input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
የሶሻል ዴሞክራቶቹ ውሳኔ ላለፉት አምስት ወራት በሞግዚት ስትተዳደር ለቆየችው ጀርመን አዲስ መንግስት ያስገኝላታል፡፡
|
ከ ሺህ በላይ የፓርቲው አባላት ስምምነቱን መቀበል ወይንም አለመቀበላቸውን የወሰኑበት ድምጻቸውን በደብዳቤ እንዲልኩ ተጠይቀው ነበር፡፡
|
የጥምር መንግስቱ ደጋፊዎች ቁጥር አስቀድሞ ከተገመተው በላይ ከፍ ያለ ነው ተብሏል፡፡
|
በመቶው ለጥምር መንግሥት ምስረታው የይኹንታ ድምፃቸውን ሲሰጡ ከመቶው አልተስማሙም የፓርቲው ተጠባባቂ ሊቀመንበር ኦላፍ ሾልዝ ውሳኔው ለ ቀላል አልነበረም ብለዋል፡፡
|
የጥምር መንግሥት ምስረታው ስምምነት ከሁለት ሳምንት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ይፈረማል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
|
የጀርመን ምክር ቤት ቡንደስታግም ሜርክልን በድጋሚ መራኂተ መንግሥት አድርጎ ይመርጣል ተብሏል፡፡
|
አዲስ የሚመሰረተው ጥምር መንግሥት ሜርክል በመሪነት በቆዩባቸው ዓመታት ውስጥ ሦስተኛው ይሆናል፡፡
|
የሶሻል ዲሞክራቶቹ አባላት ውሳኔን በተመለከተ የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ኃይለሚካኤል ጋር የተደረገው ሙሉ ቃለ መጠይቅ ከታች የድምፅ ማዕቀፉ ውስጥ ይገኛል።
|
ዉድድር ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንትነት ቦታ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለፕሬዝዳንትነት የሚቀርቡትን እጩዎች እየመረጠ ነው።
|
የተመድ በርዋንዳ አሰማርቶት የነበረውን ጦሩን በዚያን ጊዜ ማስወጣቱ የሚታወስ ነው።
|
በአፍሪቃ ለተካሄደው ትልቁ የጎሣ ጭፍጨፋ ግን የፕሬዚደንት ሀቢያሪማን ሞት ብቸኛው ምክንያት አይደለም።
|
በሁለቱ ጎሣዎች መካከል ውጥረቱ ከቅኝ አገዛዙ ዘመን ጀምሮ ያለ ነው።
|
በመዲናይቱ ኪጋሊ በሚገኝ አንድ ኮረብታማ ቦታ የጊሶዚ መታሰቢያ ማዕከል ይታያል።
|
ማዕከሉ እአአ በ ዓም ከተከፈተ ወዲህ ማንኛውም ርዋንዳን የሚጎበኝ ሰው ቱሪስት ሆነ ርዕሰ ብሔር ይህንኑ መታሰቢያ ማዕከል ሳይጎበኝ አይሄድም።
|
በማዕከሉ የሚታዩት ፎቶዎች ልብሶች እና የግል ቁሳቁሶች የጎሣው ጭፍጨፋ ከሚያዝያ እስከ ሰኔ በተፈፀመው አስከፊ የግድያ ተግባር ሕይወታቸውን ያጡትን ሰለባዎችን ያስታውሳል።
|
የጊሶዚ ማዕከል የሕፃናት ክፍል በሚባለው ክፍል ውስጥ ትላልቅ ፎቶዎች ተሰቅለዋል።
|
ከነዚሁ ፎቶዎች መካከል አንዱ ፈግግታ የሚታይባት የቆንጆዋ ፍራንሲን ፎቶ ነው።
|
እንቁላል እና የድንች ጥብስ መብላት ወተት እና ፋንታ መጠጣትም ትወድ ነበር።
|
ርዋንዳ ውስጥ የጎሣው ጭፍጨፋ በተካሄደባቸው ሦስት ወራት በጣም ብዙ አስከሬን በየመንገዱ ተትረፍርፎ ይታይ ነበር።
|
ዳታኞ ሀቢንትዋሊ አንዳንዴ ቁጥሩ የጎሣ ጭፍጨፋ በትክክል ምን መሆኑን መረዳትን አዳጋች ያደርግብናል።
|
ይህን ለመረዳት አንድ ሰው ከጎሣው ጭፍጨፋ ከተረፈ ሰው ጋ ብዙ ጊዜ ማሳለፍ ይኖርበታል።
|
ውን ቀን በፍርሀት ተውጦ እና በረሀብ ተሰቃይቶ እንዴት እንዳሳለፈው ደቂቃ በደቂቃ እንዲያስረዳ ጊዜ መስጠት ያስፈልጋል።
|
መኖሪያ ቡቱ በእሳት ጋይቶ እና ተዘርፎ ቤተሰቡም በጠቅላላ ተገድሎ ማግኘት ማለት ምን እንደሆን እንዲያብራራ ጊዜ መስጠት ይገባል።
|
የጎሣ ጭፍጨፋ ማለት ይህ ወደ አንድ ሚልዮን የሚጠጋ ሰው የገጠመው ነው።
|
የጅምላው ጭፍጨፋ በደቡባዊ ርዋንዳ በምትገኘው የትውልድ ከተማው ቡታሬ ሲካሄድ የአምስት ዓመት ሕፃን ነበር።
|
የአሩሻ ፍርድ ቤት የርዋንዳ ሕዝብ ባለፉት ዓመታት ዕርቀ ሰላም ለማውረድ ረጅም መንገድ ተጉዞዋል።
|
ፕሬዚደንት ካጋሜ የሚመሩት የርዋንዳ መንግሥት በመጀመሪያ የወሰደው ርምጃ በሕዝቡ መታወቂያ ሰነድ ላይ የግለሰቡን ጎሣ የሚጠይቀውን ጥያቄ መሰረዝ ነው።
|
ሕዝቡ በጋራ ለህብረተሰቡ የሚጠቅም አገልግሎት የሚያበረክትበትን በሀ ገሩ ቋንቋ ኡሙጋንዳ የሚለውን አሰራርም እንደገና አስተዋውቋል።
|
ጋቻቻ ባህላዊ ፍርድ ቤት የጅምላው ጭፍጨፋ በተዘጋጀበት ድርጊት የተሳተፉት ብዙዎቹ የመንግሥት ሚንስትሮች ታስረው ፍርድ ቤት ቀርበዋል።
|
የጅምላው ጭፍጨፋ እንዲካሄድ ጠንክረው የተሳተፉ በርካታ የጦር መኮንኖች እና ወታደሮች ሚሊሺያዎች የሀይማኖት አባቶች እና የመገናኛ ብዙኃን ተወካዮችም ጭምር በሕግ ተጠይቀዋል።
|
ፍርድ ቤቱ የመጨረሻውን የክስ ጉዳይ እአአ በ ዓም የዘጋ ሲሆን እአአ እስከ አጋማሽ ድረስ የይግባኝ ማመልከቻዎችን ብቻ ይመለከታል።
|
በፍርድ ቤቱ ክስ ከተመሠረተባቸው የርዋንዳ ዜጎች መካከል በ ላይ ብቻ ረጅም የእስራት ቅጣት በመበየኑ ከኪጋሊ ብርቱ ወቀሳ ተፈራርቆበታል።
|
የደ ሱዳን ተቀናቃኞች የፊት ለፊት ንግግር የደቡብ ሱዳን ተቀናቃኝ ፖለቲከኞች ለዛሬ እንደተቀጠረዉ ለፊት ለፊቱ ዉይይት አዲስ አበባ ገብተዋል።
|
ኢትዮ ቴሌኮም በሳምንቱ አጋማሽ ይፋ ያደረገው የታሪፍ ማሻሻያ በማህበራዊ መገናኛዎች ተጠቃሚዎች ዘንድ በጎ ምላሽ አስገኝቶለታል።
|
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ ህወሓት ከፍተኛ አመራሮች እና ነባር ታጋዮች የሚያደርጓቸው ስብሰባዎች በተለየ አትኩሮት መታየት ይዘዋል።
|
የመጀመሪያዉ የአማርኛ ሰዋሰዉ በ ኛዉ ክፍለ ዘመን በጀርመናዉያን ታትሟል አውዲዮውን ያዳምጡ።
|
አዲሱ የ ዓለም አቀፉ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ፕሬዚዳንት አውዲዮውን ያዳምጡ።
|
ጋዜጠኞቹ በሽብርተጠረጠሩ እንጂ ፖሊስ ለምን እንደጠረጠራቸዉ መግለጽ አልቻለም አውዲዮውን ያዳምጡ።
|
በየክፍለ ከተማዉ በየወረዳዉና እና ቀበሌዉ ያሉ ወጣቱን እያደናቀፉ ያሉ ሰዎች ለመሰደድ ዋና ምክንያት ናቸዉ።
|
ልዑካኑ የሚሄዱት ለሰላም ጥረቱ አዎንታዊ አስተዋፅኦ ለማድረግ መሆኑም ተገልጿል።
|
የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ይህን የተናገሩት ዛሬ በኤርትራ እየተከበረ በሚገኘዉ በ ኛዉ የሰማዕታት መታሰቢያ ዝግጅት ላይ ባደረጉት ንግግር ነዉ።
|
አክለውም ከኢትዮጵያ በኩል ባለፉት ቀናት የተሰሙት አዎንታዊ ምልክቶች የኅብረተሰቡ ግልፅ ምርጫ መሆኑን እንደሚያመላክትም ገልጸዋል።
|
በኬንያ የኤርትራ አምባሳደር በየነ ርዕሶም በበኩላቸው በሁለቱ ሃገራት መካከል አዲስ የሰላም እና የእርቅ ምዕራፍ መከፈቱን መግለፃቸውን አሶሲየትድ ፕረስ ዘግቧል።
|
በኢትዮጵያና ኤርትራ መካከል በነበረዉ ዉዝግብም የሁለቱ ሃገራት ሕዝብ ሁለት ትዉልዶች የግማሽ ምዕተ ዓመት ዕድልን አጥተዋልም ብለዋል።
|
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ለኤርትራ ልዑካንም መልካም አቀባበል ለማድረግ ዝግጁ መሆናቸውን ማስታወቃቸውንም አቶ ፍፁም ጠቅሰዋል።
|
ቡድኑን ለመዋጋት የተመሠረተው ከአካባቢው ሃገራት የተውጣጣው ወታደራዊ ግብረ ኃይል ለችግሩ መፍትሄ ይሆናል የሚል ተስፋ ተጥሎበታል።
|
የናይጀሪያው ፕሬዝዳንት ሙሃማዱ ቡሃሪ ሥልጣን ከያዙ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ያደረጉት የካሜሩን ጉብኝት ብዙዎች ሲጠብቁት የነበረ ነው።
|
የዚህም ምክንያቱም ሁለቱ ሃገራት የጋራ ችግር ውስጥ መውደቃቸው ነው።
|
በአሁኑ ጊዜ የናይጀሪያው ደፈጣ ተዋጊ ቡድን የፅንፈኛው ቦኮሃራም ወታደራዊ እንቅስቃሴ መዳከሙ ቢታመንም አልሞት ባይ ተጋዳይነቱ ግን አይሏል።
|
ባለፉት ሁለት ወራት ብቻ ቡድኑ በጣላቸው የአጥፍቶ ጠፊ የቦምብ ጥቃቶች ወደ የሚጠጉ ሰዎች ህይወት ጠፍቷል ።
|
ቡሃሪ ያውንዴ ውስጥ በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት የሁለቱ ሃገራት የጋራ ጠላት በሆነው በቦኮሃራም ላይ መንግሥታቸው የያዘውአቋም ከቀድሞው የተለየ አይደለም ።
|
ናይጀሪያ በሺህዎች የሚቆጠሩ ዜጎቻችንን ህይወት ያጠፋውን ያቆሰለውን ብዙዎችንም መኖሪያ አልባና ያደረገውንና ህይወታቸውንም ያሰናከለውን ቦኮሃራምን ለመውጋት አሁንም በቁርጠኝነቷ እንደፀናች ነው ።
|
ቦኮሃራም በናይጀሪያና በአካባቢው ሃገራት የሚጥላቸው የሽብር ጥቃቶች በሃገራቱ ኤኮኖሚ ላይ ተፅእኖ ማሳደሩ ነው የሚነገረው ።
|
ይህም እንደ ኦዱስ በሃገሬው ህዝብም ሆነ በውጭ ዜጎች ላይ ተፅእኖ ማሳደሩ አልቀረም ።
|
በዚህና በሌሎችም የሽብር ጥቃቱ ባስከተላቸው ተፅእኖዎች ሰበብ ከቅርብ ወራት ወዲህ የአካባቢው ሃገራት ወታደራዊ ትብብራቸውን አጠናክረዋል ።
|
በጎርጎሮሳዊው በ መጀመሪያ ላይ የቻድ ወታደሮች ቦኮሃራምን ከሰሜን ምሥራቅ ናይጀሪያ በማስወጣት ትልቅ ሚና ተጫውተዋል ።
|
በአሁኑ ጊዜ የደፈጣ ተዋጊው የቦኮሃራም የመጨረሻው ዋነኛ ምሽግ ካሜሩን ድንበር ላይ የሚገኘው የዛምቢዛ ጫካ ሆኗል ።
|
ቦኮ ሃራም ያልታጠቀ ማህበረሰብ ላይ ነው የበቀል እርምጃ የሚወስደው ።
|
ይህ ደግሞ አሁን በሽሽት ላይ መሆኑንና ከዚህ ቀደም ናይጀሪያ ውስጥ የያዛቸውን አካባቢዎች መልሶ የመቆጣጠር አቅም እንደሌለው ያመለክታል ።
|
በርግጥ ይህን መሰሉን እርምጃ ማቆም እስከሚቻል ድረስ ጊዜ ይወስዳል ።
|
ምክንያቱም ታጣቂ በሌለበት መንደር አንድ የታጠቀ ሰው ከፍተኛ ጉዳት ሊያደርስ ይችላልና።
|
ናይጀሪያ ካሜሩን ቻድና ኒዠር ቦኮሃራምን በጋራ ለመዋጋት ሠራዊት ያለው አዲስ ግብረ ኃይል ለማሠማራት አቅደዋል ።
|
በኢብራሂም እምነት የጋራው ስጋት በናይጀሪያ ይመራል የተባለው ግብረ ኃይል የታሰበለትን ዓላማ እንዲያሳካ ይረዳል።
|
በቅርብ ዓመታት ውስጥ ቦኮሃራም ያተኮረው በናይጀሪያ ላይ ነበር ።
|
ሶስቱ የናይጀሪያ ጎረቤቶች ኒዠር ቻድና ካሜሩን እስካሁን ድንበሮቻቸውን ከቦኮሃራም ጥቃት ሲከላከሉ ነበር የቆዩት።
|
አሁን ደግሞ ቦኮሃራምን ለመዋጋት በሚካሄደው እውነተኛው ውጊያ ውስጥ ሊገቡበት ነው ።
|
ሆኖም ሃገራቱ ያለፈውን ግጭት ለታሪክ በመተው አሁን የጋራ ጠላቸውን ቦኮሃራምን ለመዋጋት ተባብረው ለመሥራት ተስማምተዋል ።
|
ኢትዮጵያ የንቅሳት ጌጥ በአፍሪቃዉ ቀንድ የጥርሷ ንቅሳት ያንገቷ ሙስና ረቡዕ ያስገድፋል እንኳን ሐሙስና።
|
ንቅሳቷ ነዉ ዉበቷ በተራራ ፍየል ይመስላል ሰርገኛ የእገትዋ ንቅሳት አለዉ አማረኛ ንቅሳትሽማ ልብ ያስደነግጣል ከጀግናዉ ባለቤት ከተዋበች በልጦአል
|
አሁን አሁን ንቅሳት ባህል በገጠሩ አካባቢ ካልሆነ እንደቀድሞ ጊዜ የሚነቀስ አለ ማለት ይከብዳል።
|
በገጠሩ አካባቢ አዳጊ የስምንት ዓመት ሕጻናት ሁሉ ተነቅሰዉ ይታያሉ።
|
ታድያ በባህላዊዉ ንቅሳት አምራ አጊጣ የባህላዊ ቀሚስዋን አጥልቃ ያየ ሰዉ ነቃሽዋንም ተነቃሽዋንም ያሞካሻል በግጥም
|
ባህር ዳር ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስትያን ግቢዉስጥ የተነሳችዉ ፎቶግራፍ ነዉ።
|
የሰዉነት ማስዋቢያ ድሪዳዋ ከተማ ላይ ባለንቅሳትዋ ሴት ጫት በመሸጥ ላይ ናቸዉ።
|
እንሶስላ የተባለዉ ተክል ኢትዮጵያ ዉስጥ ለሰዉነት ማስዋቢያ በስፋት ይዉላል።
|
በተለይ በሰሜናዊ ኢትዮጵያ ልጃገረዶችና ሴቶች እጅና እግራቸዉን እንሶስላ ይሞቃሉ።
|
ሰዉነትን በእንሶስላና ሂና ማሳመር እንደ እንሶስላ ሁሉ ሂናም ከጊዜ በኋላ የሚለቅ ከቅጠላ ቅጠል የሚሰራ የሰዉነት ቆዳ ማስጌጫ ነዉ።
|
በኢትዮጵያ በጎረቤት ሶማልያና ጅቡቲ ዉስጥም እንሶስላና ሂና በስፋት ለቆዳ ማስጌጫ ይጠቀሙበታል።
|
በፎቶ ላይ የምትታየዉ ወጣት በርበራ ከተማ ዉስጥ አንዲት ጠና ያሉት ሴት የእጅ ቆዳ በሂና ታሳምራለች።
|
ሴቶች በሂና እጅና እግራቸዉን ብሎም የእጅና የእግር ጥፍራቸዉን ያሳምራሉ ያስዉባሉ።
|
ሰዉነትን በንቅሳት ማሸለም ከሃያኛዉ ክፍለ ዘመን ወዲህ በዘመናዊ መልኩ በበርካታ የዓለማችን ክፍሎች እንደተስፋፋ ጽሁፎች ያመለክታሉ።
|
የንቅሳት ባህል ሊስፋፋ የቻለዉ የቴክኒክ እና የሥነ ጥበብ ስልጠና ያላቸዉ አዳዲስ ባለሞያዎች ወደ ዘርፉ በመግባታቸዉም እንደሆነ ተመልክቶአል።
|
ፎቶዉ ላይ የምትታየዉ ሃሚራ በሃርጌሳ በሚገኝ አንድ ባህላዊ ሆቴል ዉስጥ ትሰራለች።
|
ሃሚራ በሂና ቆዳዋን ለማሳመር የፈጀባት ደቂቃ ነዉ የከፈለችዉም ወደ አራት ይሮ ግድም ነዉ ።
|
ሃሚራ በምትኖርበት አካባቢ ሴቶች በሰርግ እንዲሁም በበዓላት ወቅት ሰዉነታቸዉን በሂና ያስዉባሉ።
|
አወዛጋቢዉ ዘመናዊነት በሃርጌሳ የ ዓመትዋ ናጂማ የቆዳ ማስዋብያ የተሰራዉ ከጥቁር አባያ ነዉ ።
|
በሶማሌ ላንድ ሴቶች ሂጃብ ይለበሳሉ እጅጌ ሙሉ ልብስም ነዉ የሚያደርጉት።
|
ግን በርካታ ሕዝብ በማይገኝበት ቦታ ላይ ሴቶች አለባበሳቸዉ ብዙ ሕዝብ እንደተሰበሰበበት ሁሉ ወግ አጥባቂ አይነት አይደለም።
|
እንደዉም ሰዉ ራሱ ላይ የሚያስረዉ ነገር ሳይሆን ራሱ ዉስጥ ባለዉ ይለካል የሚል አነጋገርም አላቸዉ።
|
የጅቡቲዉ ንቅሳት በጅቢቲና በሰሜናዊ ሶማሌላንድ በሂና የሰዉነትን ቆዳ ማስዋብ የተለመደ ነዉ።
|
በእነዚህ ሁለት አገራት የሚገኙ ማኅበረሰቦች ዘንድ ተመሳሳይ የሆኑ ባህልና ልማዶች ሲተገበሩ ይታያል።
|
ይህች የጅቡቲ ተወላጅ ታዳጊ ሕጻን ከጓደኞችዋ ጋር ሆና ዲግሪ ሴንቲ ግሪድ ሙቀት በሚለካበት እለት ጅቡቲ ባህር ዳርቻ ላይ ተቀምጣለች።
|
ይህም ለየሃገራቱ የልማት እንቅስቃሴ ትልቅ አስተዋፅኦ እንደሚያደርግ ይታመናል ።
|
ታዲያ የአፍሪቃ ኤኮኖሚ ከውድቀት ሊድን የሚችለው እንዴት ነው ምክንያቶቹስ ምንድናቸው
|
የጀርመን የልማት ፖሊሲ ኢንስቲቲቱት የምጣኔ ሐብት ባለሙያ ታቲያና ቻሁድ በተለይ ሶሥት ነጥቦችን ዓቢይ መንስዔ አድርገው ይጠቅሳሉ።
|
ክፍለ ዓለሚቱ በተለይም በጥሬ ሃብት የታደሉት አገሮች ባለፉት ዓመታት ታላቅ ስኬት ነበራቸው።
|
ካህን እነዚህን ነጥቦች በማገናዘብ ለያዝነው ዓ ም ያቀረቡትን የአፍሪቃ ዕድገት ትንበያቸውን በሶሥት ከመቶ ገድበውታል።
|
ለዚያውም ቀውሱ ሥር መስደዱን ከቀጠለ ይህም የተጋነነ ግምት ነው የሚሆነው።
|
በመሆኑም ችግሩን መታገሉ በተቀዳሚ የአፍሪቃውያን የራሳቸው መሆኑን ቢያምኑም የበለጸጉት መንግሥታት ያለባቸውን ክፍለ ዓለሚቱን የመገደፍ ታሪካዊ ግዴታ አስረግጠዋል።
|
ዕርዳታችን እንደ መሰል የዓለም ነዋሪዎች ቀውሱ በአፍሪቃ የፖለቲካና የማሕበራዊ ኑሮ ላይ ባሳደረው ስጋት ሳቢያ የምናደርገው የሞራል ግዴታ ብቻ አይደለም።
|
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.