input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
አንድ ኦራል ማምለጥ ሲችል ሌላዉ ግን ከነ መከላክያ ሠራዊቱ አባላት ተቃጥለዋል።
|
በዚህ አከባቢ ተፈፀመ የተባለዉን ጥቃት ያረጋገጡት የቤጊ ከተማ የፀጥታ ጉዳዮች ሃላፊ አቶ ሃሩን በቀለ ናቸዉ።
|
ቀለም የተባለዉ ቦታ ካለፉ በኋላ መከላክያ ላይ ቱክስ መከፈቱን መረጃ አግኝተን ነበር።
|
ምሽት አከባቢ ደግሞ ለመከላክያ ዉሃ አድርሶ በመመለስ ላይ የነበረ አንድ ቦቴና ፒካፕ ላይ ቱክስ መከፈቱን መረጃ አግንተኝ ነበር።
|
ሁለቱም የአይን እማኞች ከጥቃቱ በኋላ ህዝቡ ፍርሀት ዉስጥ እንደሚገኝም ገልጸው ሰዉ ኢየታሰረ ኢየተገረፈ እንደሆነም ተናግረዋል።
|
የ የባህል መሰናዶ ቅኝት ይዘት ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት ከኤርትራ እና ሶማሊያ መሪዎች ጋር በባህር ዳር የሚገኝ ሆስፒታል መርቀው በከፈቱበት ወቅት ባሰሙት ንግግር ነው።
|
ሶስቱ መሪዎች ዛሬ በባህር ዳር በ ሚሊዮን ብር የተገነባን አዲስ ሆስፒታል መርቀዋል፡፡
|
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በንግግራቸው ወደፊት የምስራቅ አፍሪካ አገሮችን በኢኮኖሚ በፖለቲካና በማህበራዊ መስኮች በአንድ በማስተሳስር የውህደት ስራ መስራት ያስፈልጋል ብለዋል፡፡
|
ለዚህም ጤና ጥበቃ ሚኒስትር መኃር ግብር እንደሚነድፍ የጠቆሙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ዕድል ተጠቅመው ተመራቂዎቹ የየሀገራቱን ልምድ መቅሰም እንደሚገባቸው አሳስበዋል፡፡
|
በሦስቱ ሃገራት መሪዎች ፊት ዛሬ ምረቃቸው የተከናወነው የህክምና ዶክተሮች በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ ናቸው።
|
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ተመራቂ ተማሪዎች መመረቅ ብቻ ሳይሆን መመራመር ለእውቀት መትጋትና ለህዝብ መቆርቆርን መላበስ አለባችሁ ሲሉ ተናግረዋል፡፡
|
የዓለም የእግር ኳስ ግጥምያ እና የሜዳ ቴኒስ አውዲዮውን ያዳምጡ።
|
በፈረንሳይ የቀኞቹ ድል አንድምታ ፈረንሳይ ዉስጥ በተካሄደዉ የአካባቢ ምርጫ ብሔራዊ ግንባር የተሰኘዉ ፓርቲ ድል ማግኘቱ አጋጣሚ አይደለም።
|
ለስደተኛ ቀዉስ መባባስ የአዉሮጳ ፖለቲከኞች በጋራ መፍትሄ እያጡለት በሄዱ መጠን የአዉሮጳ ኅብረተሰብም ችግሩ ላይ እንዲያተኩር ተገድዷል።
|
የበኒ ሻንጉልና የብሉ ናይል መሪዎች ዉይይት ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
ከሕብረተሰቡ ጋር ተዋህዶ መኖር ስኬታማ ሲሆን አዲስ ሙሉጌታ በጀርመን ሀገር ጥገኝነት ጠይቆ የሚኖር ኢትዮጵያዊ ጋዜጠኛ ነው።
|
ዛሬ ሌሎች ስደተኞች ከሀገሬው ሰው ጋር ተዋህደው እንዲኖሩ የበኩሉን ድርሻ ይወጣል።
|
በአሁኑ ወቅት የጀርመን ፖለቲከኞችን ከሚያሳስቡ ጉዳዮች አንዱ የስደተኞች ጉዳይ ነው።
|
በተለይ ጀርመን የገቡ ስደተኞች የሚያኖሩበት ቦታ እና ከሀገሬው ሕዝብ ጋር ቶሎ ተዋሕደው እንዴት መኖር ይችላሉ የሚለው ጥያቄ ያሳስባቸዋል።
|
ኢትዮጵያ በነበረበት ወቅት የእንግሊዘኛ መምህር ኋላም ጋዜጠኛ ሆኖ አገልግሏል።
|
በዚህ ጀርመን ደግሞ ከመጣ ብዙም ሳይቆይ ሀይም ፎከስ የተባለ መፅሄት አቋቁሟል።
|
በዚሁ መፅሔት ላይ ሌሎች ስደተኞች እና ራሱ አዲስ ይፅፋሉ።
|
ጸኃፊዎች የሚያነሱዋቸው ሀሳቦችም በህዝቡ ዘንድ ብቻ ሳይሆን በፖለቲካ ፓርቲዎች ዘንድም ተቀባይነት አግኝተዋል።
|
ቋንቋም ሆነ በማንኛውም የከፍተኛ ተቋም ለመማር ብቃት ያለው ሰው መማር ይፈቀድለታል።
|
ኢትዮጵያዊው ጋዜጠኛ ከመፅሔቱ በተጨማሪ እዛው ቩርዝቡርግ ከተማ ስደተኞች እና ጀርመኖች ተገናኝተው ሀሳብ የሚለዋወጡበት ካፍቴሪያም አቋቁሟል።
|
ለዚህ ስራውም በአንድ አመት ውስጥ የቩርዝቡርግ ከተማ የሰላም ተሸላሚ ለመሆን በቅቷል።
|
ዛሬ ቩርዝቡርግ በምትባለው የጀርመን ከተማ መዘጋጃ ቤት ውስጥ ይሰራል።
|
እዛም በብዛት ከሶርያ ከአፍጋኒስታን እና ከዩክሬይን የመጡ እና ወደ ከፍተኛ ተቋም መግባት የሚፈልጉ ስደተኞችን ይረዳል።
|
መንገዱ ራሱ ያለፈበት ስለሆነ በሌሎች ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነት አለው።
|
የቩርዝቡርግ ከተማ የ ዓመቱ አዲስ ሙሉጌታ ካለፈው ዓመት አንስቶ ገበያ ላይ የዋለ መፅሀፍም አሳትሟል።
|
ታሪኩም በራሱ እና በሌሎች የውጭ ሀገር ዜጎች የግል ታሪክ እና ተሞክሮ ላይ የተመረኮዘ ነው።
|
ጀርመን ውስጥ ከፍለ ግዛት ክፍለ ግዛት ለስደተኞች ያለው አመለካከት ይለያይ እንጂ በአጠቃላይ ሀገሪቷ ለስደተኞች ብዙ ሕጋዊ መብት እና እድል ትሰጣለች።
|
ይህንንም እድል የተጠቀመው እና ዛሬ በሚገባ ከጀርመኖች ጋር አብሮ ለመኖር በምሳሌነት ሊጠቀስ የሚችለው ኢትዮጵያዊ አዲስ መጤዎች ማድረግ አለባቸው የሚለዉ አለ።
|
አንደኛው ቋንቋ መማር ሲሆን ሌላው ወደ ጀርመን ለሚመጡ ስደተኞች ወሳኙ ነገር መብት ብቻ ሳይሆን ግዴታም እንዳለ ማወቁ ነው።
|
የዓባይ ጉዳይ ለግብፅ የሀገር ዉስጥ የፖለቲካ ፍጆታ ይዉላል የዓለም ባንክ ያደራድረን ጥያቄ በግብፅ በኩል በድጋሚ ሊቀርብ ይችላል ተብሏል።
|
ይህንን በተመለከተ በሁለቱ ሀገራት መካከል በአባይ ወንዝ ተጠቃሚነት ዙሪያ በርካታ ዉይይቶች የተካሄዱ ቢሆንም አሁንም ድረስ ጉዳዩ ሁነኛ መቋጫ አላገኘም።
|
በቅርቡ ግብፅ በተናጠል ያነሳችዉንና በኢትዮጵያ በኩል ተቃዉሞ የገጠመዉን የዓለም ባንክ ያደራድረን ጥያቄም በዚሁ ጉብኝት በድጋሚ ሊቀርብ እንደሚችልም እየተገለፀ ነዉ።
|
ከዚሁ ጋር በተገናኘም ሱዳን ከሰሞኑ ግብፅ የሚገኙ አምባሳደሯን ወደ ሀገሯ ጠርታ እንደነበር ሲገለፅ ቆይቷል።
|
ተመራማሪዉ በትናንትናዉ እለት ከሱዳን ባለስልጣናት ጋር የዉጭ ጉዳይ ሚንስትር ዶከተር ወርቅነህ ገበየ ያደረጉት ዉይይትም ይህንን የሚያመላክት ይመስላል ነዉ የሚሉት።
|
ያም ሆኖ ግን ጥያቄዉ ለግብፅ የሀገር ዉስጥ የፖለቲካ ፍጆታ መቀጠሉ የማይቀር ነዉ ይላሉ።
|
ኮል እና ፖለቲካዊ ህይወታቸው የጀርመን ውህደት አባት በመባል ይጠራሉ ታላቁ የጀርመን ፖለቲከኛ እና የአውሮጳ የክብር ዜጋ ሔልሙት ኮል።
|
ለአውሮጳ ፖለቲካዊ እና ምጣኔ ሐብታዊ ህብረት ባበረከቱት ከፍተኛ አስተዋጽኦም ትልቅ ቦታ ይሰጣቸዋል።
|
ኮል በአንድ ወቅት እንዳሉት በርሳቸው እምነት የአውሮጳ አንድነት ለጀርመን ጠቃሚ ምርጫ ነው ።
|
የአውሮጳ አንድነት መርህ ከመከተል ውጭ ሌላ አሳማኝ አማራጭ አይኖረንም ።
|
ከአራት አሥርት ዓመታት በላይ ጀርመን የኖረው የዶቼቬለ የበርሊን ዘጋቢ ይልማ ኃይለ ሚካኤል ኮልን ታላቅ መሪ ነው የሚላቸው።
|
ለዚህም በአብነት የሚያነሳው ለአውሮጳ ህብረት እና ጀርመን በህብረቱ ተሰሚነት እንድታገኝ ያበረከቷቸውን አስተዋጽኦዎች ነው።
|
ይልማ እንደሚለው ሁለቱ ጀርመኖች ከተዋሀዱ ኃይላቸው ይጠናከራል ብሄረተኛም ይሆናሉ የሚለውን ስጋት ኮል ማለዘብ ችለዋል።
|
ለ ዓመታት የመሩት የጀርመን ወግ አጥባቂ የክርስቲያን ዴሞክራቶች ህብረት ፓርቲ አባል የሆኑት ገና የ ዓመት ወጣት ሳሉ ነበር።
|
ለመጀመሪያ ዲግሪያቸው እና በኋላም ለዶክትሩት ዲግሪያቸው ታሪክ ህግ እና የመንግሥት አስተዳደር እንዲሁም የህዝብ መርህ በሚያጠኑበት ወቅት በፖለቲካው ንቁ ተሳታፊ ነበሩ።
|
በ ዓመታቸው በምዕራብ ጀርመንዋ የራይንላንድ ፋልስ ፌደራዊ ክፍለ ሀገር ፓርላማ አባል ከ ዓመት በኋላ በፓርላማው የፓርቲያቸው ሊቀመንበር ለመሆን በቁ።
|
ለኋለኛው ሃላፊነት በመብቃት እና ከሦስት ዓመት በኋላም የፌደራል ክፍለ ሀገሩ ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን በእድሜ ትንሹ ፖለቲከኛ ነበሩ።
|
የኮል የፖለቲካ ህይወት ስኬት በዚህ ሳያበቃ በጎርጎሮሳዊው የክርስቲያን ዴሞክራቶች ህብረት ፓርቲን ሊቀመንበርነት ሥልጣን ያዙ።
|
ከዚያን ጊዜ አንስቶም ምኞታቸው መራሄ መንግሥት መሆን እንደነበር ያሳውቁ ነበር።
|
በ ተወዳድረው ባይሳካላቸውም ከ ዓመት በኋላ በጎርጎሮሳዊው ጥቅምት ምኞታቸው እውን ሆነ።
|
በፌደራል ጀርመን ታሪክ ይህን ያህል ጊዜ ሥልጣን ላይ በመቆየት ተኛው የጀርመን መራሄ መንግሥት ሄልሙት ኮል የመጀመሪያው መሪ ናቸው።
|
በኮል የመጀመሪያዎቹ የሥልጣን ዘመናት የጀርመን ዓመታዊ እዳ ቢሽቆለቁልም የሥራ አጡ ቁጥር መጨመር አብይ ችግር ነበር ።
|
ይህ ቅሬታ አስነስቶ በ ጥሩ የሚባል ውጤት አላስገኘላቸውም ሆኖም የጀርመን ውህደት የ ውን ምርጫ ለማሸነፍ ጥሩ አጋጣሚ ሆኖላቸዋል።
|
ያያኔው የሶቭየት መሪ ሚኻኤል ጎርባቾቭ በጎርጎሮሳዊው ዎቹ መጨረሻ ለውጥ እና ግልጽነት ብለው የጀመሩት የፖለቲካ መርህ ለኮል ጠቅሟል።
|
በ ጎርባቾቭ ቦን ከመጡ በኋላ ሁኔታዎች በፍጥነት ይለዋወጡ ያዙ።
|
በቀጣዩ በ ቱ ምርጫ ተሸንፈው ከ ዓመታት ሥልጣን በኋላ ከመሪነት ወርደው በጀርመን ፓርላማ የተቃዋሚዎችን ቦታ ያዙ።
|
ይሁን እና የገንዘብ ለጋሾቹን ማንነት ይፋ ለማድረግ ሳይፈቅዱ ከሃላፊነታቸው ተነስተዋል።
|
ሔልሙት ኮል በሚስጥር የተቀበሉት የገንዘብ እርዳታም በፓርቲያቸው ላይ ልዩ ልዩ መዘዞችን ማስከተሉን ይልማ ያስታውሳል።
|
ሜርክል ኮል የርሳቸውን ጨምሮ የሚሊዮን ጀርመናውያንን ህይወት መለወጣቸውን አስታውሰዋል።
|
እንደ ሌሎች ሚሊዮኖች የ ን አምባገነን ህይወት አምልጬ የነፃነት ህይወት ማግኘት ችያለሁ።
|
ካለ ፍርሀት እና ካለ ቋሚ ክትትል መኖር መጀመር ችያለሁ።
|
ከዚያም በኋላ በተከተሉት ዓመታት የሆነው ሁሉ ካለ ሔልሙት ኮል የሚታሰብ አልነበረም።
|
የጀርመናውያን ብሎም የአውሮጳውያን ባለውለታ ከሆኑት ከኮል የፖለቲካ ህይወት ኢትዮጵያውያን የምንማረው አለ ይላሉ ዶክተር አስፋወሰን አሥራተ ካሳ ።
|
ካናዳ አሜሪካ እና ሜክሲኮ ያስተናግዱታል ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
የዚምባቡዌ ተቃዋሚ ፓርቲ የጦሩን እርምጃ ባይቃወምም ባስቸኳይ የሽግግር መንግስት እንዲመሠረት ጠይቋል።
|
በሚል የእንግሊዝኛ ምሕፃረ ቃል የሚጠራዉ የደቡባዊ አፍሪቃ የልማት ማሕበረሰብ አባል መንግስታት በጉዳዩ ላይ ተነጋግረዋል ።
|
ከዚህ ሌላ ሁለቱ ተፎካካሪዎች በአሁኑ ጊዜ በአውሮጳ ዐብይ መነጋገሪያ በሆነው በስደተኞች ጉዳይ ላይም የሚከተሉት መርህ እጅግ የተለያየ ነው ።
|
ማሪን ለፔን ሙሉ በሙሉ ስደትን እና ምንም ዓይነት ቀለም ሆነ ዘር ይኑራቸው ስደተኞችን የሚቃወሙ ፖለቲከኛ ናቸው።
|
የፈረንሳይ ድንበሮች በሙሉ እንዲዘጉ ነው የሚፈልጉት የሚያካሂዱት ዘመቻም የውጭ ዜጎች ጥላቻን መሠረት ያደረገ ነው።
|
በፈረንሳይ ለሚደርሱ የሽብር ጥቃቶችም በሙሉ ተጠያቂ የሚያደርጉት ሙስሊም ስደተኞችስደተኛ ን ነው ።
|
የዶቼቬለ የእንግሊዘኛው ክፍል የፓሪስ ዘጋቢ ባራባራ ቬስል ናት ማሪ ለፔን በስደት እና ስደተኞች ጉዳይ ላይ የሚያራምዱትን አቋም የገለፀችልን ።
|
የለፔን ተፎካካሪ የማክሮ አቋም ደግሞ ከዚህ የተለየ ነው ።
|
የፓሪስዋ ወኪላችን ሃይማኖት ጥሩነህ ማክሮ የሚከተሉት መርህ አቋም የተለሳለሰ ነው ትላለች ።
|
ማሪ ለፔን ኔቶን ለቀው መውጣት ይፈልጋሉ ከሩስያም ጋር መቀራረብ ይፈልጋሉ ።
|
ኢማኑኤል ማክሮ ደግሞ እስካሁን ፈረንሳይ ስታደርግ እንደቆየችው ይቀጥላሉ ።
|
እንደባርባራ ቬስል ሁሉ ሃይማኖትም የሁለቱ እጩ ፕሬዝዳንቶች የውጭ መርህ ፍፁም የሚገናኝ አለመሆኑን ነው የምትናገረው ።
|
እጅግ የተራራቀ አቋም ካላቸው ከሁለቱ እጩ ተወዳዳሪዎች ማን ቀጣዩ የፈረንሳይ ፕሬዝዳንት ሊሆን እንደሚችል አጓጊነቱ ጨምሯል ።
|
ምርጫውን በአንደኝነት ያሸነፉት ዕጩ የአውሮፓ ህብረትን የሚደግፉ በመሆናቸው ተደስቻለሁ።
|
ከአንደኛው ዙር የፈረንሳይ ፕሬዝዳንታዊ ውጤት በኋላ በአውሮፓ ፓርላማ የአረንጓዴዎቹ ፓርቲ ቡድን ሊቀመንበር ስካ ኬለር የሰጡት አስተያየት ነበር ።
|
የመጀመሪያው ዙር የፈረንሳይ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ውጤት ፍጹም ያልተጠበቀ ነበር።
|
በተለይ ለሁለተኛው ዙር ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ከቀኝ መሀሎቹ ከሪፐብሊካኖች ወይንም ከግራዎቹ ሶሻሊስቶች አንዳቸውም አያልፉም የሚል ግምት አልነበረም።
|
የመሀሉ ማክሮም ሆነ ቀኝ አክራሪዋ ለፔን ለመጨረሻው ውድድር ይደርሳሉ ተብሎም አልተጠበቀም።
|
በመጪው እሁድ በሚካሄደው ሁለተኛው ዙር ምርጫ ማክሮ ያሸንፋሉ ተብሎ በሰፊው ተገምቷል ።
|
ዛሬ በወጣው ግምት ማክሮ ለፔንን በ በመቶ ድምጽ ሊያሸንፉ እንደሚችሉ ተተንብዮአል።
|
ሃይማኖት እንዳለቸው ከመካከላቸው ፈረንሳይ የተወለዱ የውጭ ዝርያ ያላቸው ዜጎች እና ሙስሊሞች ይገኙበታል ።
|
በሌላ በኩል ደግሞ በአሁኑ ጊዜ ሁለቱም እጩ ተወዳዳሪዎች አይወክሉንም የሚሉ በርካታ ፈረንሳውያንም ድምፃቸውን ላይሰጡ ይችላሉ የሚል ግምት አለ ።
|
የ ዓመቱ የኤማኑኤል ማክሮ ፓርቲ ኦን ማርሽ ገና አንድ ዓመት ያልሞላው ፓርቲ ነው።
|
በዚህ የተነሳም ማክሮ ሥልጣን ቢይዙ ሀገሪቱን የመምራት ብቃታቸውን የሚጠራጠሩ አልጠፉም።
|
የማሪን ለፔን ፓርቲ ፍሮ ናስዮናልም ከጎርጎሮሳዊው ዓምቱ ምርጫ ወዲህ ዘንድሮ ነው ለሁለተኛ ጊዜ ለመጨረሻ ዙር ውድድር የቀረበው።
|
የዚህ ፓርቲም የአመራር ብቃት እንዲሁ ጥያቄዎችን ማስነሳቱ አልቀረም ።
|
ይሁን እና ሁለቱም ፓርቲዎች ተመሳሳይ አቋም ከሚያራምዱ ልምድ ካላቸው ሌሎች ፓርቲዎች ጋር ተጣምረው የመስራት እቅድ እንዳላቸው ነው የሚነገረው ።
|
በዚህ ስሌት ምንም እንኳን ማክሮን ተሳክቶላቸው ቢያሸንፉ ለፔን ደግሞ ወደ በመቶ ድምጽ ሊያሸንፉ የመቻላቸው ግምት ማሳሰቡ አልቀረም ።
|
ስጋቱም ማክሮ ጥቂት የማይባል መፍቅሬ አውሮጳ አቋማቸውን የሚቃወም ህዝብ ያለባትን ሀገር መምራት ከባድ ችግር ሊያስከትልባቸው ይችላል የሚል ነው።
|
ከዚህ ሌላ ማክሮን በሰኔ በሚካሄደው ምክር ቤታዊ ምርጫ አብዛኛውን መቀመጫ ማግኘታቸው አጠራጣሪ እንደሆነም እየተነገረ ነው ።
|
እሁድ ማለዳ ከቢሾፍቱ አቅራቢያ የተከሰከሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን የበረራ መረጃ መቅጃ መሳሪያ ተገኝቷል።
|
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.