input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
በዝግጅቱ ላይ ግንቡ በፈረሰበት ወቅት ጀርመን ውስጥ የነበሩ እና የተካሄደውን ሁሉ ያስተዋሉ ኢትዮጵያውያንም የየበኩላቸውን እማኝነት አካፍለዋል።
|
በጎይተ ኢንስቲትዩት ውይይት ተካሂዷል ጀርመንን በምሥራቅ እና ምዕራብ ከፍሎ ለዓመታት የዘለቀው ግንብ የፈረሰበት ኛ ዓመት አዲስ አበባ ላይም ታሰበ።
|
በትናንትናው ዕለት በጀርመኑ የጎይቴ የባህል ማዕከል ውይይት እና ትምህርት ነክ የሆኑ የሃሳብ ልውውጦች ተካሂደዋል።
|
ዝግጅቱን የተከታተለው የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርስ ዝርዝር ዘገባ አለው።
|
ኢትዮጵያ ስለኮሮና የጥሪ ማዕከል ኢትዮጵያውያን ስለ ኮሮና ተሕዋሲ ላሏቸው ጥያቄዎች መረጃ የሚያቀርበው የጥሪ ማዕከል ለ ሰዓታት በአስራ ሁለት ኮምፒውተሮች ይሰራል።
|
የታህሳስ የስፖርት ዝግጅት ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
በአፍሪቃ የጋራ ፓስፖርት ይፋ የተደረገው የክፍለ ዓለሙ ዜጎች ያለ ቪዛ በነፃ መዘዋወር እንዲችሉ ሃሳብ በቀረበ በ ዓመቱ ነው ።
|
የአህያ ቄራ በቢሾፍቱና ሌሎችም ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
ኢትዮጵያ ውስጥ በቅርቡ የፖለቲካ ድርጅቶች የሚመሩበትን በፓርቲዎች መካከል የሚኖረውን ግንኙነት እንዲሁም በተናጠል የሚያደርጓቸውን እንቅስቃሴዎች የሚገዛ የአሠራር ሥርዓት ቃል ኪዳን ፈርመዋል።
|
በፍቃዱ ኃይሉ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ሲባሉ የነበሩት ፓርቲዎች ባንድ ጊዜ ዘለው መድረሳቸውም በራሱ አንድ ዜና ነው።
|
አቶ ታለጌታ ልዑል በግላቸዉ የማሽላ ምርምር ማድረግ ከጀመሩ ዓመታት ማስቆጠራቸዉን ይናገራሉ።
|
የተማሩትና የሰሩት በጥርስ ህክምና ሙያ ላይ ቢሆንም በግል ምርምር ማድረግ የመረጡት ግን በግብርና ስራ ላይ ነበር ።
|
እናም ምርምራቸዉን በትዉልድ ቀያቸዉ በስፋት በሚመረተዉና ከልጅነት ጊዜያቸዉ ጀምሮ በሚያዉቁት የሰብል ምርት በተለይም በማሽላ ላይ አተኮሩ።
|
ይህን ምርምር በሀሳብ የሚደግፏቸዉ ባለሙያዎች ቢኖሩም በገንዘብና ምርምሩን ወደ ተግባር እንዲሸጋገር በማድረግ ረገድ ግን ድጋፍ የሚሰጣቸዉ አካል አልነበረም።
|
ተስፋ ባለመቁረጥም የደከሙበትን ሃሳብና ሙከራ ይዘዉ የተለያዩ ተቋማትን በር ማንኳኳትን ቀጠሉ ምላሽ የሚሰጣቸዉ ግን አላገኙም ነበር።
|
ያም ሆኖ መፃህፍትን በማገላበጥና ባለሙያዎችን በማማከር በማሽላ ላይ የሚያደርጉትን የግል ምርምር ቀጠሉ።
|
ይህንንም በአማካኝ ከዓምስት እስከ ሰባት ዓመታት መቀጠል እንደሚቻል አስረድተዋል።
|
በዚህም ያገኙት የማሽላ ዘር አንዴ ምርት ከሰጠ በኋላ ተመልሶ በጎን በኩል ልክ እንደ ዛፍ የሚያቆጠቁጥና ፍሬ የሚሰጥ መሆኑን አረጋግጠዋል።
|
ይህ የማሽላ ዘር ለገበሬዉ የሚሰጡዉ ጥቅም በርካታ መሆኑንም ያስረዳሉ።
|
ይሉና መዝራትን ያስቀራሉ ድካምን ያስቀራሉ ለገበሬዉ ትልቅ እፎይታ ነዉ የሚሰጡት።
|
ሁለተኛ ደግሞ ገበሬዉ የምብ እጥረት ቢያጋጥመዉ እነኝህን ተጠቅሞ አመቱን ሙሉ ራሱን ከረሃብና ከችግር ተቆጣጥሮ የምግብ ዋስትናዉን ያረጋግጣል ማለት ነዉ።
|
የምርምር ዉጤቱ የምግብ ዋስትናን ከማረጋገጥ ባሻገር በበጋ ወቅት ለከብቶች የማይቋረጥ መኖ መስጠት የሚችልም ነዉ።
|
ይህንን የምርምር ሃሳብ ተረድተዉ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በበጎ ፈቃደኝነት የሚሰሩ ተማሪዎችና ከፍተኛ ተመራማሪዎች አብረዋቸዉ አሉ።
|
በምንስቴር መስሪያ ቤቱ የሚዲያና ኮሚንኬሽን ሃላፊ አቶ ተስፋዬ አለምነዉ ።
|
አንዴ ተዘርተዉ ለረጅም ጊዜ ሳይቋርጡ ምርት የሚሰጡ የማሽላ ዝርያዎች ለይቻለሁ የሚል ሃሳብ ይዘዉ መጡ።
|
ሲመጡም በተለያዩ የግብርና ተቋማት ጭምር ሄደዉየሚያዳምጣቸዉ እንደሌለና ችግር ገጥሟቸዉ እንደነበረ ነዉ ለመስሪያ ቤታችን ያነሱት።
|
በወቅቱ የነበሩት ሃላፊ ምርምሩን በማሳ ላይ ተሞክሮ እንዲረጋገጥ መፍቀዳቸዉን ገልፀዋል።
|
ለሙከራዉም ሚንስትር መስሪያ ቤቱ የገንዘብና የምርምር ቦታ ጭምር ድጋፍ ማድረጉን አቶ ተስፋዬ ተናግረዋል።
|
ይህንን የምርምር ስራ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላትና ሳይቀር ጎብኝተዉታል።
|
በአሁኑ ወቅትም በአዲስ አበባ የሳይንስና ቴክኖሎጅ ዩንቨርሲቲ አጠገብ ባለ ማሳ ለሶስተኛ ዙር ምርምሩ ቀጥሎ ጥሩ ዉጤት መገኜቱን አቶ ተስፋዬ ገልፀዋል።
|
ያም ሆኖ ግን ይህንን የማሽላ ዘር ተባዝቶ ወደ ገበሬዉ በማሰራጨት ረገድ እክል እንደገጠማቸዉ ተመራማሪዉ አስረድተዋል።
|
እንደ አቶ ተስፋዬ የኢኖቬሽንና የቴክኖሎጅ ሚንስቴር ምርምሩን ከመደገፍ ባለፈ ዘሩን አባዝቶ ወደ ገበሬዉ የማሰራጨት ሃላፊነት የለዉም።
|
በዚህ ረገድም የብዝሃ ህይወትና የግብርና ምርምር ተቋማትን የመሳሰሉ የምርምር ዉጤቱ ተባዝቶ ወደ ገበሬዉ ለማሰራጨት በቀጥታ የሚመለከታቸዉ ማዕከላት ቢያስቡበት የተሻለ ነዉ።
|
በመንግስት በኩልም ይህንን መሰሉን የግል የምርምር ስራ ሊስተናገድ የሚችልበትን ግልፅ የአሰራር ስርዓት መዘርጋት ትኩተት ሊደረግበት ይገባል።
|
ዘውዱን እንዳዩትም የተሰረቀ መሆኑን በማሰብ ኢትዮጵያ እስካልተመለሰ ድረስ ከቤታቸው እንደማይወጣ ማንነታቸውን ይፋ ላላደረጉት ዘውዱ ለተገኘበት ሻንጣ ባለቤት መናገራቸውንም ገልጸዋል።
|
በአሁኑ ጊዜ ዘውዱ ደህንነቱ በተጠበቀ ስፍራ እንደሚገኝ የተናገሩት አቶ ሲራክ ይህን የኢትዮጵያ ታላቅ ቅርስ በቅርቡ ለኢትዮጵያ ባለሥልጣናት እንደሚያስረክቡም ተናግረዋል።
|
ይህ ጥንታዊ ዘውድ ከወርቅ እና መዳብ መሠራቱ ነው የተነገረው።
|
ስለቅርሱ ዛሬ ዜናውን ያፋ ካደረጉ በኋላ ወደሚገኙበት ስልክ በመደወል አነጋግረናቸዋል።
|
የሰማያዊ ፓርቲ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰማያዊ ፓርቲ ሆን ተብሎ መዋቅራችን እንዲፈርስ እና ፖለቲካዊ ሥራዎችን እንዳንሠራ እየተደረገን ነው ሲል አማረረ።
|
በዘገባው መሠረት የመንግሥቱ ወታደሮች እና ተባባሪዎቻቸው ሴቶችን እና ልጃገረዶችን ከደፈሩ በኋላ ከነሕይወታቸው በእሳት ማቃጠላቸው ተገልጿል።
|
ደቡብ ሱዳን በአሳሳቢ ሁኔታ ላይ እንደምትገኝም በምህፃሩ ጊጋ የተባለው በሀምበርግ ከተማ የሚገኘው የጀርመናውያኑ የፖለቲካ ጥናት ተቋም ተንታኝ ቲም ግላቪዮን አረጋግጠዋል።
|
እያንዳንዱ ቀን ባለፈ እና ውዝግቡም እየተባባሰ በሄደ ቁጥር በዝቅተኛ ደረጃ ላይ የሚገኙ የጦር መኮንኖች የኃይሉን ተግባር ሲያጠናክሩ ይታያል።
|
እና ደቡብ ሱዳን በመሻሻል ጎዳና ላይ አይደለም የምትገኘው በዚህ ፈንታ በሀገሪቱ የጭካኔ እና የኃይሉ ተግባር እየተስፋፋ ሄዷል።
|
ቲም ግላቪዮን እንደሚገምቱት ተቀናቃኞቹ ወገኖች ዋነኛ ትኩረት ያረፈው ሀገሪቱን በማረጋጋቱ ላይ ሳይሆን ሥልጣናቸውን በማጠናከሩ ላይ ነው።
|
ሥልጣን ሲኖር ደግሞ የተፈጥሮ ሀብትን ብሎም በደቡብ ሱዳን የነዳጅ ዘይቱን ሀብት መቆጣጠር ይቻላል።
|
በወታደራዊ ርምጃ ማሸነፍ የሚችሉ ስለመሰላቸው ለድርድሩ ያን ያህል ትኩረት ያልሰጡት ሁለቱም ወገኖች በደቡብ ሱዳን ውጊያውን አጠናክረው መቀጠሉን መርጠዋል።
|
የተመድ በሶስት የመንግሥቱ እና በሶስት ያማፅያኑ ቡድን ጀነራሎች ላይ ማዕቀብ በመጣል በዝውውር ነፃነታቸው እና የባንክ ሂሳባቸውን ለማገድ እያሰላሰለ ነው።
|
የጦር ኃይሉ መሪዎች ላይ ጠንካራ ርምጃ መውሰድ ተገቢ ይሆናል።
|
የእስረኞች የሰብዓዊ መብት አያያዝ በኢትዮጵያ ዳግም የታወጀዉን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የሚያስፈፅመዉ ኮማንድ ፖስት ብዙ ሰዎችን ማሰሩ እየተዘገበ ይገኛል።
|
የሰብዓዊ መብት ሁኔታን የሚከታተል መርማሪ ቦርድ የታሳሪዎቹን በየእስር ቤቶቹ ተዘዋዉሮ በማየት ጉዳዩን እያጣራ እንደሚገኝም ለማወቅ ተችለዋል።
|
ዘገባዉ እርስበርሱ እንደምቃረንና ከሕግ ጋር እንደሚፋለስ የሕግ ባለሙያ አቶ ዋንድሙ ኢብሳ ተናግረዋል።
|
የተጠርጣርዎች ቁጥር መብዛቱና በፌዴራል የተበጀተዉ ባጀት በግዜዉ አለመድረሱ የምግብና የሕክምና አገልግሎት በሚፈለገዉ መጠን መድረስ አለመቻሉ እንደ ምክንያት መጠቀሱን ዘገባዉ አክሎበታል።
|
አቶ ወንድሙ መንግስት ሕገ መንግስቱን አስከብራለሁ የመንግስት አሰራርን ተጠያቅነት እንዲኖረዉ አድርጋለሁ ከሚለዉ ጋር እንደማይመጣጠን ይናገራሉ።
|
ጠበቃ ወንድሙ ኢብሳ ኮማንድ ፖስቱ እስካሁን ከያዛቸዉን ተጠርጣርዎች ዉስጥ እነዚህ ይከሰሱ እነዚህ ደግሞ ይፈቱ ብሎ እስካሁን አለመወሰኑን ተናግረዋል።
|
ከአስተያየት ሰጭዎች መካከል ከመጀመሪያው የአስቸኩዋይ ጊዜ አዋጁ አስፈላጊ አለመሆኑ ተነግረዉ ነበር አሁንም እንዲነሳ የሚል ሀሳብ እንዳላቸዉ የፅሁፍ አስተያየታቸዉን ልከዉልናል።
|
ይህ የዜና መፅሄት አየር ላይ እስከምዉል ድረስ ከመርማር ቦርዱ አባላት የበለጠ መረጃ ለማግኘት ያደረግነዉ ተደጋጋሚ ጥረት አልተሳካም።
|
ዶቼቬለ ያነጋገራቸው እነዚሁ ነዋሪዎች እንዳሉት የግንኙነቱ መታደስ ለዘላቂ ሰላም መሠረት የሚጥል ከመሆኑም በላይ ለሁለቱ ሀገራትም ልዩ ልዩ ጥቅሞችን ያስገኛል።
|
በነርሱ አስተያየት አዲሱ የኢትዮጵያ እና የኤርትራ ግንኙነት ለወጣቱ የህብረተሰብ ክፍልም ተስፋ ሰጭ ነው።
|
ይህ እውን እንዲሆን ምክንያት የሆኑትን የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድን እና የርሳቸውን የሰላም ጥሪ የተቀበሉትን ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂንም አመስግነዋል።
|
በዛሬው የአዲስ አበባው የፕሬዝዳንት ኢሳያስ አቀባበል ላይ ህዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ ህወሐትን የሚነቅፉ ዝማሪዎች ይሰሙ እንደነበርም አሶስየትድ ፕሬስ ዘግቧል።
|
በማህበራዊ መገናኛ ብዙሀንም ፕሬዝዳንት ኢሳያስን አምባገነን ያሉ አስተያየት ሰጭዎች እንዲህ ዓይነት የሞቀ አቀባበል ሊደረግላቸው አይገባም ሲሉ መቃወማቸውን ዜና ምንጩ አክሏል።
|
አዲሱ ስልት ሁሉንም የውክልና ፡ የንብረት ዝውውር የስጦታ እንዲሁም መሰል አገልግሎቶችን በኦንላይን የኢንተርኔት የሚያልቅ ነው።
|
ኤጀንሲው ይህንን አገልግሎቱን ለሁሉም ለማዳረስም የቅርንጫፍ ጽ ቤቶቹን ከ ወደ ማሳደግ መቻሉም ተገልጿል።
|
በሌላ በኩል ይህ አገልግሎት በመላው ኢትዮጵ የሚኖሩትን እንጅ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንን እንደማያካትት ነው የተገለፀው።
|
የጡት ካንሰርና ጥንቃቄዉ መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
የምሥራቅ እና የሰሜን ምዕራብ ኢትዮጵያን የተለያዩ አካባቢዎች ያዳረሰዉ የአምበጣ መንጋ ሰብል ተክልና ሳር ማዉደሙን አሁንም እንደቀጠለ ነዉ።
|
የስፖርት ሳይንሳዊ ስልጠና ስፖርተኞች በሳይንሳዊ ስልጠና ታግዘው በክለቦችና በብሄራዊ ቡድኖች ለመሳተፍ ብቁ እንዲሆኑ የማሰልጠኛ ማዕከላት ወሳኝ ናቸው።
|
ማሰልጠኛ ተቋማት እንዲሁም የታዳጊ ወጣቶች የስፖርት ፕሮጀክቶች ስፖርቱን ለማሳደግ ወሳኝ ናቸው።
|
በነዳጅ ዘይት ሃብታሟ ቬነዝዌላ የብዙ ሰዎች ጎስቋላ አኗኗር የሚያሳዝን በመሆኑ የወጣቱን ትውልድ ብርቱ ጥረት እንደሚጠይቅ የገለጸው አንድረስ ጎንዛለዝ ሲለን ነው።
|
ያም ሆኖ በዘንድሮው ክብረ በዓል ያለፉት ዓመታት የምርምር ውጤቶች በልዩ ሁኔታ መዘከራቸው የማይቀር ነው።
|
ያ ከመሆኑ በፊት ለዘንድሮው የወጣቶች የሳይንስና ሥነ ቴክኒክ ምርምር ውድድሩ በዚህ ሳምንት ነው የተጀመረው።
|
በ የጀርመን ማዕከላት ወጣቶች የነደፏቸው ፕሮጀክቶች በአያሌ አርእስት ላይ ያተኮሩ ናቸው።
|
ለምሳሌ ያህል ተንቀሳቃሽ ንዑስ ጠፍጣፍ ኮምፒዩተር ለድንገተኛ አደጋ ርዳታ ተፈላጊ ጥቅም ይሰጥ ዘንድ ተጨማሪ ምልክቶችን ለማካተት የሚመራመሩ ወጣቶች አሉ ።
|
በነፋስ ኃይል ኤሌክትሪክ ለማመንጨት ከሚተከሉ የብረት ማማዎች የሚሽከረከረው ግዙፍ ፉሪት የቤት ግድግዳዎችን ይሠነጥቅ ይሆን
|
አርአያ ያደረጉት የዩናይትድ ስቴትሱን የተሰኘውን የሳይንስና ቴክኖሎጂ ውድድር ነው።
|
ናነን የነገ ተመራማሪዎችን እንፈልጋለን የሚል መሪ ቃልም ሆነ መፈክር ነበረ ያኔ ይዘው የተነሱት ።
|
በሐምበርግ የ ዩገንድ ፎርሽት የፕረስና የህዝብ ግንኙነት ተጠሪ ወ ሮ ሌና ክርስቲያንሰንን ድርጅቱ ለምን ዓላማ ሲባል እንደተቋቋመ ጠይቄአቸው ነበር።
|
የትምህርት ደረጃ መውደቅ የሚሰኘው አባባል የመፈከር ያህል በማስጠንቀቂያነት የሚዘወተር ጉዳይ ሆኖ ነበር።
|
ስለሆነም እንደተጠቀሰው በ ይህን የወጣቶች የውድድር መድረክ ፈጠሩ ።
|
በመጀመሪያ ላይ በእርግጥ የምዕራቡ የጀርመን ክፍል ወጣቶች ብቻ ነበሩ የሚሳተፉት ።
|
ይሁንና ባለፉት ዓመታት የተሳታፊዎቹ ቁጥር እየጨመረ በመምጣቱ አሁን በያመቱ የሚሳተፉት ወጣት ተወዳዳሪዎች ቁጥር ከ በላይ መድረሱ ታውቋል።
|
የሳይንስና ቴክኖሎጂ ምርምር ለኤኮኖሚ ዕድገት ትልቅ ደጀን መሆኑ ስለተመሠከረለትም ነው ጀርመን ለዚህ ዘርፍ በየደረጃ ው ዐቢይ ግምት የምትሰጠው።
|
ለመሆኑ በዚህ ዩገንድ ፎርሽት ወጣቱ ይመራመራል በተባለው ውድድር ሳቢያ ባለፉት ዓመትት ከተመዘገቡት አመርቂ ውጤቶች የትኞቹ ይሆኑ
|
ወ ሮ ሌና ክርስቲያንሰን ያለፈው ዓመት በሰፊው ውድድር የታየባቸው ማራኪ የፈጠራ ውጤቶችም የተመዘገቡበት ዘመን ነው ።
|
አንዱ ታዋቂ ምሳሌ እ ጎ አ በ በተካሄደው የወጣቶች የሳይንስና ሥነ ቴክኒክ ውድድር የተሳተፈው የሰላ አእምሮ ያለው ነው።
|
ትምህርቱን በመከታተል ላይ እንዳለም ነበረ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ ተጉዞ በካሊፎርኒያ ሲሊከን ቫሊ የተባለ ታዋቂ ኩባንያ ለማቋቋም የበቃው።
|
የኮምፒዩተር ልዩ ዕውቀት ያለው የቀድሞው የጀርመን ዩገንድ ፎርሽት ተወዳዳሪ የነበረ ወጣት ነው።
|
ብዙዎች የመለስተኛ ኩባንያዎች መሥራቾችና አባላት የሆኑ የ ዩገንድ ፎርሽት ተሳታፊዎች መኖራቸውም የታወቀ ነው።
|
እርሱም በ ወጣቱ ይመራመራል ዐውደ ርእይ ልዩ ብስክሌት ሠርቶ ያሳየ ነው።
|
በወጣቱ ይመራመራል በሳይንስና ሥነ ቴክኒክ ተራቀው በመጨረሻ ያማረ የሠመረ ተግባር በማከናወን ላይ የሚገኙም አሉ።
|
የ ዩገንድ ፎርሽት ኛው ዓመት ክብረ በዓል ድግስ የሚዘጋጀው በራይንላንድ ፋልትዝ ፌደራል ክፍለ ሀገር በሉድቪግስሐፈን ከተማ ነው።
|
በሚል የጀርመንኛ ምህጻር በሚታወቀው ኢንዱስትሪ ኩባንያ ውስጥ ነው የወርቅ ኢዮቤልዩን ከውድድር ጋር በግንቦት ወር የምናከብረው።
|
ከተሳታፊዎች ጋር በመላ በዚያ ከሚያቀርቧቸውም ፕሮጀክቶቻቸው ጋር ነው የምናከብረው።
|
ዐቢዩ ብሔራዊ የውድድር መድረክ ያለፉት ዓመታት ሥራዎችም የሚገመገሙበት ነው የሚሆነው።
|
በ ኛው ዓመት ወጣቱ ይመራመራል ክብረ በዓል ማራኪ የቀድሞ ተፎካካሪዎችን ታሪኮች ዓመቱን በመላ ለህዝብ እናሳውቃለን።
|
ከቀድሞ የውድድር ተሳታፊዎች ጋር በትልቅ አዳራሽ ዐቢይ ጉባዔ ይደረግና በሰኔ ወር ብሬመን ላይ ይከበራል።
|
ዓመቱን በመላ በዝቅተኛ ደረጃ ልዩ የሆነ የበዓል አከባበር ይደረጋል።
|
ወጣት ኢትዮጵያውያን ባጠቃላይም የአፍሪቃም ሆነ የሌሎች አዳጊ ሃገራት ወጣቶች በጀርመና ከሚካሄደው የወጣቶች ሳይንስና ቴክኖሎጂ ውድድር ምን ዓይነት አስተምህሮት ያገኙ ይሆን
|
ካለን ተመክሮ እንዳየነው ዩገንድ ፎርሽት ወጣቱ ይመራመራል በእርግጥ በተለያዬ ዘርፍ የተሳካላቸውን ባለሙያዎች ለማፍራት በቅቷል።
|
ይህ ሊሆን የቻለው ተማሪዎቹ በ ራሳቸው ስለሚመራመሩ ሰፊ ጥረት ስለሚያደርጉ ነው።
|
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.