input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
ጎርፍ ይሄድበት የነበረውንም የ ደረጃ አሁን መውረጃ እንደተበጀለትም መምህር መክብብ ነግረውናል፡፡
|
በ አርመኖች ያነፁት ሰባ ደረጃ ከዩኤን ሃቢታት እውቅና ባለፈ ከ ቅርሶች መካከል በአዲስ አበባ እንደተመዘገበም ሰምተናል፡፡
|
ቀድሞ በኢትዮ ቴሌኮም ስር አገልግሎት እየወሰዱ ነገር ግን ያልተመዘገቡ ተቋሞችም እንደነበሩ ተሰምቷል፡፡
|
ከጥቃቱ ጋር በተያያዘ ሰዎች ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተሰምቷል፡፡
|
በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ ቤት የፕሬስ ሴክሬተሪ መግለጫ ሰጥቷል፡፡
|
የሐገር ሽማግሌዎች አባ ገዳዎች የሀይማኖት አባቶች እንዲሁም ወጣቶች እና መንግሥት ርብርብ ባያደርጉ ኖሮ ከዚህም የከፋ እልቂት ይፈፀም ነበር ተብሏል፡፡
|
በቁጥጥር ስር ከዋሉት ውስጥ የመንግሥት ባለሥልጣናት እና የፀጥታ አካላትም እንዳሉበት የፕሬስ ሴክሬተሪው አቶ ንጉሡ ጥላሁን ተናግረዋል፡፡
|
ቁጥራቸው በትክክል ባይታወቅም በርካታ ዜጎች ከተክሉ የተለያዩ ምርቶችን በማምረት ይተዳደራሉ፡፡
|
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮምሽን የፖለቲካ ፓርቲዎች የኢትዮጵያ የሐይማኖት ተቋማት ጉባኤ መንግሥት አጥፊዎችን ህግ ፊት ያቅርብ ሲሉ ጥሪ ካቀረቡት ውስጥ ናቸው፡፡
|
ሕግን በፍጥነት አለማስከበር ተደጋጋሚ ጥፋቶች እንዲፈፀሙ በር የሚከፍት ነው ተብሏል፡፡
|
ሁለተኛ ክፍል የደረሱ በመቶ ተማሪዎች በትክክል ማንበብና መፃፍ እንዲችሉ ቢታቀድም ከ በመቶ ፈቀቅ አለማለቱ በማሳያነት ተጠቅሷል፡፡
|
ወላጆች በትምህርት ላይ ያላቸውን ተሳትፎ በማሳደግ ተማሪዎች ውጤታማ እንዲሆኑ ያግዛል በሚል ታሳቢነትም አገር አቀፍ የተማሪዎች ወላጆች ማህበር ተቋቁሟል ተብሏል፡፡
|
ጠንካራ የወላጆች ክትትል በሚደረግባቸው ትምህርት ቤቶች የታየው የውጤት መሻሻል ለዚህ ማህበር መቋቋም መነሻ ሆኗል ነው የተባለው፡፡
|
ይህ ማህበር በአመት ጊዜ ወላጆች ትምህርት ቤት እየተገኙ በመማር ማስተማር ሂደት ላይ እንዲወያዩ ያደርጋል መባሉንም ሰምተናል፡፡
|
ወላጆችም በእነዚህ ቀናት አንዴ ወደ ትምህርት ቤት ሄደው በትምህርት አጠቃቀምና በአጠቃላይ ጉዳይ ዙሪያ እንዲወያዩ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
|
በትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ቤቶች መሻሻል ዳይሬክተር አቶ ዮሐንስ ወጋሶ ወላጆች በዚህ መልኩ የሚያደርጉት ክትትል ለትምህርት መሻሻል ከፍተኛ እገዛ ያደርጋል ብለዋል፡፡
|
ስለሆነም ወላጆች በልጆቻቸው ትምህርት ላይ ቀጥተኛ ተሳታፊ በመሆን አጠቃላይ የትምህርት አሠጣጡ ላይ ያሉ እክሎችን ለመቅረፍ የድርሻቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀርቦላቸዋል፡፡
|
በመጀመሪያው ምዕራፍ ሄክታር በሚሸፍን የወደቡ አካል ለአገልግሎት የተዘጋጁ ግንባታዎች በመጠናቀቃቸው ነው በመጪው ወር ለአገልግሎት ክፍት ይሆናል የተባለው፡፡
|
የተመላሾቹ ቁጥር መብዛት በሕገወጥ መንገድ ከሐገር የመውጣት ዝንባሌ መጨመሩን አመልካች ነው ተብሏል፡፡
|
በያዝነው የፈረንጆቹ ዘጠኝ ሺ ሁለት መቶ ስደተኞች ወደ ሐገራቸው ተመልሰዋል፡፡
|
በ ወራት ውስጥ ከ ሚሊየን ዶላር በላይ ከወጪ ንግድ ተገኝቷል፡፡
|
ገቢው ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር ከ ሚሊየን ዶላር በላይ ብልጫ አለው፡፡
|
ሰሞኑን በኦሮሚያ ክልል በደረሰው ጥቃት ሳቢያ ሕይወታቸውን ያጡና ንብረታቸውን የወደመባቸው ዜጎች ካሳ እንዲከፈላቸው አጥፊዎችም በህግ መጠየቅ አለባቸው ብሏል፡፡
|
በሕዝቡ በኩል የዋጋ ንረት በመንግሥት በኩል የበጀት ጉድለት አለ ተብሏል፡፡
|
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የአገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታን በተመለከተ ለጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥቷል፡፡
|
በመግለጫው የሰላም ጥሪ ያስተላለፈ ሲሆን መንግስትንም ከዝምታ ወጥቶ አስቸኳይ እርምጃ እንዲወስድ ጠይቋል፡፡
|
በድርጊቱ ላይ የተሰማሩ ግለሰቦችም ይሁኑ ቡድኖች እንዲሁም የሚያባብሱ ወገኖች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ጠይቋል፡፡
|
ወንጀሉን የፈፀሙትንም የሚመለከታቸው የፍትህ አካላት አስፈላጊውን ማጣራት አድርገው በአስቸኳይ ህግ ፊት ሊያቀርቧቸው ይገባል ብለዋል፡፡
|
ሰፋ ካለው የጉባኤው የጋራ መግለጫ ባሻገር እያንዳንዱ የጉባኤው የበላይ ጠባቂ የሆኑ የሃይማኖት አባቶችም ለእምነት ልጆቻቸውና ለኢትዮጵያ ሕዝብ የሰላም ጥሪ አስተላልፈዋል፡፡
|
በግጭቱ ተሳትፈዋል ተብለው የተጠረጠሩ ተጨማሪ ሰዎችን በቁጥጥር ስር የማዋሉ ስራ ቀጣይ እንደሆነ አቶ ደሬሳ ተናግረዋል፡፡
|
ለዚህ የፀጥታ ሃይሎች ከህዝቡ ጋር በቅርበት እየሰሩ ናቸው ብለዋል፡፡
|
ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ከዋሉት ግለሰቦች መካከል ጥፋተኛ ሆነው የሚገኙትን ለይቶ ወደ ህግ የማቅረቡ ስራ በፍጥነት እንደሚከናወን አቶ ደሬሳ ጨምረው ነግረውናል፡፡
|
የተማሪዎች ጥያቄ በአንድ ጀምበር የሚመለስ ስለማይሆን ተማሪዎች መታገስ አለባቸውም ተብሏል፡፡
|
እቅዱን ለማስፈፀምም የተማሩ ወጣቶችን በማደራጀት በመስኖ ስራ እንዲሳተፉ ይደረጋል ተብሏል፡፡
|
ኢትዮጵያ ደግሞ እንደ ጫካ ቡና እና የጫካ ማር ያሉ ተፈጥሯው የግብርና ምርቶች ባለቤት ናት፡፡
|
እነዚህን ምርቶች የምትሸጣቸው ግን ማዳበሪያ እና ኬሚካል ከተጨመረባቸው የግብርና ምርቶች እኩል ነው ይባላል፡፡
|
ተማሪዎች መሰረታዊ የሕግ እውቀት እንዲኖራቸው ማድረግ ግዴታውን የሚያውቅ ዜጋ ለመፍጠር ያስችላል ተብሏል፡፡
|
ስለ ተቃውሞ ሰልፉ በየነ ወልዴ በክልሉ የሚንቀሳቀሰውን አረና ፓርቲን ጠይቆ ይህንን አሰናድቷል፡፡
|
ሆኖም ግን መንግሥት የፋይናንስ ድጋፍ ካላደረገልኝ ድርጅቱ ሊዘጋ እንደሚችል ተናግሯል፡፡
|
ውድድሮቹ የተሰረዙት በተመደበላቸው መርሃ ግብር ሊካሄዱ ባለመቻላቸው የውድድር ስፍራዎች በመዘጋታቸው በውድድር ስፍራዎች ተመልካቾች እንዳይገቡ በመከልከላቸውና በሌሎች ተያያዥ ምክንያቶች ናቸው፡፡
|
ከ በላይ ውድድሮችና ሌሎች መርሃ ግብሮች ሙሉ ለሙሉ መሰረዛቸው አይቀርም፡፡
|
ያለፉትን ወራት ዓለምን ባመሰው የኮሮና ወረረሽኝ ግን ውድድሮች ላልተወሰነ ጊዜ በመተላለፋቸው ሙሉ በሙሉ በመሠረዛቸው ከ ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ታጥቷል፡፡
|
ስለሆነም በ እ ኤ አ በዓለም ዙርያ በተለያዩ ስፖርቶች ከሚካሄዱ ውድድሮች የሚገኘው ገቢ ከ ቢሊዮን ዶላር በታች ይሆናል፡፡
|
በ እ ኤ አ ላይ የስፖርት ውድድሮች በመላው ዓለም ከ ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ አስገኝተዋል፡፡
|
በተያያዘ ቶኪዮ የምታስተናግደው ኛው ኦሎምፒያድ በ ዓመት መሸጋሸጉ ዓለም አቀፍ የስፖርት ማህበራትን ወደ በጀት እጥረት እና ኪሳራ ውስጥ ይከታቸዋል፡፡
|
በኦሎምፒኩ ላይ የሚካሄዱ ስፖርቶችን የሚወክሉ ዓለም አቀፍ የስፖርት ፌደሬሽኖች እና ማህበራት ከዓለም አቀፉ የኦሎምፒክ ኮሚቴ የሚያገኙት የገንዘብ ድጋፍ ስለማይለቀቅ ነው፡፡
|
በተለይ በ ኛው ኦሎምፒያድ እንደአዲስ ይጀመራሉ የተባሉ የኦሎምፒክ ስፖርቶች ተጎጂዎች ናቸው፡፡
|
ዓለም አቀፉ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ሪዮ ዲጄኔሮ ባካሄደችው ኛው ኦሎምፒያድ ለዓለም አቀፍ የስፖርት ፌደሬሽኖች ከ ሚሊዮን ዶላር በላይ አካፋፍሎ ነበር፡፡
|
ትልልቅ የስፖርት ውድድሮች ለመንፈቅና ለዓመት ተሸጋሽገዋል የኮሮና ወረርሽኝ የዓለም ስፖርትን ካቃወሰ ቀናት አልፈዋል፡፡
|
ብዙዎቹ የዓለማችን ትልልቅ የስፖርት ውድድሮች መርሃግብራቸውን ከ እስከ ወራት አሸጋሽገዋል፡፡
|
ከተቋረጡ ወራት ያለፋቸው የአውሮፓ የእግር ኳስ ሊጐች በሚቀጥሉት ቀናት ካልተጀመሩ ደግሞ የጊዜ መሸጋሸግ ሳይሆን ጭራሽኑ የመሰረዝ ዕጣ ይገጥማቸዋል፡፡
|
ከአሳማኝ የውጤት ምዘና ጋር በቀጣይ የውድድር ዘመን በአህጉራዊ ውድድሮች የሚያሳትፏቸውን ክለቦች እንዲገልፁም ተጠይቀዋል፡፡
|
የአውሮፓ ሊጎች የውድድር ዘመናቸውን አጨራረስ በተመለከተ ውሳኔያቸውን ለማሳወቅ በተሰጠው የግዜ ገደብ ቀናት ቀርተዋል፡፡
|
የዓለም አትሌቲክስ ፕሬዝዳንት ሆነው ሲያገለግሉ የቆዩት ሴባስቲያን ኮው የአትሌቲስ ስፖርት ህልውና ከውድድሮች ጋር የተያያዘ መሆኑ አሳስቧቸዋል፡፡
|
ራነርስ ወርልድ ለተባለ መፅሄት ሴባስቲያ ኮው እንደተናገሩት ዓለም አቀፍ ውድድሮች በሚቀጥሉት ወራት ተጀምረው አትሌቶች ወደ መደበኛ የዝግጅት ምዕራፋቸው መመለስ ይኖርባቸዋል፡፡
|
በዓለም አትሌቲክስ ባለፉት ጥቂት ወራት ከፍተኛ የሽልማት ገንዘብ የሚያስገኙ ውድድሮች በመቋረጣቸው በአትሌቶች ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል፡፡
|
ዓለም አቀፉ የአትሌቲክስ ተቋም በውድድሮች መሰረዝ ችግር ላይ የወደቁ አትሌቶችን በፋይናንስ ድጋፍ ሞራላቸውን ለመጠበቅ መወሱንም አስታውቋል፡፡
|
በጎዳና ላይ ሩጫዎች ከ ሺ እስከ ሺ ተሳታፊዎች መኖራቸውን የጠቀሱት የአትሌቲክስ ባለሙያው ውድድሮቹን መልሶ ለመቀጠል አዳዲስ ፈጠራዎች ወሳኝ ናቸው፡፡
|
ጆስ ሄርማንስ በተጨማሪ ምክራቸው አትሌቶች በያሉበት ሆነው ወቅታዊ የአካል ብቃታቸው እና ዝግጅታቸው እንዳይዛባ ቀለል ያሉ ልምምዶችን በየቤቶቻቸው እንዲሰሩም መክረዋል፡፡
|
ከአጋር አትሌቶችና ከመላው ቡድን ጋር መስራት ሙሉ አቅምን ለማወቅ ያስችላል፡፡
|
በአሜሪካ ሁሉም አይነት የስፖርት ውድድሮች ያለፉትን ሁለት ወራት እንደተቋረጡ ናቸው፡፡
|
ስደተኛታት ካብ ማእከላይ ባሕሪ ድሒሮም መሕተሚ ዋሽንግተን ሓለዋ ባሕሪ ሊብያ ኣፍሪቃዊያን ስደተኛታት ካብ ማእከላይ ባሕሪ ምድሓኖም ሓቢሮም።
|
እቶም ስደተኛታት ተጻዒኖምሉ ዝነበሩ ጀልባ ናይ ሞተር ጸገም ከምዘጋጠሞን እቶም ስደተኛታት ኣብ ማእከል ባሕሪ ተራሕሪሖም ከምዝተረኽቡ ሓለዋ ባሕሪ ሊብያ ይገልጽ።
|
ኣብ ዝሓለፈ ሰሙን ንሰለስተ ተኸታታሊ መዓልታት ብዝተኻየደ ናይ ህይወት ኣድሕን ስርሒት ልዕሊ ስደተኛታት ካብ ማእከላይ ባሕሪ ምድሓኖም ተሓቢሩ ሎ።
|
ተመሳሳሊ ሶሉስ ጥሪ ሓለዋ ባሕሪ ኢጣልያ ስደተኛታት ኣብ ሓንቲ ጀልባ ካብ ዓቐን ንላዕሊ ተጻዒኖም ኣብ ማእከላይ ባሕሪ ከምዝተረኽቡ ይገልጽ።
|
ሚላድ ዓብደልኸሪም ሓደ ኣብቲ ስርሒት ህይወት ኣድሕን ዝተሳተፉ አባላት ሓለዋ ባሕሪ ሊብያ እዩ።
|
ኣብ ገማግም ባሕሪ ከተማ ዙዋራ ስደተኛታት ዝጸዓነት ጀልባ ከምዘላ ሓበሬታ ተዋሂቡና ናብቲ ቦታ ኬድና።
|
ድሕሪ ናይ ስለስተ ሰዓታት ፈተሻ ድማ ካልኣይ ጻውዒት ረኺብና ካልእ ኣስታት ስደተኛታት ጀልባ ኣብቲ ከባቢ ረኺብና።
|
ሓለዋ ባሕሪ ኢጣልያ ብተመሳሳሊ ኣብ ዝሓለፈ ሰሙን ናይ ህይወት ኣድሕን ስርሒት ከምዝተኻየደ ኣብ ዘውጽኦ መግለጺ ይሕብር።
|
ንሱ ነዚ ዝገለጸ፡ ብምኽንያት ብደረጃ ዓለም ዝተኸብረ መዓልቲ ኤይድስ፡ ኣብ ከተማ ኣኽሱም ዝተኸብረሉ አጋጣሚ እዩ፡፡
|
ኣይተ ይርጋ ገብረእግዝኣብሄር መግለፂኡ እንትቅፅል ኣብ ዝሓለፉ ዓማውቲ ኣብ ሕድሕድ ገዛ ኣትየ ዝፈጠሮ በሰላ ንመንግስቲ እቲ ዝዓበየ ፀገም ነይሩ፡፡
|
ወላዲ ብውልዱ ወላዲ ጠዋሪ ዘይብሉ ምትራፍ ምስ በዝሐ ክስንብድ ጀሚሩ፡፡
|
ሕዚ ድማ በብዓመቱ ቁጽሩ አናወሰኸ ናብ ሚኢታዊ ከባቢ ምብፅሑ ልብና ክፈርሽ ክንድንግጽ ገይሩና ኣሎ፡፡
|
እዚ ድማ ተስፋ ገይርካ በቲ ለውጢ ዓጊብካ ሸለል ምባል ዘፈጠሮ እዩ፡፡
|
እቲ ሕማም ከም ሓዱሽ ክድግስ ዘኽኣሎ ስለዚ ዓብዩ ሰራሕ ከምዘለኒ የርእየኒ እዩ ዝብል ዝርከቦ ሓሳብን ካለእ መብርህን ሂቡ ኣሎ፡፡
|
ነዳዲ ንምእታው ኣብ ልዝብ ኣለና ዝበሉ ኣቶ ፍጹም አረጋ ዝርዝር ቲ መደብ ክስርሓሉ ዝግባእ ዩ።
|
እንተኾነ ብስሩዕ ዝተመደበ ውጥን ግን ኣቑሑት ንምእታውንን ተወሳኺ ባጤራ ወጻኢ ኣብ ምዕቓብን ኣበርኽቶ ክገብር ተኽእሎ ኣለዎ ኢሎም።
|
በዛሬው ዕለት በድሬዳዋ በጣለው ሃይለኛ ዝናብና እሱን ተከትሎ በተከሰተው ጎርፍ ለጊዜው ቁጥራቸው በውል ያልታወቁ ቤቶች ፈርሰዋል።
|
የደቻቱ ወንዝ በደቻቱ እና አሸዋ ያስከተለው ጎርፍ እንዲሁም ደቻቱ ድልድይ ሥር በጎርፍ ተከብበው የነበሩ ሰዎችን የማዳን ጥረት በከፊል ይህን ይመስላል።
|
በዩናይትድስቴትስ ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትረምፕ ላይ በሕግ መወሰኛ ምክር ቤቱ ፊት የተጀመረው የክስ ሂደት ሁለተኛ ሳምንት ሙግት ዛሬ ይጠናቀቃል፡፡
|
ክሳብ ሕጂ ኣስታት ናይ ኮሮና ቫይረስ መመርመሪ መሳርሒታት ካብ ቻይና ተረኺብና ኣለና ።
|
በለውጥ ጉዞ ላይ ነን እየተባለም ፖለቲካ ፓርቲና መንግሥት አንድ አድርጎ መሄድ ትክክል አይደለም ብለዋል አስታየየት ሰጪዎቹ።
|
ሥራ አስኪያጁ በህወሓት ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ እንዲወርዱ ተወስኗል ተብሎ በትግራይ የህዝብና መንግሥት ግንኙነት ቢሮ የወጣው መግለጫ በማኅበራዊ ሚድያ መነጋገርያ ሆኗል።
|
መንግሥታት የኮሮናቫይረስን ወረርሽኝ ለመቆጣጠር ሲሠሩ ሰብዓዊ መብቶችን እያከበሩ እንዲሆን የተባበሩት መንግሥታት ደርጅት የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ዛሬ ጥሪ አሰምተዋል።
|
ኤርትራ፡ ልዕሊ ናይ ምህዞን ሰንዓን ስርሓት ዝዳለወ መንእሰይ መሕተሚ ኣስመራ መሃንድስ ክብሮም ዑቕባዝጊ ይበሃል።
|
እቶም ተማሃሮ ኣብ ናይ ዕረፍቲ ግዚኦም ኣብ ከምዚ ድርብ ረብሓ ዘለዎ ሰናይ ስራሕ ምስታፎም ዕግበት ከምዝፈጥረሎምን ተዛሪቦም።
|
ቃለ መጠይቕ ምስ ፋርማሲስት ፊልሞን ብምኽንያት ኣህጉራዊ ቅነ ጸረ ባክተርያ ታሕሳስ
|
ሁሌም የጦርነት ጀግኖች ሲታሰቡ በብዙዎች አእምሮ ጀብድ የፈጸሙ ሴቶች አይታወሱም።
|
በወቅቱ በዚህ ክስተት ስድስት ሰዎች እንደሞቱ የተነገረ ቢሆንም አሁን የሟቾቹ ቁጥር አምስት መሆኑ ተረጋግጧል።
|
የኢትዮጵያ ሠራዊት አዛዥም ብርጋዴየር ጀነራል አለሙ አየነ ባርዳሌ ውስጥ ተመትቶ ስለወደቀው የኬንያ የጭነት አውሮፕላን ዝርዝር በማብራሪያ ሰጥተዋል።
|
ግንቦት ኢትዮጵያ ሰው ሰራሽ የዘረ መል ለውጥ የተደረገባጋቸው ሕያዋን ጄኒቲካሊ ሞዲፋይድ ኦርጋኒዝም የእህል ዘሮችን ለማምረትም ሆነ ለመጠቀም እንዳልተማማች ተገለጸ።
|
አስታት ስደተኛታትን ፍልሰተኛታትን ካብ ገማግም ባሕሪ ሊብያ ትማሊ ምድሓኖም ተገሊጹ ሰነ
|
የጎሳ ግጭት እና ጋምቤላ መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
ጥበብን ፍለጋ ሺህ ኪሎ ሜትሮችን የተጓዘችው ንግሥት አውዲዮውን ያዳምጡ።
|
ከታሰሩት ውስጥ በኢትዮጵያ በርካታ የንግድ ተቋማትን የሚያንቀሳቀሱት ሼህ መሐመድ ሁሴን አላሙዲ እንደሚገኙበት ተነግሯል፡፡
|
የባህረሰላጤዋ ቁልፍ ሀገር ሳዑዲ አረቢያ ካለፈው ቅዳሜ ጀምሮ በተከታታይ በተከሰቱ ፖለቲካዊ ሁነቶች እየተናጠች ትገኛለች፡፡
|
በጥቂት ሰዓታት ውስጥ የተደራረቡት ክስተቶች የአካባቢውን ፖለቲካ በቅጡ ለሚከታተሉ ተንታኞች እንኳ ያልተጠበቁ እና እንግዳ ሆነውባቸዋል፡፡
|
ከሁሉም በላይ ትኩረትን ስቦ እስካሁን እያነጋገረ ያለው ግን የእስሩ ጉዳይ ነው፡፡
|
ቅዳሜ ምሽቱን ይፋ በወጣው የእስራት እርምጃ ልዑላን አራት በስራ ያሉ እና የቀድሞ ሚኒስትሮች ሶስት ከፍተኛ ባለስልጣናት በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡
|
በሙስና ላይ የተከፈተ ዘመቻ በተባለለት የእስራት እርምጃ ቢሊየኖሮች ጭምር ያሉበት የናጠጡ ባለሀብቶች ስብስብም ተካተውበታል፡፡
|
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.