input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
የራሳቸውን ርእሰ ጉዳይ መርጠው በጥሞና ለብቻቸው አንዳንዴም በመምህራን ወይም አሠልጣኞች ርዳታ ጭምር ምንጊዜም ላቅ ያለ ትኩረት ስለሚሰጡት ነው።
|
ይህ ደግሞ ለየት ባለ መንገድ ወጣቶች እያንዳንዳቸው ወደ ሳይንስ ዘልቀው እንዲገቡና በምርምሩ መጥቀው እንዲወጡ ያበቃቸዋል።
|
ራድዮ የሰማያዊ ፓርቲ ህዝባዊ ስብሰባ የሰማያዊ ፓርቲ ዛሬ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ትኩረት ያደረገ ህዝባዊ ስብሰባ አካሂዷል።
|
በስፍራው ተገኝቶ ከዘገበልን የአዲስ አበባ ዘጋቢያችን ዮሀንስ ገብረ እግዚያብሔር ጋር የተደረገ ቃለ መጠይቅ።
|
ለህጻናት ኦክስጅን መጥኖ የሚሰጥ መሳሪያ የሰሩ አሸንፈዋል የጅማ ሆስፒታል በዓመት ወደ ገደማ ለሚሆኑ እናቶች የማዋለድ አገልግሎት ይሰጣል።
|
የሶማሊያ ጠ ሚ በብራስልስ የአውሮጳ ሕብረት ለሶማሊያ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አመለከተ።
|
ስፖርት ሐምሌ ሶስት ዓም ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
ኢትዮ ቴሌኮም ተግባራዊ እያደረገ የሚገኘው የገቢ ማሰባሰቢያ እና የመረጃ ማስተላለፊያ ማዕቀፎች ውጤታማ እየሆኑ ነው አውዲዮውን ያዳምጡ።
|
ሮይተርስ እንደዘገበው ታጣቂው የተኮሰው ለአርብ የጁማ ስግደት መስጊዶቹ ውስጥ በሚካሄደው የጸሎት እና ስግደት ስነ ስርዓት ላይ በታደሙ ሰዎች ላይ ነበር።
|
ኒውዚላንድ ውስጥ አንድ ታጣቂ በሁለት መስጊዶች ላይ ዛሬ በከፈተው ተኩስ ሰዎችን ገድሎ ከ የሚበልጡትን ደግሞ አቆሰለ።
|
በዚሁ ቪድዮ ላይ የሞቱ ወይም የቆሰሉ ሰዎች ወለል ላይ ወድቀው ይታያሉ።
|
የኒውዚላንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ጃሲንዳ አርደርን በኒውዚላንድ በዓይነቱ የመጀመሪያ የተባለውን ይህን ጥቃት አውግዘው ድርጊቱንም አሸባሪነት ብለውታል።
|
ፖሊስ በግድያ የተጠረጠውን እድሜው በ ዎቹ መጨረሻ የሆነውን ወጣት ጨምሮ ሰዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታውቋል።
|
የኮንግ ግጭት የአሶሳ ጥቃት በያዝነዉ ወር መጀመሪያ ላይ በተቀሰቀሰ ግጭት ቢያንስ ሰዎች መገደላቸዉን የአካባቢዉ ነዋሪዎች አስታወቀዋል።
|
መረጃዎች እንደሚጠቁሙት አርቲስቱን ወዲያውኑ ባካባቢው ወደሚገኘው ጳውሎስ ሀኪም ቤት በመውሰድ ሕይወቱን ለማትረፍ ሙከራ ቢደረግም ሙከራው ሳይሳካ ቀርቷል።
|
የሙያ ባለሙያዎቹ የአርቲስት ሀብተ ሚካኤል ስርዓተ ቀብር ዛሬ በአስኮ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስትያን ቤተሰብ ወዳጅ ዘመድ እና አድናቂዎቹ በተገኙበት ተፈጽሟል።
|
የአዲስ አበባ ዘጋቢያችን ስለአርቲስት ሀብተ ሚካኤል ደምሴ የጥበብ ሕይወት ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።
|
ኢትዮጵያ ኢሶህዴፓ የመጀመርያ ጉባዔ የኢትዮጵያ ሶማሌ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ኢሶህዴፓ በፓርቲውና በክልሉ ከጀመረው ለውጥ በኃላ የመጀመርያ ጉባዔ ዛሬ ጀመረ።
|
ይህም ሁሉም ዜጎች በሀገራቸው እኩል የሚሳተፉበት ዕድል ይፈጥራል ብለዋል ።
|
በጉባዔው ላይ የተገኙ የኢህአዴግ እህት ድርጅቶችና የአጋር ፓርቲ ተወካዮች ፓርቲው ለጀመረው የለውጥ እንቅስቃሴ የበኩላቸውን ድጋፍ እንደሚያደርጉ አረጋግጠዋል ።
|
ዲዛይነር ተሻለች ታደሰ በአሜሪካ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ በምዕራብ አማራ በሰብል ላይ ጉዳት እያደረሰ ነው
|
ከሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴውን ጋር በተፈጠረ አለመግባባት ደራርቱ ለመልቀቅ ተገዳለች ተብሏል አውዲዮውን ያዳምጡ።
|
ነብይ ነን ባዮች በዝተዋልና ኅብረተሰቡ ጥንቃቄ ይዉሰድ ማንኛዉም ግለሠብ መንፈሳዊ ሕይወቱን ማደስ ይፈልጋል።
|
ለዚህ ዋና ማሳየዉ አድርግልሃለሁ አሰጥሃለሁ ላለዉ ሁሉ ልቡን ይከፍታል።
|
በዚህ ይበዘበዛል ወደ አንድ አቅጣጫ ይሄዳል ወደ አልሆነ አስተሳሰብ ዉስጥ ይገባል።
|
ኡዝታዝ መሐመድ ፈረጅ ይባላሉ በኢትዮጵያ በሃይማኖቶት ስም ስም እየተበራከተ የመጣዉን ሕገ ወጥ ተግባር አስመልክቶ ከሰጡን አስተያየት የተወሰደ ነዉ።
|
በሌላ በኩል አብዛኞች እነዚህን ሰዎች ማዉገዝ በምዕመኑ ነቀፊታይነሳብናል ሲሉ በመፍራት ሁኔታዉን አይናቸዉን ጨፍነዉ እንደሚያልፉ ይናገራሉ።
|
ለራድዮ ጣብያችን ይህን በተመለከተ ዘጋባ ስሩልን ሲሉ ጥቆማ ያደረሱን ተከታታዮቻችን ጥቂቶች አይደሉም።
|
የመጨረሻዉ በቁራን ላይ ማብራርያ የሚሰጡት ነብይ ነብዩ መሐመድ መሆናቸዉን ቁራን ያስተምራል።
|
የዚህ ችግር መምጣት ማኅበረሰቡ ማለትም አማኞች የእምነቱን መሰረታዊ መፀሐፍ አለመከተላቸዉን እና አለመያዛቸዉ ነዉ።
|
በአሁኑ ሰዓት ሰዉ ወደ ዓለምአዊነት እና ወደ ቁስ በማድላቱ ነዉ።
|
እምነቱን ይዞ መከራከር ሲገባዉ ነብይ ነኝ ብሎ ለሚያወራዉ ሁሉ እጅ መስጠቱ የሕዝቡ ችግር ነዉ።
|
ይህን ለመከላከል የመጨረሻዉ ነብይ ነብዩ መሐመድ መሆናቸዉን የእምነቱ አባቶች ቢያስተምሩ ሕዝቡን ከዚህ ችግር ይታደጋሉ።
|
ብዙ ሃሰታዉያን ክርስቶስን ሃሰተኛ የሚያደርጉ ብዙ ነብያቶች ይነሳሉ የክርስቶስ ተከታዮች ነን የሚሉ ሃሰተኞች ይነሳሉ።
|
መምሕራን ሳይሆኑ መምር ነን የሚሉ ይነሳሉ በዚህ ጊዜ ተጠንቀቁ የሚል መፅሐፍ ቅዱስ ላይ የተጠቀሰ ነገር አለ።
|
ሌላዉ በወንጌላዊት ቤተ ክርስትያን የመጽሐፍ ቅዱስ አስተማሪ እንደሆኑ የነገሩን ዶ ር ያሬድ አሰፋ ናቸዉ።
|
ዶ ር ያሬድ አሰፋ በጀርመን ሲኖሩ ከ ዓመት በላይ ሆኗቸዋል።
|
ዶ ር ያሬድ ወቅቱ ከእምነት ከግብረገብ ሰዉን ከማክበር ይልቅ ገንዘብ የሚወዱ ሠዎች የተነሱበት ባይናቸዉ።
|
በፕሮቴስታንት እምነት ዉስጥ ይህ ራሱን የቻለ አንድ ትልቅ ችግር ሆንዋል።
|
በየትኛዉም ዓለም በችግር ጊዜ አልያም በለዉጥ ወቅት ብዙዉን ጊዜ ሰዎች መንፈሳዊ መፍትሄን ለማግኘት መሻታቸዉ የታወቀ ነዉ።
|
ረሃብ ሲመጣ ጦርነት ሲከሰት ሰዎች ነገር ሁሉ ከአቅማቸዉ በላይ ሲሆን ከነሱ ከፍ ወዳለዉ ኃይል ማዘንበላቸዉ እሙን ነዉ።
|
ይህ አይነት ክስተት በኛ በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በሌላዉም ሃገራት የተለመደ ነዉ።
|
ግን በዚህኛዉ ዘመን በኢትዮጵያ በሁሉም እምነቶች ማለት ይችላል ነገሩ ይታያል።
|
ብዙ ዝና በአንድ ጊዜ እዉቅና እና ስማቸዉን አግዝፈዉ ሲጠቀሙ ይታያል።
|
መጀመርያ አካባቢ ሃይማኖትን እንደ ገንዘብ ማግኛ የሚጠቀሙ ሰዎች አሉ።
|
ከዝያ ሲብስ ደግሞ ሃይማኖቱን ራሱ ገበያ አድርገዉ መጠቀም የሚጀምሩ ብልጣብልጥ ሰዎች ይኖራሉ።
|
የህዝቡን አመለካከት የርዕዮተ ዓለም አለመስፋት በመረዳት ሃይማኖት ማዕቀፍ ዉስጥ ለመክተት ሃይማኖትን ሰበብ በማድረግ ቁሳዊና የገንዘብ ፍላጎታቸዉን ለማሟላት የሚጥሩ ሰዎች ይታያሉ።
|
የሰዎቹ ዋና ዓላማ ደቡብ አፍሪቃ መግባት ሳይሆን ልጆቹን ወድያ ሲልኩ የሚያገኙት ገንዘብ ነዉ።
|
ምናልባት ይህ አይነቱ ሁኔታ የተከሰተዉ ለዉጥ ሂደት ላይ ስላለን ይሆናል ጊዜዉ ምስቅልቅል ጊዜ ነዉ።
|
በተለያዩ ሃይማኖቶች ዉስጥ በሐይማኖት ሥም የሚነግዱ ሰዎችን እንዴት ማስቆም ይቻል ይሆን
|
ኡዝታዝ መሐመድ ፈረጅ እምነት መጽሐፍ ላይ ያለ መመርያ ነዉ።
|
ይህን ለመቅረፍ በተገኘዉ መድረክ ሁሉ የመጨረሻዉ ነብይ ነብዩ መሐመድ መሆናቸዉን የእምነት አባቶች በሰፊዉ ቢያስተምሩ ሕዝቡን ከዚህ ችግር ይታደጉታል።
|
ከመጽሐፉ ወጣ ያለ አስተሳሰብና ተናጋሪ ሲመጣ ይህ ትክክል አይደለም መጽሐፉ ዉስጥ የለም ብሎ መከራከር ቢችል አይጠቃም።
|
ስለዚህ የእምነት አባቶች በዚህ ዙርያ እንዲያስተምሩ አደራ ስል እጠይቃለሁ።
|
መላዕከ ኤዶም ቀሲስ ኤፍሬም እሸቴ በበኩላቸዉ የሃይማኖት አባቶች ሃገር የሚሰማቸዉ ሽማግሌዎች ለማኅበረሰቡ ግንዛቤ ለሰጡ እንደሚገባ ተናግረዋል።
|
ምክንያቱም የሰዉ ልጅ ስለልቦና በችግር ጊዜ መንገድ የሚያሳይ ሰዉ ስለሚፈልግ ለመታለል ዝግጁ ነን።
|
በተለይ በእምነት ሰበብ ለሚመጣ ሰዉ የሁሉ ሰዉ ልቦና ክፍት ነዉ።
|
ስለዚህ እንደዚህ አይነቱን የማጭበርበር ሁኔታ መቀነስ ይቻል እንደሆነ ነዉ እንጂ ማቆም የሚቻል አይመስለኝም።
|
ለቅነሳዉ ርዳታ ማድረግ የሚቻለዉ አንደኛ በመንግስት ደረጃ ትብብር ይፈልጋል።
|
በሦስተኛ ደረጃ ሕዝቡ የሚሰማቸዉ የሃገር ሽማግሌዎችን ቅቡልነት ያላቸዉን ሰዎች ትብብርንም ይፈልጋል።
|
እነዚህ አካላት የሚቀናጁ ከሆነ እንደዚህ አይነት የማጭበርበር ጉዳዮችን መቀነስ ይቻል ይሆናል።
|
ይህን የማጭበርበር ጉዳይ ለመግታት በቤተ ክርስትያኒቱ ዙርያ ብዙ ነገር ይደረግ ነበር አሁንም እየተደረገ ነዉ።
|
ግን አጠቃላይ ቤተ ክርስትያኒቱ እንደ አቋም ወስዳ የተንቀሳቀሰችበት ነገር አለ ብዬ አላምንም።
|
ምክንያቱም ይህ የማጭበርበር ጉዳይ እዚህም እዝያም ብልጭ ሲል ይታያል ግን ብዙም ቦታ የተሰጠዉ አይመስለኝም።
|
አንዱ ሲፈቅድ አንዱ ይቃወማል አንዱ አይደለም ሲል አንዱ ትክክል ነዉ ይላል።
|
እንዳልኩት ይህ የግርግር ጊዜ ስለሆነ ግርግሩ እየተረጋጋ ሲመጣ ቆሞ ብሎ ማየት ይችላል።
|
አታላዮችም ሁል ጊዜ ቤተ እምነትን ተጠግተዉ በማታለል መዝለቅ አይችሉም።
|
ዉሸት መነሻዉ ነዉ የማይታወቀዉ እንጂ መድረሻዉ ይታወቃል እናም ይቆማል።
|
በወንጌላዊት ቤተ ክርስትያን የመጽሐፍ ቅዱስ አስተማሪ የሆኑት ዶ ር ያሬድ በበኩላቸዉ መንግሥት ጣልቃ ሊገባ ይገባል ባይ ናቸዉ።
|
ወጣቱ የማኅበራዊ ሳይንስ ባለሞያና ፀሐፊ ወጣት ዮርዳኖስ አልማዝ ሰይፉ በበኩሉ የኃይማኖት ተቋማትም ሆነ ሚዲያዎች ለሕብረተሰቡ ግንዛቤ ሊሰጡ ይገባል ሲል ያጠቃልላል።
|
የሪቻርድ ፓንክረስት መፅሐፍ በእንግሊዝኛ ኢትዮፕያን ሬሜነሳንስ ኧርሊይ ዴይስ የሚል ርዕሥ የሰጡት መፅሐፍ ሁለቱም በተገኙበት ሥነ ሥርዓት ለንደን ዉስጥ ተመርቋል።
|
ዓለም አቀፉ የቀዉስ እና ግጭት አጥኚ ቡድን ይህን መግለጫ ያወጣዉ የደቡብ ሱዳን ተቃዋሚ ቡድን የአንድነት ምስረታ ቀጠሮዉን ማራዘሙን ተከትሎ ነዉ።
|
ለዘመናት የመሩት ፓርቲያቸዉ በቁን አላቸዉ አስወገዳቸዉ ጥብቅ ኃይማኖተኛ ናቸዉ።
|
በአፋምቦ ሰዎች የተገደሉበት ጥቃት ከተፈጸመ በኋላ ሁለቱ ክልሎች በሚዋሰኑባቸው አካባቢዎች ግጭት አገርሽቷል።
|
በአፋምቦ ጥቃት ከተፈጸመ አስር ቀናት ቢያልፉም ዛሬም ኃላፊነት የወሰደ ወገን የለም።
|
ጫናው ደግሞ አነስተኛ እና መካከለኛ የሆኑ የንግድ እና አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ላይ መበርታቱ እየተነገረ ነው፡፡
|
በማኅበረ ሰብ ገጾች ያጋሩ ጥሬ ልኮ ጥሬ መቀበል ኤፍሬም እንዳለ ሰውየው አሞሌ ጨው ሲስርቅ እጅ ከፍንጅ ይያዛል፡፡
|
ፕሬዝዳንቱ በተደጋጋሚ ንግግራቸውን ለማቋረጥ የተገደዱ ሲሆን ወንጀለኛ እና መሰል ዘለፋዎችም ገጥሟቸዋል።
|
ፌዴሬሽኑ በነገው እለት በጉዳዩ ላይ ለምመከር ስብሰባ ጠርቷል አውዲዮውን ያዳምጡ።
|
የኢትዮጵያ እና የጀርመን ግንኙነት ለውጡን ወደ መደገፍ ትብብር ከፍ ማለቱን ፕሬዝዳንቱ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ አሳዉቀዉ ነበር።
|
ሽታይንማየር በኢትዮጵያ የሚካሄደው ለውጥ የተቀረው ዓለም ስለአፍሪቃ ያለውን አመለካከት እንዲያስተካክል የሚያግዝም ነው ብለዋል።
|
ስፖርት መስከረም ሰባት ቀን ዓም አትሌቲክስ በበርሊን በተደረገው የ ኛ ው የ በርሊን ማራቶን ውድድር ኬንይዊው አትሌት ኤሉድ ኪፕቾጊ ፥
|
በሂትለር ላይ የተቃጣው የግድያ ሙከራ ኛው ዓመት አውዲዮውን ያዳምጡ።
|
የአሸባሪዎች ጥቃትና ፀረ ሽብር ዘመቻ መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
ተኛው የሰመርጃም የሬጌ ሙዚቃ ድግስ ፀሀይ እና ነፋሻማ በሆነው አየር የሰመርጃም ታዳሚዎች እንደእየፍላጎታቸው ተበታትነው ድግሱን ይመለከታሉ።
|
በየዓመቱ በጎርጎሮሲያኑ የሐምሌ ወር መጀመሪያ በሚውለው አርብ ቅዳሜ እና እሁድ በኮሎኝ ከተማ የሰመርጃም የሙዚቃ ድግስ ይካሄዳል።
|
ሰመርጃም አውሮጳ ውስጥ ከሚካሄዱ ትላልቅ የሬጌ ፌስቲቫሎች አንዱ ነው።
|
ፉህሊንገር ዜ ወይም ፉህሊንገር ሐይቅ በተባለው እና በውኃ በተከበበው ደሴት ላይ ዘንድሮም ለ ተኛ ጊዜ የሰመርጃም የሙዚቃ ድግስ እየተካሄደ ይገኛል።
|
ለሦስት ቀናት በዘለቀው ድግስ የሚጠጉ የሙዚቃ ባንዶች በሁለት ትላልቅ መድረኮች ይጫወታሉ።
|
ወጣቱ ዘፋኝ ወደ መድረክ ሲወጣ ታዳሚው ጋር መቆሚያ አልነበረም።
|
የ ዓመቱ ዊዝኪድ ሁለት የሙዚቃ አልበሞችን ገበያ ላይ አውሏል።
|
በተለይ ዋን ዳንስ የተሰኘው ሙዚቃው ዩናይትድ ስቴትስን እና ብሪታንያ ጨምሮ በ ሀገራት በሙዚቃ መዘርዝር ውስጥ ኛውን ስፍራ ይዞ ቆይቷል።
|
ሰመርጃም ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ እንዲሁ የሙዚቃ ስራዎቹን ለታዳሚያን ያቀረበው ሳሞሪ አይ ጃማይካዊ ነው።
|
ሳሞሪ አይ እኢአ በ ዓ ም የለቀቀው ብላክ ጎልድ የተሰኘው አልበሙ በቢልቦርድ የሬጌ ቻርት የአምስተኛውን ቦታ አስገኝቶታል።
|
በኪንግስተን የድሆች ሰፈር ኬንኮት ያደገው ሳሞሪ አይ ዝናን ያተረፈው በአንድ የሙዚቃ ድግስ ላይ ጓደኞቹ የተወሰነች መስፈር እንዲዘፍን ከገፋፉት በኋላ ነው።
|
ፕሩቶጄ የተባበሩት መንግስታት የትምህርት የሳይንስና የባህል ድርጅት የሬጌ ሙዚቃን ባለፈው ዓመት ህዳር ቁሳዊ ያልሆነ የባህል ቅርስ አድርጎ መዝግቧል።
|
ምንጩ ጃማይካ የሆነው የሬጌ ሙዚቃ በተለይ ለራስ ተፋሪያን ትልቅ ቦታ አለው።
|
መድረኩ ለበርካታ አርቲስቶች ፍቅርን እኩልነትን እና አብሮነትን የሚሰብኩ መልዕክቶችን ለማስተላለፍ እድል ሰጥቷቸዋል።
|
ለሰመርጃም እንግዳ ያልሆነው ፕሩቶጄ በአሁኑ ሰዓት ጃማይካ ውስጥ አሉ ከሚባሉት አቀንቃኞች አንዱ ነው።
|
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.