input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
እናም ልዩነቱን ጠንቅቆ በማወቅ የሳይንስ ጠበብት በምድር ላይ የሚገኙ ሰዎች በሕክምና ረገድ የተሻለ አገልግሎት የሚያገኙበትን ዘዴ እንዲሹ ሊረዳ ይችላል።
|
በሕዋ የብረታ ብረት ዓይነቶችን ባህርይ መርመርና ማወቅ ተፈላጊ ነው።
|
ስለሆነም ለምሳሌ ያህል የአይሮፕላን አንቀሳቃሽ ሞተሮችን በቀላሉ አሻሽሎ ለመሥራት በሕዋ በብረታ ብረቶች ላይ ምርምር ማድረጉ ይጠቅማል።
|
ወደ ማርስ የሚደረግ ጉዞ አሉ ቨኧርነር ሰኞ ማክሰኞ በማንኛውም ቀን ሊሆን ይችላል።
|
ጊዜውን ቀኑን በዚህ ዓመት ወርና ዕለት ብሎ ለመግለጽ ካሁኑ አስቸጋሪ ነው።
|
አሁን ባለን የሥነ ቴክኒክ ደረጃ ማርስ ደርሶ ለመመለስ ዓመት ነው የሚወስደው።
|
በሽታ ቢያጋጥም ከዓለም አቀፉ የሕዋ ቤተ ሙከራ ወደ ምድር ለመመለስ የጥቂት ሰዓቶች ጉዳይ ነው።
|
ወደ ማርስ በሚደረግ ጉዞ በሽታ ቢያጋጥም ከ ዓመት በፊት ምንም ማድረግ አይቻልም።
|
ግራም ነፈሰ ቀኝ ሰዎች የማወቅ ጉጉታቸው ከፍተኛ በመሆኑ ጉዞውን አንድ ቀን ተግባራዊ ለማድረግ ከመጣር አይቦዝኑም ።
|
ቤተ ሙከራው በአርግጥ ለታሰበው ዓላማ እጅግ ጠቃሚና የተሟላ ሁኔታ ያለው የምርምር ጣቢያ ነው።
|
ጌርስት በዓለም አቀፉ የሕዋ የምርምር ጣቢያ በነበረበት ጊዜ ምን እንደናፈቀው ተጠይቆ ፒሳ መግመጥና ቢራ መጎንጨት መሆኑን ገልጦ ነበረ።
|
ይሁንና ይህን ፍላጎቱን መሬትን ከረገጠ በኋላም ወዲያው ማሟላት አልቻለም ስለማይፈቀድ
|
እስካሁን ንፁህ የሚጠጣ ውሃ እርሱንም ቢሆን ቀስ በቀስ እያረፈ እንዲጎነጭ እንጂ ባንድ ጊዜ ብዙ ውሃ እንዲጠጣ አልተፈቀደለትም።
|
አንጀቱን የሚያውክ ባጠቃላይ ጤንነቱን የሚያቃውስ ሁኔታ ድንገት እንዳያጋጥም ሥጋት በመኖሩ ነው የተከለከለው።
|
ወደቀደመው ወደሚቀጥለው በቀጥታ የሚተላለፍ ስርጭት በድፍን አፍሪካ ሚሊዮኖች የሚበሉት የላቸውም፡፡
|
ኬንያ በድርቅ ምክንያት የአስቸኳይ ጊዜ ሁኔታ ውስጥ ለመግባት ተገድዳለች፡፡
|
በአንዳንድ የደቡብ ሱዳን አካባቢዎች ጠኔና ቸነፈር መግባቱ በይፋ ተነግሯል፡፡
|
በድፍን አፍሪካ ለምግብ መጥፋት አደጋ ከተጋለጡት በአሥሮች ሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎች ቁጥራቸው እጅግ የበዛው ሕፃናት ናቸው፡፡
|
ቪኦኤ አማረኛ የዚህን አንገብጋቢ ሁኔታ ዘገባዎች ከመላ አፍሪካ እየተከታተለ ያቀርብላችኋል፡፡
|
አብዛኞቹ ወደ ቦታቸው ተመልሰዋል ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
ጥንታዊቷ የንግድና የትምህርት ማዕከል ቲምቡክቱ የአሁኑ ይዞታዋ ምን ይመስላል
|
ወ ሮ ፋቲማቱ ኧል ሐሰን ይባላሉ የ ልጆች እናት ናቸው።
|
ቲምቡክቱ ከተማ ዳር ከቤታቸው ውጭ አቧራማ ወለል ላይ ተቀምጠው በጥቂት የፕላስቲክ ከረጢቶች የታሸጉ ፥
|
ጂሐዲስቶቹ ሴቶች ማንኛውንም ነገር እንዳይሸጡ አገዱ ከቤት እንዳንወጣም ከለከሉን በዚህም ሳቢያ ብዙዎች ከተማይቱን ለቀው ወጥተዋል።
|
አሁን ቀስ በቀስ እየተመለስን ሥራችንን እንደገና በመጀመር ላይ ነን።
|
እ ጎ አ በሚያዝያ ወር አክራሪ እስላማውያን ታጣቂ ኃይሎችከተማይቱን ሲቆጣጠሩ ሴቶች መሥራት የለባቸውም ብለው ከለከሉ።
|
ኧል ሐሰንና ቤተሰባቸው እንዲሁም በዛ ያሉ ወዳጆቻቸው ለመሰደድ ተገደዱ።
|
ወደ ቲምቡክቱ የተመለሱት እ ጎ አ በ መግቢያ ላይ የማሊና የፈረንሳይ ወታደሮች ጅሃዲስቶቹን ሲያባርሯቸው ነበር።
|
ይሁን እንጂ የከተማይቱ የንግድ እንቅሥቃሴ ቀጥ ብሎ ነበር ።
|
ለወጣቶች አልፎ አልፎ ጊዜያዊ ካልሆነ በስተቀር የሥራ ዕድል የለም ኧልሐሰንም እንደገና ሥራ ማንቀሳቀስ የጀመሩት የእርዳታ ድርጅት በሰጣቸው ብድር ነው።
|
ሳሌም ዑልድ ኧል ሃጂም ከተማይቱ አንዳች የማንሠራራት ምልክት እንደማይታይባት ነው የሚናገሩት።
|
አሁን በጡረታ ዕድሜ ላይ የሚገኙት የታሪክ ፕሮፌሰር ስለከተማይቱ በዛ ያሉ ታሪኮች ጽፈዋል።
|
ከተማይቱ አንድ ዘመን በጨው በዝሆን ጥርስና በባሪያ ንግድ የገነነች ነበረች።
|
በአሁኑ ጊዜ ቲምቡክቱ የንግድ እንቅሥቃሤ አይታይባትም ሱቆች እንደተዘጉ ናቸው ፍርሃትም ነግሷል ነው የሚባለው።
|
የታሪክ ምሁር ሳሌም ዑልድ ኧል ሃጂ ከጂሃዲስቶቹ ጎን ለጎን ሕዝቡን የሚያሸብሩ ወሮበላ ሽፍቶችም ነበሩ።
|
በተለይ ዐረቦቹ ብዙዎቹ ጂሃዲስቶች ናቸው ስለተባለ ተመልሶ መምጣቱን ይፈራሉ።
|
የዓለም ሕዝብ የባህል ቅርስ ወደተሰኘችው ጥንታዊ መስጊዶችና አብያተ መጻሕፍት ወዳሏት ታሪካዊ ከተማ ዝር የሚል አገር ጎብኚ ቱሪስት ም የለም።
|
በሁለት ቀን ጉዞ በሚደረስበት መዲና ባማኮ የሚገኘው መንግሥትም የተዳከመ ነው።
|
የተባበሩት መንግሥታት የሰላም ተልእኮ አባላት የሚገኙት በታላላቅ ከተሞች ብቻ ነው።
|
ነጋዴይቱ ወ ሮ ፋቲማቱ ኧልሐሰን ግን ብሩሕ ተስፋ ነው ያላቸው።
|
የምሸጠውን ሸቀጣ ሸቀጥ ለመግዛት ጎረቤቶቼ ገንዘብ ባይኖራቸውም ሁኔታው እየተሻሻለ እንደምሄድ አልጠራጠርም ነው የሚሉት ወ ሮ ፋቲማቱ ኧል ሐሰን
|
ትናንት ኪጋሊ ሩዋንዳ ላይ በተጀመረዉ የአፍሪቃ ኅብረት ጉባዔ ላይም ይኸን ለረዥም ጊዜ የተጠበቀ የፓን አፍሪቃ የይለፍ ሰነድ ይፋ አድርጓል።
|
የአፄ ቴዮድሮስ ኛ የትዉልድ ቀን ክብረ በዓል አውዲዮውን ያዳምጡ።
|
የጥር ዓ ም ዘገባ አዘጋጇ ሀገር ሩዋንዳ በካፍ ተወድሳለች።
|
በጀርመን ቡንደስ ሊጋ ከታች ያደጉት ሁለት ቡድኖች ጥንካሬያቸውን እያሳዩ ነው።
|
ለዓመታት አቅሉን ስቶ የሚገኘው ዝነኛው የፎርሙላ አንድ የመኪና ሽቅድምድም ተወዳዳሪ ጀርመናዊው ሚሻኤል ሹማኸር የጤና ሁናቴ አንዳችም መሻሻል እንዳልታየበት ተነግሯል።
|
ቸልሲን በሜዳው ለመግጠም ወደ ስታንፎርድ ብሪጅ ያቀናው ማንቸስተር ዩናይትድ በትናንቱ ጨዋታ ከተጋጣሚው የተሻለ ብቃት አሳይቷል።
|
ቸልሲ በ ነጥብ ቁልቁል ኛ ደረጃ ላይ ነው የሚገኘው።
|
የማንቸስተር ዩናይትድ አሠልጣኝ ሌዊ ቫን ጋል ጨዋታው ከተጠናቀቀ በኋላ በቢቢሲ ስፖርት ተጠይቀው ሲመልሱ፦ ድል ከእጃችን ነው ያመለጠው።
|
ማንቸስተር ዩናይትድ በደረጃ ሠንጠረዡ እስከ ሦስተኛ ድረስ በአስተማማኝ ነጥብ ለመዝለቅ ከቸልሲ ጋር ያደረጋቸውን አይነት ጨዋታዎችን ማሸነፍ መቻል እንደነበረበት አሠልጣኙ ጠቅሰዋል።
|
ባለፈውም ከኒውካስትል ዩናይትድ ጋር ስንጫወት በባከነ ሰአት ተመሳሳሳይ ነገር ነበር የተከሰተው ብለዋል።
|
ለሽንፈታቸው ምክንያትም የተከላካዮች አለመቀናጀት እና ኳሱን በዘፈቀደ መለጋት ዳኛው ተገቢ ያልሆኑ ቅጣት ምቶችን መስጠቱ እንዲሁም ኳሷን በአግባቡ አለመቆጣጠር እንደነበር ጠቅሰዋል።
|
አኹን ማንቸስተር ዩናይትድ ከመሪው ላይስተር ሲቲ በ ነጥብ ርቀት ዝቅ ብሎ አምስተኛ ደረጃ ላይ ይገኛል።
|
ዋትፎርድን ለምንም ያሸነፈው ቶትንሐም ሆትስፐር በ ነጥብ ሁለተኛ ደረጃን ተቆናጧል።
|
አርሰናል በተመሳሳይ ነጥብ ግን በግብ ክፍያ ተበልጦ ሦስተኛ ነው።
|
በሣምንቱ ማሳረጊያ ከባድ ሽንፈት የገጠመው ማንቸስተር ሲቲ ነጥብ ይዞ አራተኛ ነው።
|
ማንቸስተር ሲቲ ቅዳሜ ዕለት በላይስተር ሲቲ ለ ድባቅ ተመቷል።
|
የማንቸስተር ሲቲን ሽንፈት ተከትሎ፦ ጋዜጦች ይኼኔ ነው የፔፕ ጓርዲዮላ አስፈላጊነት ሲሉ በቡድኑ ተሳልቀዋል።
|
የባየር ሙይንሽን አሠልጣኝ ፔፕ ጓርዲዮላ በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ የዘንድሮ የውድድር ዘመን ማብቂያ ላይ ማንቸስተር ሲቲን ሊያሰለጥኑ ወደ እንግሊዝ ያቀናሉ።
|
የማንቸስተር ሲቲ አሠልጣኝ ማኑኤል ፔሌግሪኒ ቡድናቸውን ወደፊት ለፔፕ ጓርዲዮላ እንደሚያስረክቡ መግለጣቸው በተጫዋቾቻቸው ላይ ተጽዕኖ ሳይፈጥር አልቀረም ተብሏል።
|
ፔፕ ጓርዲዮላ ወደ እንግሊዝ እንደሚያቀኑ ይፋ መኾኑ በሌላ አቅጣጫ ደግሞ ኃያሉ ባየር ሙይንሽን ላይ ሌላ ጫና ፈጥሯል።
|
ቅዳሜ ዕለት ከባየር ሌቨርኩሰን ጋር ባደረጉት ግጥሚያ የመጀመሪያ አጋማሽ ጨዋታቸው ግራ በመጋባት የተዋጠ ነበር።
|
ሆኖም ኃያሉ ባየር ሙይንሽን በ ነጥብ ቡንደስ ሊጋውን እየመራ ይገኛል።
|
ቅዳሜ ዕለት ከሔርታ ቤርሊን ጋር ያለምንም ግብ የተለያየው ቦሩስያ ዶርትሙንድ በ ነጥብ በ ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል።
|
በቡንደስ ሊጋው ከታች ያደጉት ዳርምሽታድት እና ኤንግሎሽታድት ትናንት እና ከትናንት በስትያ አሸንፈዋል።
|
በስፔን ላሊጋ መሪው ባርሴሎና ትናንት ሌቫንቴን ለባዶ ድል አድርጓል።
|
ዳቪድ ናቫሮ በ ኛው ደቂቃ የመጀመሪያዋን ግብ በራሱ ቡድን ላይ አስቆጥሯል።
|
ሉዊስ ሱዋሬዝ ማሳረጊያዋን ሁለተኛ ግብ በመደበኛ የጨዋታው ክፍለ ጊዜ ማብቂያ ኛው ደቂቃ ላይ ከመረብ አሳርፏል።
|
ሪያል ማድሪድን እሁድ በተመሳሳይ ውጤት ግራናዳን ለባዶ ማሸነፍ ችሏል።
|
ለሪያል ማድሪድ በ ኛው ደቂቃ ካሪም ቤንዜማ የመጀመሪያዋን ግብ አስቆጥሯል።
|
በ ኛው ደቂቃ ላይ ግን የግራናዳው ዩሱፍ ኤል አራቢ በግብ ጠባቂው እግር ስር የላካት ኳስ ግራናዳ አቻ ለማድረግ ችላለች።
|
በ ኛው ደቂቃ ሉካ ሞድሪች ከርቀት አክርሮ የለጋት ኳስ ከመረብ ያረፈችው በድንቅ ኹኔታ ነበር።
|
ሩዋንዳ ባዘጋጀችው የዘንድሮው ቻን የአፍሪቃ ዋንጫ ግጥሚያ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ኮንጎ የዋንጫው ባለቤት ለመኾን ችሏል።
|
የመጀመሪያ ግቧ የተቆጠረችው ጨዋታው በተጀመረ ኛው ደቂቃ ላይ ነበር።
|
በ ኛው ደቂቃ ላይ ሁለተኛዋንም ግብ ያስቆጠረው ኤሊያ ሜቻክ በውድድሩ በአጠቃላይ ኳሶችን ከመረብ በማሳረፍ ኮከብ ግብ አግቢ ሆኖ ተመርጧል።
|
ምርጥ ተጨዋች ተብሎም የተሸለመው ይኸው የ ዓመት ወጣት ነው።
|
ለዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ኮንጎ ሦስተኛዋን ግብ በ ኛው ደቂቃ ላይ መሬት ለመሬት አክርሮ በመምታት ከመረብ ያሳረፈው ደግሞ ጆናታን ቦሊንጊ ነው።
|
ሀገር ውስጥ ብቻ የሚጫወቱ ተጨዋቾችን ማሰለፍ በሚፈቀድበት በዚህ ግጥሚያ ኢትዮጵያን ጨምሮ ሃገራት ተሳትፈውበታል።
|
ለሦስት ሣምንታት በዘለቀው ውድድር ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ኮንጎ በፍፃሜው ማሊን ገጥሞ ለ ዜሮ በማሸነፍ ዋንጫውን አንስቷል።
|
የመጀመሪያውን ውድድርም ከ ዓመታት በፊት ያሸነፈው ይኸው ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ኮንጎ ነበር።
|
የመጀመሪያውን ውድድር እንደ ጎርጎሪዮስ አቆጣጠር በ ዓመት ያስተናገደችው ኮትዲቯር ትናንት ለደረጃ በተደረገው ግጥሚያ ጊኒን ለ በማሸነፍ ሦስተኛ ወጥታለች።
|
ሩዋንዳ ውስጥ የተከናወነው የዘንድሮው የቻን ውድድር ከአንድ ክስተት ውጪ ስኬታማ እንደነበር ተጠቅሷል።
|
የሩዋንዳ ብሔራዊ የእግር ኳስ ፌዴሬሽን የመገናኛ አውታሮች ግንኙነት ባለሙያ ቦኒ ሙጋቤ በእርግጥም ዝግጅቱ ስኬታማ ነበር ብለዋል።
|
መንግሥት ሁሉም አቅርቦት በጊዜ መሟላቱን ለማረጋገጥ በተቻለ አቅም የበኩሉን ለማድረግ ሞክሯል።
|
የእግር ኳስ መጫወቻ ሜዳዎች እና ሆቴሎች ሌላው ቀርቶ የመጓጓዣ አቅርቦቱ የተሟላ ነበር።
|
ይኽን ካፍ ከጥቂት ቀናት በፊት ባኪያሄደው ጋዜጣዊ መግለጫ አረጋግጧል።
|
በእርግጥም የአፍሪቃ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን በእንግሊዝኛ ምኅፃሩ በሩዋንዳው የቻን ውድድር ዝግጅት መደነቁን እና መደሰቱን አስታውቋል።
|
የኢትዮጵያ ቡድን በዚህ ውድድር የዋንጫው ባለቤት ከኾነው ከዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጨምሮ በምድቡ ሦስት ጨዋታዎችን አከናውኖ አንድም አላሸነፈም።
|
አንድ ግብ በማስቆጠር አንድ ጊዜ አቻ ሲወጣ አምስት ግቦችን አስተናግዶ በአንድ ነጥብ ተወስናም የመጨረሻውን ደረጃ ይዞ መሰናበቱ ይታወሳል።
|
የፍፃሜውን የዋንጫ ግጥሚያ የሩዋንዳው ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ እና በርካታ ሩዋንዳውያን ስታዲየም ታድመው መከታተላቸውም ተዘግቧል።
|
በመኪና ሽቅድምድም ዝነኛ የነበረው ጀርመናዊ ሚሻኤል ሹማኸር በበረዶ ሲንሸራተት ራስ ቅሉ ተጎድቶ የአልጋ ቁራኛ ከኾነ ዓመታትን አስቆጥሯል።
|
ሚሻኤል ሹማኸር በወቅቱ የደረሰበት የራስ ቅል አደጋ በሚያሳዝን መልኩ ሕይወቱን አበላሽቶታል ሲሉ ጣሊያናዊው የፌራሪ ሥራ አስኪያጅ ሉካ ዲ ሞንቴሴሞሎስ ገልጠዋል።
|
የጀርመን እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፍራንስ ቤከን ባወርን እና የዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማሕበራት ፌዴሬሽንን በእንግሊዝኛ ምኅፃሩ ለመክሰስ መዘጋጀቱን አስታውቋል።
|
የጀርመን እግር ኳስ ፌዴሬሽን ክሱን የሚጀምረው የ ሚሊዮን ዩሮ ጉዳት እንዳይደርስበት መኾኑን ተናግሯል።
|
የጀርመኑን የፕሮቴስታንት እምነት መሪ የማርቲን ሉረርን የሃይማኖት አብዮት ኛ ዓመት ለማዘከር የተዘጋጀዉ አዲስ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም በኢትዮጵያዉያን ዘንድ ማነጋገሩ እንደቀጠለነዉ።
|
የኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት ኛ ዓመት ገቢራዊነቱና ዉዝግቡ አውዲዮውን ያዳምጡ።
|
በኢትዮጵያ የጋምቤላና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ አካባቢዎች የሚገኙት የደቡብ ሱዳን ስደተኞች ቁጥር ሲሆን በጎርጎሮሳዊው ዓ ም ብቻ ሊጨመሩ እንደሚችሉ ይጠበቃል።
|
በፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪርና የቀድሞ ምክትላቸው ሪየክ ማቻር መቃቃር ደቡብ ሱዳን ሰላም ካጣች ሰነባበተች።
|
ደቡብ ሱዳናውያንም ጦርነትና ግጭት ለመዳን ሰላም ፍለጋ ቀያቸውን ጥለው ሽሽት ይዘዋል።
|
ባለፈው ወር ብቻ ከ በላይ ደቡብ ሱዳናውያን በኢትዮጵያ ወደሚገኙ መጠለያ ጣቢያዎች መትመማቸውን በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን አስታውቋል።
|
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.