input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
ከባለለፈው አጋማሽ ጀምሮ የ የመጀመሪያ ሶስት ወራት በአማካኝ በወር ወደ ስደተኞች ነበር የሚመጡት።
|
አሁን በሚያዝያ ወር ግን ቁጥሩ በ አራት እጥፍ አድጎ ከ በላይ ስደተኞች ናቸው የመጡት።
|
በምስራቅ ኣፍሪቃ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን ኢጋድ አማካኝነት ሲካሄድ የከረመው ድርድር አደራዳሪዎቹን ተስፋ አስቆርጦ ያለ ውጤት ተቋርጧል።
|
ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ለደቡብ ሱዳን ቀውስ ተጠያቂ የሆኑ ሰዎች የሚዳኙበት የፍትህ ሥርዓት ቢቋቋም አገራቸው በገንዘብ ለመደገፍ ዝግጁ ነች ብለዋል።
|
ባለፈው ወር እንኳ በአፐር ናይል እና ማላካል አካባቢዎች ግጭቶች መከሰታቸው ተሰምቷል።
|
ድርጅታቸው በዚህ አመት ብቻ ደቡብ ሱዳናውያን ወደ ኢትዮጵያ እንደሚገቡ ይጠብቃል።
|
አወዛጋቢው በአማራና በትግራይ ክልሎች ያለው የአስተዳደር ወሰን አውዲዮውን ያዳምጡ።
|
በኢትዮጲያ በፖለቲካዊ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ምክንያቶች በቡዙ ሺህዎች የሚቆጠሩ ወጣቶች ወደ ተለያዩ አገራት ይፈልሳል።
|
ዓለም በ ከጥር እስከ ሰኔ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
አንጋፋ የእግር ኳስ ኮከብ ሚሼል ፕላቲኒ የተያዙት በ ዓ ም ኳታር የዓለም ዋንጫ እንድታስተናግድ ስትመረጥ ሙስና ተፈጽሟል በሚል ጥርጣሬ ነው።
|
የቀድሞው የአውሮጳ እግር ኳስ ማኅበር ፕሬዝዳንት ሚሼል ፕላቲኒ ከሙስና ጋር በተያያዘ ዛሬ በፈረንሳይ ፖሊስ ቁጥጥር ሥር ዋሉ።
|
አንድ የአሜሪካ ገለልተኛ መርማሪ ይፋ ባደረገዉ መረጃ ኳታር በ የዓለም እግር ኳስን ለማስተናገድ የምርጫ ድምፅን ገዝታለች።
|
በፍንዳታው የሞቱት እና የቆሰሉት በአሌክሳንድሪያ እና ታታ ከተሞች የሆሳዕናን በዓል በማክበር ላይ የነበሩ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ናቸው፡፡
|
የመጀመሪያው ፍንዳታ የደረሰው ከካይሮ በስተሰሜን ኪሎ ሜትር ገደማ ርቀት ላይ በምትገኘው ታታ በተሰኘችው ከተማ ዛሬ ረፋዱ ላይ ነበር፡፡
|
ፍንዳታው የደረሰበት የቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን የሆሳዕናን በአል በሚያከብሩ ምዕመናን ተጨናንቆ እንደነበር አሶሴትድ ፕሬስ ዘግቧል፡፡
|
በወደብ ከተማይቱ አሌክሳንድሪያ በሰዓታት ልዩነት በደረሰው ሁለተኛው ፍንዳታ ደግሞ ቢያንስ ሰዎች ሲሞቱ ቆስለዋል፡፡
|
በግብጽ ክርስቲያኖች ላይ ጥቃት እንደሚያደርስ ሲዝት የቆየው ራሱን እስላማዊ መንግስት ብሎ የሚጠራው ጽንፈኛ ቡድን ለሁለቱ ፍንዳታዎች ኃላፊነቱን ወስዷል፡፡
|
ግብጽን በሚቀጥለው ሳምንት ይጎበኛሉ ተብለው የሚጠበቁት የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስን ጨምሮ ዓለም አቀፍ ማህበረሰቡ ጥቃቱን አውግዘውታል፡፡
|
ካለፈው እሁድ ማታ አንስቶም የድምፅ ቆጠራ በመካሄድ ላይ ሲሆን ህዝቡ አሁን ውጤቱን ለማወቅ በጉጉት በመጠባበቅ ላይ ነው የሚገኘው።
|
ሰዎችን ስታነጋግር የተለያዩ የራዲዮ ጣቢያዎችን ዘገባዎች ስታዳምጥ በተከታታይ በአገሪቱ በመላ ጊዜያዊ የድምፅ ውጤቶችን እንደሚያስተዋውቁ መገንዘብ ይቻላል።
|
በምርጫ ው ዘመቻ ዋናው የመከራከሪያ ነጥብ ኤኮኖሚ ሆኖ ተገኝቷል።
|
ምንም እንኳጋና ኤኮኖሚዋ እያበበ ነው ቢባልም ብዙሃኑ የአገሪቱ ተወላጆች በጉስቁልና በድህነት ነው የሚኖሩት ።
|
ይሁንና በወር ማለቂያ ላይ ደመወዝ ሲከፈላቸው ኑሮን ለመግፋት በቂ እንዳልሆነ ነው ተጨባጩ ሁኔታ የሚያሳየው።
|
መጓጓዣው ራሱ ከቤት ወደ ሥራ ቦታ ግማሹን የሠራተኛውን ደመወዝ እምሽክ ያደርገዋል።
|
በጋና ትምህርት ነጻ ቢሆንም እስከ ኛ ደረጃ ማለት ነው ወላጆች ለመጻህፍትና ተማሪዎች ለሚያስፈልጓቸው የትምህርት መሣሪያዎች መክፈል አለባቸው።
|
በዛ ያሉ ወጣቶች ሥራ በማጣት ሲንገላወዱ ነው የሚታዩት ።
|
ኤኮኖሚ ድህነት ትምህርት ከአነዚህም ጋር የጤና ጥበቃ ችግር የሀኪሞች እጥረት ሌላው ዐቢይ የመነጋገሪያ ርእስ እንደነበረ ቲጃኒ ጠቁሞአል።
|
ለየ ው ጋናዊ አንድ ዶክተር ነው የሚደርሰው የህክምና ዶክተር
|
በአገሪቱ በመላ ለየአሥር ሺው ጋናዊ አንድ ዶክተር ይደርሰዋል ቢባልም አብዛኞቹ ዶክተሮች የተከማቹት በደቡብ ነው በተለይ በአክራና በኩማሲ
|
የርእሳነ ብሔር ልውውጥ ሲደረግም ያሁኑ ኛ ጊዜ ይሆናል ማለት ነው።
|
የመጨረሻው ውጤት ከተገለጠ በኋላ መጥፎ ነገር ሁከት ወይም ይህን የመሰለ እንከን የሚያጋጥም አይመስልኝም።
|
የሴቶች መጠቃትና የሚንስትሮች ዉይይት የአፍሪቃ ሚንስትሮች ደግሞ በአፍሪቃዉያን ሴቶች ላይ ሥለሚፈፀመዉ ጥቃት ገና እየተወያዩ ነዉ።
|
የሕንድ አደባባዮችን ያጨናነቀዉ ሕዝብ የተቃዋመዉ ደፋሪዎችን ብቻ ሳይሆን የሴቶችን መደፈር በቅጡ አይከላከሉም፥
|
ጠንካራ ቅጣትም አይጥሉም ያሏቸዉን የሐገራቸዉን መንግሥትና ሕግ አስከባሪዎችን ጭምር ነዉ።
|
የአፍሪቃ ሚንስትሮች ደግሞ በአፍሪቃዉያን ሴቶች ላይ ሥለሚፈፀመዉ ጥቃት ገና እየተወያዩ ነዉ።
|
ትናንት አዲስ አበባ የተሰየመዉን ሥብሰባ የተከታተለዉ ጌታቸዉ ተድላ ሐይለ ጊዮርጊስ የስብሰባዉ አለማ ሒደት እንደሚከተለዉ ዘግቦታል።
|
ሁለትም አልፈለጉም ሰወስትም ትዕግስታቸዉ እስኪያልቅ ስንት ሰዉ ሕይወቱን መገበር እንዳለበት አይታወቅም አውዲዮውን ያዳምጡ።
|
ኢትዮጵያ ዉስጥ አምና በዚሕ ወቅት ሚሊዮነ ሚሊዮናትን ያስፈነደቀዉ የሠላም የዴሞክራሲ የፍትሕ ብልፅግና ተስፋ ዘንድሮ ባመቱ ባጨናገፍ ኮስምኗል።
|
በደስታ ተስፋ ፈንጠዝያዉ ምትክ በአብዛኛ ሐገሪቱ የጎሳ ግጭት ግድያ መፈናቀል ጥርጣሬና አለመተማመን ነግሷል።
|
ባለፈዉ አንድ ዓመት በነበረዉ ግጭት ቁርቁስ የተገደለዉን ሠዉ ብዛት በሺ የሚቆጠር ከማለት በስተቀር በትክክል የቆጠረዉ የለም።
|
በተፈናቃዮች ብዛት ግን ዓለም አቀፍ ድርጅቶች እንደሚሉት ኢትዮጵያ ታሕሳስ ምብቂያ በተጠናቀቀዉ የጎርጎሪያኑ ከዓለም አንደኛ ሆናለች።
|
ጠብ ዉዝግቡ ማሕበራዊ መገናኛ ዘዴዎችን ወደ ስድብ ጥላቻ ቅጥፈት ክሕደት መድረክነት ለዉጧቸዋል።
|
ርዕሠ ከተማ አዲስ አበባ ሳትቀር የኔች አይደለችም ዱላ ቀረሽ ዉዝግብ ምክንያት ሆናለች።
|
የኢትዮጵያን ፖለቲካ በቅርብ የሚከታሉ እንደሚሉት አንዳድ አካባቢዎች የየራሳቸዉን ነፃ መንግስት የመሠረቱ ይመስላል።
|
ሁለትም አልፈለጉም ሰወስትም ትዕግስታቸዉ እስኪያልቅ ስንት ሰዉ ሕይወቱን መገበር እንዳለበት አይታወቅም።
|
ሌሎች የፖለቲካ ተንታኞች ኢትዮጵያ መንታ መንገድ ላይ ናት ይላሉ።
|
የሽግግሩን ሒደት የገጠመዉ እንቅፋት ምክንያቱና መፍትሔዉ የዛሬ ዉይይታችን ትኩረት።
|
ከተሜ ወጣቶችና አለባበሳቸው በአንዳንድ በኢትዮጵያ ከተሞች የሚኖሩ ወጣቶች ከምዕራቡ ዓለም የወሰዱት አለባበስ የሚያሳርፈው ተፅዕኖ መኖሩን አንዲት የማህበረሳብ ባለሙያ ገለፁ።
|
ጠ ሚ ዐብይ ዬኤስ አሜሪካን እንደሚጎበኙ ይጠበቃል ይዘት ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
የ ሚሊዮን ህዝብ መኖሪያ የነበረችዉ ደቡብ አረቢያዊቷ ሀገር የመን ላለፉት ዓመታት በጦርነት እየታመሰች ትገኛለች።
|
አቶ ስዩምና አቶ ታየ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ይፈቱ መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
የኢዴፓ መግለጫ የኢትዮጵያዊያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ በምህጻሩ አዴፓ ለመጪው ዓመት የታቀደው ምርጫ እንዲራዘም ጠየቀ።
|
የኢሕአዴግ መንገድ እና የልማታዊ መንግሥት እጣ ፈንታ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
የቀድሞው የደቡብ አፍሪቃ ፕሬዚዳንት ታቦ እምቤኪ ያደረጉት የሽምግልና ጥረትም አንዳች የተከረው ነገር የለም።
|
ውዝግቡ በአንዲህ ከቀጠለ ኮት ዲቯር እንደገና እርስ በርስ ጦርነት ውስጥ እንዳትገባ ብርቱ ሥጋት አለ።
|
አላሳነ ዑታራ ከመቶ ተፎካካሪያቸው ሎራ ግብግቦ ደግሞ ከመቶ ድምፅ ማግኘታቸው የተገለጠ ሲሆን ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ የዑታራን አሸናፊነት ተቀብሎታል።
|
አባላት ያሉት የአፍሪቃ ኅብረትም ተመሳሳይ አቋም ያለው በመሆኑ የቀድሞው የደቡብ አፍሪቃ ፕሬዚዳን ታቦ እምቤኪ ይሸመግሉ ዘንድ ልኮ ጥረታቸው ፍሬ አላስገኘም።
|
ሎራ ግብግቦ በምንም ዓይነት ሥልጣን አሳልፌ አልሰጥም ከማለታቸውም የራሳቸውን የቃለ መሃላ ሥነ ሥርዓት በማዘጋጀት ፕሬዚዳንትነታቸውን አውጀዋል።
|
የቀድሞው የአማጽያን መሪና ያሁኑ ጠቅላይ ሚንስትር ጊዮም ሶሮ ትናንት የዑታራ ተጓዳኞች የተባሉ የአዲሱ መንግሥት ሚንስትሮች ናቸው ያሏቸውን ሰዎች ሠይመዋል።
|
ሶሮ ለፈረንሳይ ራዲዮ በሰጡት ቃልም ኮት ዲቯር ከሁለት አትከፈልም ሲሉ ተናግረዋል።
|
በምርጫ መሸነፋቸውን አልቀበልም ያሉት ሎራ ግባግቦ በበኩላቸው የአቢጃ ዋና ዩኒቨርስቲ አስተዳዳሪ የነበሩትን የኤኮኖሚ ምሁር ን ጠ ሚንስትር እንዲሆኑ ሾመዋቸዋል።
|
የአፍሪቃ የሰብአዊ መብት ማኅበር በፈረንሳይ ዓለም አቀፍ ራዲዮ ባሰማው ቃል ላይ ሎራ ግባግቦ የመራጩን ህዝብ ፍላጎት ያከብሩ ዘንድ ጠይቋል።
|
የዚሁ ማኅበር ሊቀመንበር ኢብራሂም ኮነ ሎራ ግባግቦ ኀላፊነት የሚሰማው ሰው መሆናቸውን እንዲያሳዩ ለራሳቸውም ክብር ሲሉ ተገቢውን እንዲያደርጉ እንጠይቃለን።
|
በኮት ዲቯር ህዝብ ለተመረጡትና ከዓለም አቀፉ ማኅበረሰብም ድጋፍ ለተሰጣቸው አላሰነ ዑታራ ሥልጣኑን ቢያስከብሩ ይበጃል።
|
ይህን ማኅበረሰብ በመወከል የቡርኪና ፋሶው ርእሰ ብሔር ብሌስ ኮምፓዖሬ ይሆናሉ ለሽምግልና የሚሠማሩት።
|
በመሃሉም ፍጥጫው ያስፈራቸውበመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች የዑታራ ደጋፊዎች በከፊል ከሚቆጣጠሩት የኮት ዲቯር ግዛት ወደ ምዕራብ እየሸሹ አጎራባች ላይቤሪያ ገብተዋል።
|
ሚሊዮን ዜጎች ያሏት ኮት ዲቯር አሁን በጭንቅ ላይ የምትገኝ ስትሆን ምን ቢደረግ ይበጃል
|
ለሚለው ጥያቄ መልስ ከመገኘቱ በፊት ታቦ እምቤኪ ትናንት አቢጃ እንደገቡ እንዲህ ብለው ነበር።
|
ምን ማድረግ እንደሚገባ ሃሳብም ሆነ ምክር ከማቅረባችን በፊት በዚህ ጉዳይ ላይ የሚነሱትን ነጥቦች ሁሉ ለማዳመጥ እንፈልጋለን።
|
ኮት ዲቯር እንደገና ወደ እርስ በርስ ጦርነት ካመራች የምዕራብ አፍሪቃ አገሮች ፀጥታ እንዳይታመስ በተጨማሪ ያሠጋል።
|
ማሊና ቡርኪና ፋሶም በፖለቲካና ምጣኔ ሀብት ረገድ ስደተኞችን የማስተናገድ አቅም የላቸውም።
|
ባለፉት ጊዜያት ህግ ወጥ በሆነ መንገድ ወደ አውሮፓ ለመግባት ከጣሩት ምዕራብ አፍሪቃውያን አብዛኞቹ ከኮት ዲቯርና አጎራባቾቿ የፈለሱ መሆናቸውም ይነገራል።
|
ዓለም የአፍሪቃ መሪዎችና የአፍሪቃ እዉነታ ከነገ በሕዋላ የአፍሪቃ መሪዎች አዲስ አበባ መጡ፥
|
የኢየሩሳሌም የወጣቶች ባንድ በመካከለኛው ምሥራቅ ሙስሊም ክርስትያን እና አይሁዳውያን አብረው ይዘፍናሉ ቢባል በአካባቢው ከሚካሄደው ጦርነት ጋር አብሮ ላይሄድልን ይችላል።
|
ምንም እንኳን ፈታኝ ቢሆንም ኢየሩሳሌም ዩዝ ኮር የሚባል አንድ የወጣቶች የሙዚቃ ቡድን ውስጥ የተወሰኑ ወጣቶች አብረው ይዘፍናሉ።
|
እስራኤል ውስጥ በወጣት ፍልስጤማውያን እና የእስራኤል ፖሊስ መካከል በተደጋጋሚ ግጭት ተስተውሏል።
|
ግጭቱ እንደ ኢየሩሳሌም ባሉ አንዳንድ የአምልኮ ስፍራዎች ሳይቀር ይካሄዳል።
|
ኢየሩሳሌም መፍትሄ ካጣችለት የአይሁድ ፍልስጤም ግጭት ጋር ስትታገል የሚቻ ሄንድለር የሙዚቃ ቡድን ግን የተሳካለት ይመስላል።
|
ወጣት አይሁዳውያን ክርስትያን እና ሙስሊሞች በሳምንት አንድ ቀን አብረው ሙዚቃ ለመጫወት ይገናኛሉ።
|
የሙዚቃ ቡድኑ መሪ ሄንድለር ከሶስት ዓመት በፊት ነው ይህንን ፕሮጀክት የጀመሩት።
|
ፍቅር የሚያገኙበት የተሰማቸውን የሚገልጹበት እና ደስታ የሚሰጣቸው ስፍራ ነዉ።
|
ወጣቶቹ ልምምድ ከመጀመራቸው አስቀድሞ ሄንድለር የድምፅ ቅላፄዎችን በምዕራብ እና በምሥራቁ ክፍል ስላለው የሙዚቃ የአተረጓጎም ልዩነት እና የመሳሰሉትን ለወጣቶቹ ያብራራሉ።
|
ይህም የሁሉንም ባህል እኩል ለማስተናገድ እንዲቻል አስፈላጊ ነው ይላሉ አሰልጣኙ።
|
ለምሳሌ ልክ እንደ ኢላይ ኤታን እና ሊሞር ኢላይ ኤታን እባላለሁ።
|
ኢላይ ኤታን እና ሊሞር ኢየሩሳሌም ውስጥ ላለው አስቸጋሪ ሁኔታ ማሳያ ሊሆኑ ይችላሉ።
|
ኢላይ ኤታን የምትኖርበት ፒስጋት ዜፍ ፍልስጤማውያን የሚኖሩበት አካባቢ ነው።
|
ስትወለድ እናቷን የረዷት ሀኪም እስራኤላዊ ስለነበሩ የሳቸውን የአይሁዳውያን ስም ሰጥተዋታል።
|
እስራኤል ምሥራቅ እየሩሳሌምን ከተቆጣጠረች አንስቶ በአካባቢው በተደጋጋሚ ግጭቶች ተከስተዋል።
|
የአል አቅሳ መስጊድ የሚገኝበት ስፍራ ለክርስቲያኖች ለሙስሊሞችም ይሁን ለአይሁዳውያን ሃይማኖታዊ ክብደት የሚሰጠው ስፍራ ነው።
|
ዛሬ በሚቻህ ሄንድለር የሙዚቃ አዳራሽ ለመጫወት የተሰበሰቡት ተማሪዎች ሙስሊም እና ክርስትያን ናቸው።
|
በአንድ በኩል ወጣት ፍልስጤማውያን በእስራኤላውያን ላይ ስለት ሲመዙ በሌላ በኩል ደግሞ የእስራኤል ፖሊስ ያለ ርህራሄ በፍልስጤማውያን ላይ ይተኩሳል።
|
ስለሆነም በከተማዋ ያለው ስሜት ልክ እንደ ፀጥታው ሁኔታ ያልተረጋጋ ነው።
|
አዲስ በተቀሰቀሰዉ ግጭት ምክንያት ነገሮች በእርግጥም ከባድ እንደሆኑ ግልፅ ነው።
|
አንዳንድ ጊዜም ወላጆች ልጆቻቸውን ለልምምድ ወደዚህ ሲልኩ ስጋት እንዳይሰማቸው ከነሱ ጋር በደንብ መወያየት አለብን።
|
ይህ ቦታ አስተማማኝ ሳይሆን ቀርቶ ሳይሆን ከቤትም ወደትምህርት ቤት ሄዶ ለመምጣትም ሁኔታው ለሁሉም አስተማማኝ ባለመሆኑ ነው።
|
ስለዚህ በሁለቱም ወገን ያሉ ወላጆች ልጆቻቸው ጨርሶ ምንም ነገር ለማድረግ ከቤት መውጣታቸው ያሰጋቸዋል።
|
ፍልስጤማዊቷ ሊሞርን ለምሳሌ የእስራኤል ጦር ፍልስጤማውያንን ሲያስር ወይም አንድ አይሁድ አንድ አረብን ሲገድል መመልከቱም ሆነ መስማቱ ያስጨንቃታል።
|
ምንም እንኳን በመጨረሻም ወጣቶቹ አንድ ላይ ተገናኝተዉ ቢዉሉም የሚያጋጥማቸዉ ችግር ግን ይለያያል።
|
ወጣቶቹ በህብረት ዘፍነው ሲጨርሱም አብዛኛውን ጊዜ አማካሪዎች ከነሱ ጋር ስለዉሏቸዉና ተሞክሮዋቸው ይወያያሉ።
|
የ ኢየሩሳሌም ዩዝ ኮር የሙዚቃ ቡድን ወደ ዩናይትድ ስቴትስ ተጉዞም ዝግጅቱን አሳይቷል።
|
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.