲስ አበባን ጨምሮ ማለት ነው።
|
የአውሮጳ እና ሜድትራኒያን የርዕደ መሬት ጥናት ማዕከል በበኩሉ በሬክተር ስኬል መለኪያ እንደተመዘገበ ገልጧል።
|
ተቋሙ ጠንካራ ያለው ርእደ መሬት የተከሰተው ከአዋሳ ሰሜን ምሥራቅ አቅጣጫ ኪሎ ሜትር ርቀት ከምሽቱ ሰአት ከ ደቂቃ ላይ እንደነበር ጠቅሷል።
|
ገና ሲታቀድ ጀምሮ ነው መጀመሪያ መፍትኄ ለመፈለግ ጥረት የሚደረገው።
|
ችግር ሲፈጠር ሰዎች የሚሰባሰቡበት ገላጣ ቦታ በቅርብ ርቀት መገኘት መቻል አለበት።
|
እንግዲህ ህንጻዎቹ ጋር ከመድረሳችን በፊት ገና በዕቅድ ደረጃ ማለት ነው መሬት አጠቃቀም ላይ ችግር ሲመጣ መቋቋም እንዲቻል።
|
ለምሳሌ እሳት ሲኖር ወጥተህ ሌላ ቦታ ላይ ገላጣ ቦታ ላይ እንደምትሄደው ርእደ መሬትም የዚያን አይነት በየአካባቢው ያስፈልጋል።
|
ሽመልስ ወልደ ሠርባ የተባሉ በዶይቸ ቬለ የአማርኛ ቋንቋ ክፍል የፌስቡክ ተከታታይችን ነዋሪነታቸው የተፋፈጉ ቤቶች በሚበዙባት በመዲናዪቱ አዲስ አበባ አይደለም።
|
ርእደ መሬቱ ሲከሰት አዋሳ በሚገኝ እቤት ውስጥ ግድግዳ ተደግፈው ነበር።
|
እንዲህ ነበር ያሉን፦ ምሽት ወደ ፡ ሀዋሳ ላይ የተከሰተ ሲሆን ግድግዳ ተደግፌ ስለነበር፥
|
ግርግዳውን ሌላ ሰው ከውስጥ እየገፋው መስሎኝ ነበር ክስተቱን አጠገቤ የነበሩትም ሰዎች አስተውለውታል፡፡
|
ሌሎች አስተያየት ሰጪዎችም የመሬት መንቀጥቀጡን በስምጥ ሸለቆ ከተሞች ውስጥ መታዘባቸውን ተናግረዋል።
|
በኮንስትራክሽን ሚንስትር የኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ ማስፋፊያ ዋና ኃላፊ አቶ ቴዎድሮስ ሥዩም መሥሪያ ቤታቸው ለመሬት መንቀጥቀጥ ብሎ በተለይ እንደማይንቀሳቀስ ገልጠዋል።
|
ሆኖም ግን ርእደ መሬት በአጠቃላይ የግንባታዎች ደኅንነት ጉዳይ ጋር እንደሚካተት አክለዋል።
|
የመሬት መንቀጥቀጥን በተለየ መልኩ እንደ አንድ ጉዳይ አንስተን የተንቀሳቀስንበት የለም በተለይ በእኛ በዳይሬክተር ደረጃ።
|
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.