input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
እ ጎ አ በ ታዋቂው የሃሚልተን ናኪ ክሊኒካል ስኮላርሽፕ ተመስርቷል።
|
አላማውም የበለጠ ምርምር ለማካሄድ አቅም የሌላቸውን ደቡብ አፍሪካውያን ተማሪዎችን የመደግፍ ነው።
|
በዕለተ ማክሰኞ የሶርያው አምባገነን በሺር ኧል አሳድ በንጹሃን ሰላማዊ ሰዎች ላይ አደኛ አሰቃቂ የኬሚካል ጥቃት ፈጽመዋል።
|
ዛሬም ምሽት በሶርያ የኬሚካል ጥቃቱ በተጀመረበት የጦር አውሮፕላን ማረፊያ ላይ ወታደራዊ ጥቃት እንዲፈጸም ትዕዛዝ አስተላልፊያለሁ።
|
በሜድትራኒያን ባሕር ላይ ከሚንሳፈፉ የዩናይትድ ስቴትስ መርከቦች የተምዘገዘጉት ሚሳይሎች ከሖምስ ከተማ አቅራቢያ የሚገኘውን የሻራያት የጦር አውሮፕላኖች ማረፊያ ደብድበዋል።
|
የጀርመኗ መራሒተ መንግሥት አንጌላ ሜርክል እና የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ፍራንሷ ኦሎንድ ባወጡት የጋራ መግለጫ የዩናይትድ ስቴትስን ጥቃት ደግፈዋል።
|
ሁለቱ መሪዎች ለጥቃቱ መፈጸም ኃላፊነቱን የሚወስዱት የየሶርያው ፕሬዝዳንት በሺር ኧል አሳድ ናቸው ሲሉ ኮንነዋል።
|
የአውሮጳ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ዶናልድ ቱስክ የሚሳይል ድብደባው አሰቃቂውን የኬሚካል ጥቃት ለማስቆም አስፈላጊ ነው ሲሉ ተስማምተዋል።
|
የሰሜን ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት አጋሮች የሆኑት ዩናይትድ ኪንግደም ቱርክ እና ጣልያንም የኃይል እርምጃው አዎንታዊ ነው ባይ ናቸው።
|
በሌላ ወገን የቆሙት ሩሲያ እና ኢራን የባላንጣቸውን እርምጃ ኮንነዋል።
|
የኃይል እርምጃው በሽብር ላይ ለተከፈተው ዓለም አቀፍ ዘመቻም እንቅፋት ነው ባይ ነች ሩሲያ።
|
አገራቸው ከሩሲያ ጋር ያላትን ወዳጅነት ለማረቅ በተደጋጋሚ ቃል የገቡት ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሁነኛ ፈተና የገጠማቸው ይመስላል።
|
ሩሲያ ከጥቃቱ በኋላ ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር በሶርያ የነበራትን ወታደራዊ ሥምምነት ለጊዜው ማቋረጧን አስታውቃለች።
|
ሥምምነቱ የሩሲያ እና የዩናይትድ ስቴትስ ወታደራዊ ኃይሎች በሶርያ በሚወስዱት የኃይል እርምጃ ድንገተኛ ያልታሰበ ግጭት ውስጥ እንዳይገቡ የታቀደ ነበር።
|
የፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን መንግሥት የሶርያን የአየር መከላከያ እንደሚያጠናክር አስታውቋል።
|
ዩናይትድ ስቴትስ በሶርያ የወሰደችውን የኃይል እርምጃ ያወገዙት በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የቦሊቪያ አምባሳደር ሳቻ ሎሬንቲ ዓለም አቀፍ ሕግ ተጥሷል ብለዋል።
|
እያንዳንዱ ነገር በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት መተዳደሪያ ደንብ መሰረት ሊስተናገድ ይገባል።
|
ኃይልን መጠቀም ሕጋዊ የሚሆነው ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አንቀፅ ጋር ሲጣጣም እና ራስን ለመከላከል ሲሆን ብቻ ነው።
|
ባለፈው ማክሰኞ የአሳድ መንግሥት ሆን ብሎ የኬሚካል ጦር መሳሪያ በመጣል አሰቃቂ በሆነ መንገድ በርካታ ሰዎች ገድሏል።
|
ከሦስት ዓመት ተኩል በፊት የሶርያ መንግስት የኬሚካል ጦር መሳሪያ መጠቀም የሚያግደውን ውል የመፈረሙ አገሮችን ለመቀላቀል ቃል ገብቶ ነበር።
|
የኬሚካል ጦር መሳሪያዎቻቸውን ብዛት ለማሳወቅ እና ለማጥፋት ተስማምቶ ነበር።
|
የጸጥታ ጥበቃው ምክር ቤት ቋሚ እና ተለዋጭ አባላት በሶርያ የተፈጸሙ የኬሚካል ጥቃቶችን ለመመርመር የሚያስችል የውሳኔ ኃሳብ አርቅቀዋል።
|
የውሳኔ ኃሳቡ ድምፅን በድምጽ የመሻር ሥልጣን ያላቸው ሩሲያ እና ቻይና ድጋፍ ማግኘቱ ግን አጠራጣሪ ነው።
|
ለስድስት ዓመታት በዘለቀው የሶርያ የርስ በርስ ጦርነት ዩናይትድ ስቴትስ ቀጥተኛ ተሳትፎ ስታደርግ የአሁኑ የሚሳይል ጥቃት የመጀመሪያው ነው ።
|
ሚሳይል መተኮስ አስደናቂ እና ከፍተኛ ጉዳት የሚያመጣ ሊመስል ይችላል።
|
ነገር ግን የተመታው የጦር አውሮፕላን ማረፊያ ያን ያክል ግልጋሎት የሚሰጥ አልነበረም።
|
ስለዚህ ትረምፕ በዚህ እርምጃ ለሩሲያ ለአጋሮቻቸው እንዲሁም ለሶርያ መንግሥት እንዲህ አይነት እርምጃዎች እንወስዳለን ተጠንቀቁ የሚል መልዕክት አስተላልፈዋል።
|
ትራምፕ በዕለተ ቅዳሜ ለአገራቸው ምክር ቤቶች በፃፉት ደብዳቤ አስፈላጊ እና ተገቢ ሲሆን ተጨማሪ እርምጃ እወስዳለሁ ብለዋል።
|
የሚሳይል ጥቃቱ በሺር ኧል አሳድን የሚደግፉትን ሩሲያ እና ኢራን ሊተነኩስም ይችላል።
|
የአሜሪካ መከላከያ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጄፍ ዴቪስ አገራቸው ለሩሲያ አስቀድማ ማሳወቋን ተናግረዋል።
|
የዩናይትድ ስቴትስ እርምጃ ለበሺር ኧል አሳድ ማስጠንቀቂያ ይሁን ቋሚ የጦር ግንባር እስካሁን በግልፅ የታወቀ ነገር የለም።
|
የሶርያ ሰብዓዊ መብቶች ታዛቢ ቡድን እና የሕክምና ባለሙያዎች እንደገለጡት ከሟቾቹ መካከል ሕፃናት ይገኙበታል።
|
የዓለም ጤና ድርጅት የጥቃቱ ሰለባዎች ሳሪን የተሰኘው ገዳይ ኬሚካል መጋለጣቸውን አስታውቋል።
|
ለስድስት ዓመታት ከዘለቀው የርስ በርስ ጦርነት በኋላም ዓለም ለጥቃቱ የሰጠው ምላሽ ከቀደሙት የተለየ አልነበረም።
|
ሶርያ የኬሚካል ጦር መሳሪያ ለመጠቀሟ ምንም ክርክር ሊኖር አይገባም።
|
በዚህም ምክንያት የስደቱ ቀውስ እየከፋ የቀጣናው ደኅንነትም እየተቃወሰ መሔዱን ቀጥሏል።
|
ከአራት ዓመታት በፊትም ከደማስቆ አቅራቢያ በተፈጸመ ተመሳሳይ ጥቃት ሶርያውያን ተገደሉ።
|
የያኔው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ ቀይ መስመር አሰመሩ።
|
ሩሲያ የበሺር ኧል አሳድ መንግስት የኬሚካል ጦር መሳሪያውን እንደሚያስወግድ ቃል ገባች።
|
የብሪታንያው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰንም እንደ ትራምፕ ሁሉ ኃላፊነቱን በበሺር ኧል አሳድ ትከሻ ላይ ጥለውታል።
|
ከተገደሉት ወደ የሚገመቱ ሶርያውያን ለአብዛኞቹ ሞት ኧል አሳድ ተጠያቂ ናቸው ይላሉ የብሪታኒያው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር።
|
ቦሪስ ጆንሰን በጎርጎሮሳዊው ዓ ም የተፈረመው የጄኔቫ ሥምምነት የኬሚካል ጦር መሳሪያ መጠቀምን እንደሚከለክል አስታውሰዋል።
|
የጀርመኑ ውጭ ጉዳይ ሚኒሥትር ዚግማር ጋብርኤል ይሕ ድርጊት ኧል አሳድን የጦር ወንጀለኛ ያደርጋቸዋል ባይ ናቸው።
|
ይኸው መርማሪ ሥራውን ለመጀመር ሚሊዮን ዶላር ቢያስፈልገውም በቂ ገንዘብ አላገኘም።
|
ሩሲያን ጨምሮ ልዕለ ኃያላኑ እዚህም እዚያም የሞከሯቸው ድርድሮችም አልሰመሩም።
|
ኢትዮጵያ ዉስጥ ማኅበራዊ ሚድያን ለሰብዓዊ መብት ማራማጃ የሚጠቀምበት የዞን ዘጠኝ ጻሕፍት አባል በፍቃዱ ኃይሉ ጉዳዩን ሲሰማ ማዘኑን ገልፆአል።
|
በኢትዮጵያ ቴሌኮም በኩል ያለዉ በሙሉ ጭፍን ትያትር ነዉ ብዬ እወስዳለሁም ብሏል።
|
በፍቃዱ የኢንተርኔት ተደራሽነት በጣም ደካማ በሆነበት አገር በኢትዮጵያ ማኅበራዊ ሚድያ ለመንግስት አደጋ መሆኑን መንግስት መረዳቱን ተናግሯል።
|
ማኅበራዊ ሚድያ ላይ የሚወጡ ጉዳዩች የአስተዳደራቸዉ ድክምት መሆኑንምን የመንግስት ኃላፊዎች ሊረዱ አልቻሉም እናም መንግስት የህዝቡን ብሶት አልተረዳም ሲል አክሎአል።
|
ይህን ጉዳይ በተመለከተ በዶይቼ ቬሌ የፌስቡክ ድረገጽ ላይ አስተያየታቸዉን በድምፅ የሰጡንም አሉ።
|
የአፋር ክልል ነዋሪ የሆኑት መሃመድ አዋል መኅበራዊ ሚድያን በመከልከላቸዉ ታፍነናል እናም ማኅበረሰቡ ተበሳጭተዋል ብለዋል።
|
የዶይቼ ቬለ ተከታታይ ጉተማ ቴስፋዬ በበኩላቸዉ መንግስት የወሰደዉ ርምጃ በከፊልም ቢሆን ተገቢ ነዉ ይላሉ።
|
በአዲስ አበባ ሊደረግ የነበረው ሰላማዊ ሰልፍ በመንግስት ተራዘመ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
በአማራ ክልል ሚሊዮን ብር የወጣቶች ብድር አልተመለሰም መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
የቪዥን ኢትዮፕያ ፎር ዴሞክራሲ ፖለቲካዊ ዓ ጥናት የገዢው ፓርቲ እና የተቃዋሚ ፓርቲዎች ዴሞክራሲያዊ ህብረተሰብ በመገንባቱ ረገድ ድርሻቸውን ከፍ እንዲያደርጉ ተጠየቁ።
|
ኢትዮጵያ የታክሲዎች አድማ በአዲስ አበባ አዲስ አበባ በታክሲዎች የስራ ማቆም አድማ ጭር ብላ ውላለች።
|
የጭነት ተሽከርካሪዎች እና የመንግስት የሰራተኛ ማመላለሻ አውቶብሶች የታክሲ አገልግሎት ፈላጊዎችን ሲያጓጉዙ የሚያሳዩ ምስሎችም ይገኙበታል።
|
የአዲስ አበባ የታክሲዎች የሥራ ማቆም አድማ በአካባቢዋ የሚገኙ ከተሞችንም ማዳረሱ እየተነገረ ነው።
|
ዛሬ በተደረገዉ አድማ የተሳፋሪዎች ጉዞ መስቶጋጎሉን በዶይቼ ቬሌ ፌስቡክ ድረ ገፅ ላይ የተወያዩት ተሳታፊዎች አስታውቀዋል።
|
አዲሱን የቀላል ባቡር የተጠቀሙም የባቡሩ ተሳፋሪዎች በጣም አስቸጋሪና አጨናናቅ ነበረ ብለዋል።
|
ብሬግዚት በብሪታንያ ፖለቲካ ላይ ያስከተለው ጣጣ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
አፍሪቃ ውጥረት በቡሩንዲ የምርጫ ዋዜማ በቡሩንዲ በአዲስ መልክ ግጭት ቢቀሰቀስም የምክር ቤት ምርጫ በጥቂት ቀናት ውስጥ እንደሚካሄድ የቡሩንዲ መንግስት አስታውቋል።
|
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በበኩሉ በመንግሥት እና በተቃዋሚዎችን በኩል የተፈጠረውን ውጥረት ለማርገብ ጥረት በማድረግ ላይ ይገኛል።
|
የቡሩንዲ መንግሥት ግን ከተቃዋሚዎች ጋር የሚደረገው ንግግር መቋረጡን አስታውቋል።
|
ንግግሩን ዳግም ለማስጀመር ልዑኩ የሃይማኖት አባቶችን እና የማኅበረሰቡ ተወካዮችን ቢጋብዙም የቡሩንዲ መንግሥት ግን ራሱን ከንግግሩ እንዳገለለ ትናንት አስታውቋል።
|
በቡሩንዲ የተሰኘው ገዢው ፓርቲ ሊቀ መንበር ፓስካል ንያቤንዳ መንግሥታቸው በንግግሩ የማይሳተፍበትን ምክንያት አስታውቀዋል።
|
ምክንያቱም እንደሚታየው ከሆነ የዚህ ንግግር ዓላማ ምርጫውን ማወክ ነው።
|
ቡሩንዲያውያን ጊዜያቸውን ከማባከን በምርጫው ላይ ትኩረት ማድረግ ይገባቸዋል ሲሉ የመንግሥት ተወካዩ ተናግረዋል።
|
ከሦስት ሣምንታት በፊት በቡሩንዲ ሊካሄድ ታቀዶ የነበረው የምክር ቤት ምርጫ ከአምስት ቀናት በኋላ የፊታችን ሰኞ እንደሚካሄድ አስታውቀዋል።
|
ከፊታችን ሰኞ ሁለት ሣምንታት በኋላ ደግሞ እጅግ ሲያወዛግብ የከረመው የፕሬዚዳንት ምርጫ እንደሚኪያሄድ ተጠቅሷል።
|
ፕሬዚዳንት ፒየር ንኩሩንዚዛ ለሦስተኛ የሥልጣን ዘመን ለመወዳደር ማቀዳቸው የውዝግቡ ሰበብ ሆኖ ከርሟል።
|
የመንግስት ተቃዋሚዎች የፕሬዚዳንቱ ድርጊት ሕገ መንግሥቱን የጣሰ ነው በሚል ምርጫው እንዳይከናወን ጥረት ሲያደርጉ መክረማቸው ይታወቃል።
|
የቡሩንዲ ምርጫ ኮሚሽን ኃላፊ ክላቨር ንዳዪካሪ ግን ለምርጫው የሚያስፈልጉ ነገሮች ተሟልተዋል ምርጫውም በታቀደለት የጊዜ ገደብ ይከናወናል ብለዋል።
|
ሰኔ የሚካሄደውን የምክር ቤት ምርጫን በተመለከተ ሁሉም ነገር ተጠናቋል።
|
ቴክኒካዊ ጉዳዮችን ጨምሮ በሀገሪቱ ሁሉም ነገሮች ዝግጁ ናቸው በቡሩንዲ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ቀደም ሲል በምርጫው እንደማይሳተፉ መግለጣቸው ይታወሳል።
|
የምርጫ ኮሚሽኑ በይፋ በምርጫ ላለመሳተፍ ያመለከተ ፓርቲ የለም ሲል ተናግሯል።
|
ተቃዋሚዎች የምርጫ ኮሚሽኑ እና የፍርድ ስርዓቱ ለገዢው ፓርቲ የቆሙ ናቸው ሲሉ ይወቅሳሉ።
|
አንድ ወር ከመንፈቅ ባስቆጠረው የቡሩንዲ ቀውስ እስካሁን ሰዎች ተገድለዋል።
|
የቦንብ ጉዳቱን ያደረሰው በመባባል መንግሥት እና ተቃዋሚዎች ጣት ተቃስረዋል።
|
የአውሮጳ ኅብረት ለግጭት ሰበብ የሚሆኑ ግለሰቦች ላይ ማዕቀብ ሊጥል እንደሚችል ሰኞ ዕለት ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል።
|
ቡሩንዲ የአመት በጀቷን አጋማሽ የምታገኘው ከአውሮጳ ኅብረት መሆኑ ይታወቃል።
|
ሆኖም እንደ ቤልጂግ እና ኔዘርላንድን የመሳሰሉት ሃገራት ለቡሩንዲ የሚሰጡትን የልማት ርዳታ ቀንሰዋል።
|
ያም ሆነ ይኽ የቡሩንዲ መንግሥት ምርጫው በታቀደለት መሰረት ሰኞ ከመካሄድ የሚያግደው አንዳችም ነገር የለም ሲል በተደጋጋሚ አስታውቋል።
|
ዓለም የሩስያ ወታደሮች በክሬሚያ ተኩስ ከፈቱ ሩስያ ክሪሚያን ይፋ የግዛትዋ አካል አድርጋ ከተቀበለች በኋላ ሩስያ በዚያ በይፋ የጦሩ ቁጥጥሯን አጠናከረች።
|
በየጉባኤ ድርድሩ የአዉሮጳ ሕብረትን አርማ ከፍአድርገዉ የሚያዉለበልቡት መራሒተ መንግስት አንጌላ ሜርክል ከበርሊን ቦኒስ አይሪስ ለመድረስ ኡራ ወጡበት።
|
የሙጋቤ ሰባተኛ የሥልጣን ዘመን አንደኛ ዓመት የዚምባብዌ ፕሬዝዳንት ሮበርት ሙጋቤ ለሰባተኛ የስልጣን ዘመን ዳግም ከተመረጡ ዛሬ አንድ ዓመት ደፈኑ ።
|
ኢትዮጵያ የሲቪክ ማሕበራት እና የአውሮጳ ኅብረት ድጋፍ የአውሮጳ ኅብረት በኢትዮጵያ ሲቪክ ማሕበራት ተጠናክረው መንቀሳቀስ እንዲችሉ ድጋፉን እንደሚያደርግ አመለከተ።
|
ይህን በሚመለከትም የሚሆኑ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች አዲስ አበባ ላይ ተወያይተዋል።
|
ይህን ችግር ለመቅረፍም ሕብረቱ የ ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ እንደሚያደርግ ለ ገልጸዋል።
|
ከአዲስ አበባ ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዘገባ ልኮልናል።
|
የኢትዮጵያ መንግስት በወሰነው መሰረት ለአራት ዓመት የዉጭ አገር የስራ ስምሪት ላይ ጥሎ የነበረዉ እገዳ የተነሳው ከትንንት አንስቶ ነው።
|
እርምጃው ለሕገወጥ ጉዞ መንገድ ከፍቶ ነበር ሲሉ የሚከራከሩ ጥቂት አልነበሩም።
|
ሕጋዊ ፍቃድ ሳይኖራቸዉ በሳዑድ አረብያ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ የውጭ ዜጎች በቅርቡ አገሩን ለቀው እንዲወጡ መደረጉ ይታወሳል።
|
ወደ አገራቸዉ የተመለሱትን መንግስት እንዴት እየተቀበላቸው እንደሆነ አቶ ባሳዝን ደርቤ ይናገራሉ።
|
ኢትዮጵያ በጎንደር የጥምቀት በዓል አከባበርና የደረሰዉ አደጋ የጥምቀት በዓል ከፍተኛ የፌደራልና የክልል ባለስልጣናት በተገኙበት በጎንደር ከተማ በድምቀት ተከብሯል።
|
አራማጆቹ በሚቀጥለው ሳምንት ለከባቢ አየር ለውጥ መፍትሔ የሚያበጁ ፖሊሲዎች እንዲዘጋጁ የሚጠይቅ የተቃውሞ ሰልፍ ለማካሔድ አቅደዋል።
|
የከባቢ አየር ለውጥ ትኩረት እንዲያገኝ የሚወተውቱ አራማጆች በበርሊን ከተማ ከመራሒተ መንግሥት አንጌላ ሜርክል ፅህፈት ቤት ደጃፍ መጠለያ መገንባት ጀመሩ።
|
የጀርመን መንግሥት በቅርቡ ያዘጋጀው ምክረ ሐሳብም ሆነ ከዚህ ቀደም ሥራ ላይ የነበረው ፖሊሲ በቂ አይደለም ሲሉ ቦትዝኪ ተችተዋል።
|
ከመጪው ሰኞ ጀምሮ የሚደረገው የተቃውሞ ሰልፍ የበርሊን ከተማ ዋና ዋና መንገዶችን ይዘጋል ተብሎ ይጠበቃል።
|
መንግሥት እንደ ፊልምና ትያቴር ቤት ሁሉ የስዕል ጋለሪ ይከፈትልን ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.