input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
ከ እስከ ዲግሪ ሴንቲ ግሬድ ሲነድ ውሃውን ወደ እንፋሎት ይቀይረዋል፡፡
|
እንፋሎቱ ደግሞ ቲን ተርባይን የሚባሉ ማሽኖችን በማንቀሳቀስ ጀነሬተሩ በየቀኑ ኃይል እንዲያመነጭ እናደርጋለን ማለት ነው ሲሉ ሂደቱን ይዘረዝራሉ፡፡
|
የዚህ ተቋም ዋናው አበርክቶት የሚሆነው በየቀኑ ከአዲስ አበባ የሚሰበሰበው ቆሻሻ ወደ መጣያ ቦታዎች ሄዶ እንዳይቀበር ማድረጉ ነው፡፡
|
የመዲናይቱ ቆሻሻዎቿን እየተቀበለ ሲከምር የቆየው የረጲ የደረቅ ቆሻሻ መጣያ እንደሚዘጋ በይፋ የተነገረው በህዳር ዓ ም ነበር፡፡
|
አዲስና ዘመናዊ የቆሻሻ መጣያ በሰንዳፋ ቢገነባም የአካባቢው ነዋሪዎች ባስነሱት ተቃውሞ አገልግሎት መስጠት ማቋረጡ ይታወሳል፡፡
|
በዚህ ምክንያት የረጲየደረቅ ቆሻሻ መጣያ የተወሰነው ክፍል የቆሻሻ መደርመስ አደጋው እስከደረሰ ድረስ አገልግሎት መስጠት ቀጥሎ ነበር፡፡
|
በቦታው የተከማቸው ቆሻሻ የሚፈጥረው ብክለት የአካባቢ ባለሙያዎችን ሲያስብ ቆይቷል፡፡
|
አቶ ይስሐቅ ደምሴ በቦታው ጥናት ካደረጉ ባለሙያዎች አንዱ ናቸው፡፡
|
የታዳሽ ኃይልና የቆሻሻ አያያዝ ባለሙያው አቶ ይስሐቅ ቆሻሻን በአግባቡ ማስወገድ የዓለም ሙቀት መጨመርን ለማስተካከል ከሚወሰዱ እርምጃዎች አንዱ እንደሆነ ያስረዳሉ፡፡
|
በረጲ የተከማቸውን ቆሻሻ አያያዝ ማሻሻል የሚቻለው በሁለት መንገዶች መሆኑንም በቀደምት ጥናታቸውን ጠቁመው ነበር፡፡
|
ወይም በጋዝ ተርባይን ወደ ኤሌክትሪክ ቀይሮ መጠቀም የሚቻልበት ዕድል አለ፡፡
|
ከቆሻሻ የሚመነጨውን ሜቴንን መቆጣጠር የአየር ንብረት ለውጥን ለማገት እንደሚያግዝ አቶ ይስሐቅ ይናገራሉ፡፡
|
ሚቴንም ሆነ ካርቦንዳይ ኦክሳይድ ለዓለም ሙቀት መጨመር ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያላቸው የጋዝ አይነቶች ናቸው፡፡
|
ሙቀት በማመቅ ረገድ ግን ሚቴን ከካርቦን ዳይኦክሳይድ የላቀ ኃይል አለው፡፡
|
አቶ ይስሐቅ ብርድ ልብስን በምሳሌነት በመጠቀም የሁለቱን ጋዞች የማመቅ አቅም ያነጻጽራሉ፡፡
|
ለምሳሌ ካርቦን ዳይኦክሳይዱ ሙቀት ለማመቅ አንድ ብርድ ልብስ ብትጠቀም ሜቴኑ ግን እስከ ብርድ ልብስ ያህል ሊቆጠር ይችላል፡፡
|
ወይም ሃያ አምስት ጊዜ የማያዝ አቅም አለው ማለት ነው፡፡
|
የካበቢ አየሩን እንዳያሞቅ ወደ ህዋ ሊሄድ የሚገባው የሙቀት መጠን ከካርቦን ዳይኦክሳይድ ጋር ሲነጻጸር ሃያ አምስት ጊዜ የመብለጥ አቅም አለው፡፡
|
በዚህ የተነሳ ይህን አቅሙን ለማሳጣት ማቃጠልና ወደ ካርቦን ዳይኦክሳይድ መቀየር እንደ አንዱ መንገድ ሆኖ ይታሰባል ይላሉ አቶ ይስሐቅ፡፡
|
በዚህ መልኩ የበካይ ጋዞችን ልቀት ለመቆጣጠር የሚደረገው ጥረት በቆሼ መተግበር ከጀመረ አራት ዓመት ሆኖታል፡፡
|
ከስምንት ዓመት በፊት መንገዶቹን ያመላከተው የአቶ ይስሐቅ ጥናት ታዲያ አዲስ አበባ ላይ ብቻ የተወሰነ አልነበረም፡፡
|
በመቀሌ ባህርዳር አዋሳ አዳማ ድሬዳዋ እና ሀረር ባሉ የቆሻሻ መጣያዎች የተከማቸው ቆሻሻ በአግባቡ እንዲወገድ ከተደረገ ለኢትዮጵያ ተጨማሪ ጥቅም እንደሚያመጣም አመላክቷል፡፡
|
እንዲህ የካርቦን ልቀትን የሚቀንሱ ፕሮጀክቶች ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጠቀም ያለ ገንዘብ ያስገኛሉ፡፡
|
ከቆሻሻ የሚመነጨውን በካይ ጋዝ መቆጣጠር እና ወደ ጥቅም የመለወጥ ሂደት በከተሞች ብቻ የተወሰነ አይደለም፡፡
|
በገጠር የኢትዮጵያ አካባቢዎች ባዮ ጋዝ የተሰኘውን ቴክኖሎጂ በመጠቀም የደረቅ እና የፍሳሽ ቆሻሻዎችን ወደ ኃይል ለመለወጥ ስራዎች ከተጀመሩ ቆዩ፡፡
|
በገጠር የከብቶችን እና የሰው እዳሪን በማጠራቀም ኃይልን ማመንጨቱም ሆነ በከተማ ቆሻሻን ለተመሳሳይ አላማ የመጠቀሙ ተመሳሳይ ሂደት እንደሚመሳሰል አቶ ይስሐቅ ይናገራሉ፡፡
|
በየቤቱ የሚሰራውም ሆነ በቆሻሻ መድፊያ ላይ የሚመነጨው የጋዝ አይነት መጠኑ ሊለያይ ይችላል እንጂ ተፈጥሮው አንድ ነው፡፡
|
ባዮ ጋዝ ወይም ላንድ ፊል ጋዝ የሚባለው ከፍ ያለው መጠን ሚቴን ሲሆን ዝቅ ያለው ደግሞ ካርቦንዳይኦክሳይድ ነው፡፡
|
ለምሳሌ ላንድ ፊል የምታገኘው በመቶ ሚቴን ከሆነ በመቶው ካርቦንዳይኦክሳይድ ይሆናል ማለት ነው፡፡
|
እንደዚሁ በየቤቱ የምታገኘው ምናልባትም በመቶ ሚቴን ሆነ በመቶው ካርቦንዳይኦክሳይድ ይሆናል፡፡
|
ግን እንደአጠቃላይ ላንድፊል ጋዝም ሆነ ባዩ ጋዝ ከ እስከ በመቶ ሚቴን ወይም የሚቃጠል ጋዝ ይይዛል ተብሎ ይታሰባል ይላሉ ባለሙያው ሲያብራሩ፡፡
|
ኢትዮጵያ የዛሬ ዓመት ገደማ ያወጣችው ሀገር አቀፍ የባዮ ጋዝ እቅድ ቴክኖሎጂውን በቤት ውስጥ የማስፋፋት ዓላማ ነበረው፡፡
|
ገጠሩን ትኩረት ያደረገው ይህ እቅድ በአራት ክልሎች ሺህ የባዮ ጋዝ ማብሊያዎችን ለመትከል አቅዶ ነበር፡፡
|
ባለፈው ሐምሌ ለንባብ የበቃ እና የእቅዱን አፈጻጸም የሚገመግም ጥናት እንዳመለከተው ሀገሪቱ ከእቅዱ ማሳካት የቻለችው በመቶውን ብቻ ነው፡፡
|
አረንጓዴ የልማት ስትራቴጂን እከተላለሁ የምትለው ኢትዮጵያ ከቆሻሻ አወጋገድ ጋር የተያያዙ በርካታ ጥናቶች አካሄዳለች፡፡
|
ለዚህ ሁነኛ ማሳያ የቆሼውን አደጋ ተከትሎ ሲነገር የሰነበተው አካባቢውን ወደ ህዝብ መናፈሻነት የመለወጥ ዕቅድ ነው፡፡
|
ይህ ዕቅድ በአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ባለስልጣናት መነገር ከጀመረ በትንሹ አምስት አመታት ተቆጠረ፡፡
|
የያዝነው ሣምንት አጋማሽም በአውሮፓ ክለቦች ሻምፒዮና ሊጋ ውድድር ወደ ጥሎ ማለፉ ዙር ለማለፍ በሚደረገው ፉክክር የብዙዎቹ ዕጣ የሚለይበት ነው።
|
ዶርትሙንድ በሰንበቱ ግጥሚያው ፍራይቡርግን ከኋላ ተነስቶ እርግጥ ከዕድል ጋር ሲረታ የሰባት ነጥብ ልዩነት አመራሩን አሁንም እንደጠበቀ ነው።
|
ለዘንድሮው አስደናቂ ክለብ የሰንበቱ ድል ከ ግጥሚያዎች ኛው ሲሆን አሠልጣኙ ዩርገን ክሎፕ ይሁንና የሻምፒዮናው ጉዞ ገና ረጅም መሆኑን ነው ያስገነዘበው።
|
እኔ በበኩሌ የሊጋውን አመራር መያዙን በተመለከተ ብዙም ልምድ የለኝም።
|
ቡድኑ ባለፉት ሣምንታት ድክመቱ ከቀጠለ ወደ ሁለተኛው ዲቪዚዮን እንዳይንሸራተት በጣሙን የሚያሰጋው ነው።
|
ብቸኛዋንና አከራካሪ የሆነችውን የፍጹም ቅጣት ምት ጎል በ ኛዋ ደቂቃ ላይ ያስቆጠረው የብሄራዊው ቡድን አጥቂ ሉካስ ፖዶልስኪ ነበር።
|
ለማንኛውም በአሻሚ ፍጹም ቅጣት ምት የለየለት ግጥሚያ ለሽቱትጋርት ደግሞ የመሃል ሜዳ ተጫዋቹ ቲሞ ጌብሃርት እንዳለው መሪር ነው የሆነው።
|
እና ይህን መሰሉ ፍጹም ቅጣት ምት ከተሰጠ ዳኛው እዚህም ዕርምጃ ሊወስድ በተገባው ነበር።
|
ሰንበቱ ሬያል ማድሪድ ቢልባኦን የረታበት ባርሤሎናም አልሜይራን ቀጥቶ የተመለሰበት ነበር።
|
ሬያል አሁን ከ ግጥሚያዎች በኋላ በአንዲት ነጥብ ብልጫ የሚመራ ሲሆን ባርሣ ሁለተኛ ነው ቫልሬያል ሰባት ነጥቦች ዝቅ ብሎ በሶሥተኝነት ይከተላል።
|
በሌላ በኩል በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ ደግሞ የቼልሢይ በተከታታይ ለሁለተኛ ጊዜ መሽነፍ ቢያንስ በአራት ክለቦች መካከል የተያዘውን የቁንጮነት ፉክክር የበለጠ አጠናክሮታል።
|
ቀደምቱ ክለብ በቺየቮ ሲረታ ከአንደኛው ከኤ ሢ ሚላን ዘጠኝ ነጥቦች ዝቅ ብሎ ስድሥተኛ ነው።
|
ላሢዮ ምንም እንኳ ከፓርማ ቢለያይም ሶሥተኛ ሆኖ እንደቀጠለ ሲሆን ናፖሊም በአራተኝነቱ ረግቷል።
|
በተቀረ በፈረንሣይ ሻምፒዮና ሊል ሞናኮን በማሸነፍ አመራሩን ሲይዝ በኔዘርላንድ ሊጋም አይንድሆፈን አመራሩን ወደ ሶሥት ነጥቦች ለማስፋት ችሏል።
|
ከነዚሁ ጥቂቶቹም አያክስ አምስተርዳም ከሬያል ማድሪድ ሮማ ከባየርን ሙንሺን ብራጋ ከአርሰናል እንዲሁም ኢንተር ሚላን ከኤን ሼዴና ፓናቴናኢኮስ አቴን ከባርሤሎና ናቸው።
|
ውጤቱ ይፋ የሆነው ትናንት ሞናኮ ላይ በተካሄደ የማሕበሩ የግብዣ ስነ ስርዓት ላይ ነው።
|
የ ዓመቱ ሩዲሻ ለዚህ ታላቅ ክብር ሲበቃ ወጣቱና የመጀመሪያው የኬንያ አትሌትም ሆኗል።
|
ማርቲኔዝ በዚሁ አሜሪካዊ ተሸንፎ ማዕረጉን የተነጠቀው ባለፈው ታሕሣስ ወር ነበር።
|
ዘገባችንን በእግር ኳስ ለማጠቃለል ባለፈው ሣምንት አጋማሽ ላይ በዓለም ዙሪያ የዓመቱ መጠቃለያ ሆነው የታዩ ከሰላሣ የሚበልጡ የወዳጅነት ግጥሚያዎች ተካሂደው ነበር።
|
በደቡብ አፍሪቃው የዓለም ዋንጫ ዓመት መገባደጃ ላይ ታዲያ በተለይም ሻምፒዮኑ የስፓኝ ብሄራዊ ቡድን በፖርቱጋል መሸነፉ ብዙ ሳያስገርም አልቀረም።
|
ከብዙ በጥቂቱ ለማስታወስ አርጄንቲና ብራዚልን ፈረንሣይ እንግሊዝን ኔዘርላንድ ቱርክን እንዲሁም ግብጽ አውስትራሊያን ሲያሸንፉ ስዊድንና ጀርመን ደግሞ ባዶ ለባዶ ተለያይተዋል።
|
የሪያድ ነዋሪዎች አስተያየት ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
የተቃዉሞ ግጭት ግድያ ዑደት የኢትዮጵያ መንግሥት ዋና ተባባሪ ደጓሚ ደጋፊ መንግሥታት ተቃዉመዉታል።
|
የኢትዮጵያን የሰብአዊ መብት ይዞታ የሚከታተሉ ዓለም አቀፍ የመብት ተሟጋች ድርጅቶች ሕገ መንግሥቱን የሚጥስ ብለዉታል።
|
እንደ ጄኔራል የታንክ መድፍ ርቀትን በሚሊ ሜትር እየቀመረ ከመልካዓ ምድር አቀማመጥ ጋር እያመጣጠነ የሚተኩሰዉን ጦር መርተዋል።
|
ምክር ቤቱ ዳግም ተሰብስቦ ድምፅ መስጠት ነበረበት አቶ ስዩም እንደሚሉት።
|
አዋጁ በፀደቀ ማግስት ቅዳሜ እና ዕሁድ ከምዕራብ ሸዋ እስከ ምሥራቅ ወለጋ የሆነዉን እሱ ያስጠላል ይለዋል።
|
ዛሬ ደግሞ አዋጁን የሚቃወሙ ወገኖች በመላዉ ኦሮሚያ የጠሩት የሥራ ማቆም አድማ ግጭት ግድያዉን አብሶታል።
|
አድማዉን የሚከታተሉት ታዛቢ እንደገለፁት ካለፈዉ አርብ ጀምሮ በየአካቢዉ የተገደሉት ሰዎች ቁጥር መገናኛ ዘዴዎች ከዘገቡት በላይ ነዉ።
|
መምሕር እና የአምደ መረብ ፀኃፊ ስዩም ተሾመ ደግሞ የኢትዮጵያን ገዢ ፓርቲ ጉዞ ከመጨረሻዉ ምዕራፍ የደረሰ ይሉታል።
|
ዶክተር ዳኛቸዉ መጥፎ ያሉት እንዳይሆን የሐይማኖት መሪዎች የሐገር ሽማግሌዎች እና ምሁራን የሚያደርጉት ካለ ጠየቅኋቸዉ።
|
የዩናይትድ ስቴትሱ ዉጪ ጉዳይ ሚንስትር ሬክስ ቲለርሰን ሰሞኑን ከሚጎበኟቸዉ የአፍሪቃ ሐገራት ኢትዮጵያ አንዷ ናት።
|
አንድ የመስሪያ ቤታቸዉ ከፍተኛ ባለሥልጣን ባለፈዉ አርብ ሥለ ጉብኝቱ በሰጡት መግለጫ የቀድሞዉ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር አቶ መለስ ዜናዊ ያሉትን ጠቀሱ።
|
ኢትዮጵያ ሁለት ቢሊዮን ዶላር የሚያወጣ ቦይንግ አዉሮፕላኖች በመግዛትዋ ሺሕ አሜሪካዉያን ሥራ አግኝተዋል ብለዉ ነበር ጠቅላይ ሚንስትሩ አሉ አሜሪካዊዉ ባለስልጣን።
|
የኢትዮጵያ ሕዝብ ሠላም ፍትሕና ዴሞክራሲ እንዲያገኝ ቲለርሰንን መጠበቅ ዳግም አሜሪካኖችን መጠየቅ ይኖርበት ይሆን
|
በሃይማኖት ስም ማጭበርበር ይቁም ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
እርምጭ ኮቢጦና አዲስ ዓለም ቀበሌያት በሽዎች ተፈናቅለዋል ይዘት ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
በዚህ ቪድዮ መንገደኞችን በማስቆም መንገድ ላይ ብልታችሁ ቆሞባችሁ ያቃል ብልን እንጠይቃቸዋለን፡፡
|
ሌሎች የመዝናኛ ፕሮግራማችንን ለማየት ሰብስክራይብ በማድረግ እንዲሁም ከስር ባለው ሊንክ በመግባት ማየት ትችላላችሁ፡፡
|
ፀጥታ መታወኩ የ ጋዜጠኞችን ያሰጋል ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
የሕግ ጥሰት ከተባሉት መካከል ተጠባባቂ አስመራጭ ኮሚቴ አለመመረጡ እና አስመራጭ ኮሚቴን ደግሞ መምረጥን ይመለከታል።
|
ለዝርዝሩ ዘገባ አዲስ አበባ የሚገኘው ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚያብሄር።
|
አፍሪቃ የአፍሪቃ ቀንድ ሐገራት ዜጎች ስደት በተገባደደው የጎርጎሮሳዉያኑ ዓመት ብቻ ኢትዮጵያውያን ወደ የመን ተሰደዋል።
|
ወደ ፊትም ኢትዮጵያ ዜጎቿን በስደት ምክንያት ማጣቷ እንደሚቀጥል ተነግሯል።
|
የዚህ ስደት ምክንያት ግን በሶማሊያ እንደታየው ያለመረጋጋት እጦት ሳይሆን በሀገሪቷ በታየው የገቢ መጨመር ምክንያት ነው ይላሉ ሚስተር ፒተር ኪላንሶ፥
|
ስደት ኤርትራ የአፍሪቃ ቀንድ ከፍተኛ የዜጎች ስደት ከሚታይባቸው የዓለማችን ሥፍራዎች ውስጥ ግንባር ቀደሙ ነው።
|
በአፍሪቃ ቀንድ ሀገራት መካከልና ከሀገራቱ ውጭ ስለሚታየው ስደት የወደፊት ሁኔታ ላይ አንድ የዴንማርክ የስደተኞች ድርጅት በቅርቡ ጥናት አድርጓል።
|
በዚህም ጥናት መሠረት በሶማሊያ መረጋጋት ዳግም ከሰፈነ በሌሎች ሀገራት የሚገኙ የሶማሊያ ዜጎች ሊመለሱ እንደምችሉ ተገልጿል።
|
በኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግሮች ምክንያት የኢትዮጵያና ኤርትራ ዜጎች ስደት እንደሚቀጥል ጥናቱ ተጠቁሟል።
|
ገመቹ በቀለ በዴንማርክ የስደተኞች ድርጅት የአፍሪቃ ቀንድና የየመን ስደተኞች ተጠሪ ጋር ያደረገውን ቃለምልልስ አቀናብሮ ያዘጋጀውን ያቀርባል።
|
ሶማሊያ ኤርትራና ኢትዮጵያ ሶስቱም በስደት በየዓመቱ ብዙ ዜጎቻቸውን የሚያጡ ሀገራት ናቸው።
|
በጥናቱም መሠረት ከሶማሊያ ውጭ በተለይም በኬኒያ በኢትዮጵያና በየመን የሚገኙ ስደተኞች የሶማሊያ የጸጥታ ሁኔታ ከተለወጠ ሀገራቸው መመለስ ይፈልጋሉ።
|
በነኚህ ሶስት ሀገራት ብቻ አንድ ሚሊዮን የሚሆኑ ወደ ሶማሊያ መመለስ የሚፈልጉ ስደተኞች እንዳሉ ተገልጿል።
|
ልጆችን ወደ ትምህርት ከመላክና የእለት ጉርስን ከማግኘት አንጻር ያሉ ችግሮችም ስደተኞች ወደ ሶማሊያ ለመመለስ እንዲነሳሱ አያበረቱዋቸውም።
|
ሶማሊያውያን ስደተኞች ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ የሚደረግ ጥረት ብዙ ዓመታትን ሊወስድ ይችላል።
|
እንደ ሚስተር ክላንሶ ለኑሮ የተመቻቹ ሁኔታዎች እስኪፈጠሩ ድረስ ወደ ሀገራቸው የሚመለሱ ሶማሊያውያን ብዙ ይሆናሉ ብሎ መገመት አዳጋች ነው።
|
እየተገባደደ ባለው የፈንጆች ዓመት ብቻ ኢትዮጵያውያን ወደ የመን ተሰደዋል።
|
ሰዎችም መጠኑ ከበፊቱ በትንሹ ከፍ ያለ ገንዘብ እያገኙ ነው።
|
ይህ ስደት ለብዙ ኢትዮጵያውያን ከድህነት ለመውጣት ፈጣኙ መንገድ ነው።
|
በሚሰደዱበት ሀገራት ውስጥ የሚደርስባቸው የመብት ጥሰትና እንግልትም ከዚህ ጋር ተያይዞ በብዛት የሚሰማ ዜና ሆኗል።
|
በቅርቡ በየመን የታየውን የፖሊቲካ አለመረጋጋት ተከትሎ ብዙ ኢትዮጵያውያን ለስቃይ መጋለጣቸው ተነግሯል።
|
በሌሎችም የአረብ ሀገራት ቢሆን በተለይም በኢትዮጵያውያን ሴቶች ላይ የሚደርሰው ጥቃትና የመብት ጥሰት ተበራክቷል።
|
መንግስታቱ የጋራ ድንበሮቻቸው ላይ በሚታዩ የስደተኞች እንስቅቃሴ ላይ መሠረታዊ የጋራ መመሪያ ሊያወጡ ይገባል።
|
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.